behaylu

1.7K posts

behaylu

behaylu

@behaylu18

handsome

가입일 Şubat 2019
81 팔로잉15 팔로워
behaylu
behaylu@behaylu18·
@minalachew_s ወንድ ከሆንህ ኢህዲን የመሰረቱ እሱን ጨምረህ ሁሉም የትግሬ ዝርያ እንዳለባቸው አስረግጠህ ንገረን።
AM
0
0
0
16
Minalachew Simachew
Minalachew Simachew@minalachew_s·
ከአንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ያሬድ ጥበቡ ጋር ቆይታ አድርጊያለሁ:: ሙሉውን ይጠብቁ:: ፈገግ እያሉ ቁምነገርን ይቀስሙበታል::
AM
12
2
13
2.4K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@kyisfa አንተም እከካም ካልሆንህ የት ሄዱ ምን ዋጣቸው; በምን እየኖሩ ይሆን የሚለውን ንገረን እስቲ?
AM
0
0
0
3
Phጨ
Phጨ@kyisfa·
እኔ ከሁሉም የሚሳፍረኝ አና የሚዘገንነኝ፡ "የ አዲስ አበባ ማብረቅረቅን" እንደ ጉድ የሚያወራ ደደብ ምሁር ነኝ ባይ ነው። ዘወር ብሎ "እዚህ የነበሩ ሰዎች የት ሄዱ፣ ምን ዋጣችው? በምን እየኖሩ ይሆን? የት?" ብሎ መጠየቅ የለም። እከካም ሁላ!!
AM
14
18
140
5.3K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@Fisseha_Tegegn ታሪክ አዋቂዎቹን አግኝቶ ማናገር የኳስ ጭዋታ እያዩ እንደመለፍለፋ ቀላል ስላልሆነ ይሆናል።
AM
1
0
12
556
Fisseha Tegegn
Fisseha Tegegn@Fisseha_Tegegn·
የደረጀ ሀይሌ የቃለ-ምልልስ አደረረግ ስታይል የማይመቸው ብቸኛው ሰው ሳልሆን አልቀርም። ለማየት እየሞከርኩ ቢበዛ አምስት ደቂቃ ያህል ካየሁ በኋላ አቋርጠዋለሁ።
AM
28
0
36
9.7K
Horn_ Anarchists
Horn_ Anarchists@HornAnarchists·
@Gonderbio በቃ ደመቀ ዘውዱም አማራ አይደለም! ጃዋር መሐመድ ነው አማራ 😉
AM
2
0
1
306
Horn_ Anarchists
Horn_ Anarchists@HornAnarchists·
Amhara woman is displaced in 2018 from Ethiopia because her husband was Tigrayan. She now lives in Tigray and is grateful for the people’s hospitality.
English
23
28
100
8.2K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@NatnaelMekonne7 ወላሂ አላውቅም" የለውጡ የ8 ዓመት ትሩፋት እኔ...ስምሽ ማነው እሷ..."አይሻ" እኔ...የትነበር የምትኖሪው? እሷ...ዳንዴ ቀበሌ (ምእራብ ወለጋ) እኔ...ለምንድነው የሞትሺው? እሷ...ነፍጠኛ ናችሁ! ነው የሚሉ እኔ...ነፍጠኛ ምንድ ነው? እሷ...ወላሂ አላውቅም
AM
0
0
0
78
Natnael Mekonnen
Natnael Mekonnen@NatnaelMekonne7·
ህወሓቶች ለትግራይ ህዝብ አንድም የልማት ተቋምና ህይወቱን የሚለውጥበ ነገር ሳይሰሩ በቤተሰብ ተደራጅተው ኢትዮጵያን ረግጠው ሲገዙ እና ሲዘርፋ የሕወሐት ደጋፊና ተቆርቋሪ የነበሩ ዛሬ የሕወሐት ባህሪ ተገለጠልን እያሉ ነው ወይ ጊዜ ለትግራይ ወጣቶች እልቂት ከተጠቃሚዎች አንዱ ዳንኤል ብርሃነ ነው:: የሰሜኑ ጦርነት ከመጀመሩ በፊት ጦርነቱን በአስቸኳይ መጀመር አለብን በማለት የህወሓት ሰዎችን በዚሁ ሚዲያ ከዝችው ጋዜጠኛ ጋር ሲያስጠነቅቅ ነበር:: በዳንኤል ብርሃነ ጉዳይ ላለፉት 13 እና 14 አመታት በተከታታይ ጽፌበታለሁ ፈላጭ ቆራጭ በነበረበት ወቅት ዛሬ ይህን ኢንተርቪው ስሰማው ወደኃላ በመመለስ ዳንኤል ለህወሓቶች ምን ያደርግ እንደነበር እያሰብኩኝ ደነቀኝ!
AM
15
31
90
11.2K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@Jawar_Mohammed ተገደው የሚገኙት መኪኖች ነገ ሲመጡ ብታወራ አይሻልም ነበር።
AM
0
0
2
387
Jawar Mohammed
Jawar Mohammed@Jawar_Mohammed·
በነዳጅ መጥፋት ምክንያት የህዝቡ እንቅስቃሴ ተስተጎግሎና  የመንግስት ተቋማትን ጨምሮ ሰራተኖናቸው ከቤት እንዳይመጡ በወሰኑበት በዚህ ጊዜ፣ “የአብይን 8ኛ በዓለ ሲመት” አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፍ ለነገ እየተዘጋጀ ነው። ነዳጅ አትጠው መኪኖቻቸውን በጊቢ ያቆሙ የጭነትና የህዝባ ማመላሻ ባለቤቶች ተገደው ተሽከርካሪዎችን እንዲያቀርቡ እየተደረገ ነው።
AM
96
26
167
19.7K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@AbrarSuleiman የፌደራሊዝም ደጋፊ ናቸው ግን በዘር ላይ የተመሰረተ ፌደራሊዝም አይደግፉም።
AM
0
0
1
40
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
የችግሮቻችን ሁሉ ምንጩ የዘውግ/የጎሳ ፌዴራሊዝም ነው። ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊት #ኢትዮጵያ ደጋፊ ነኝ፥ ይህ ማለት ግን ሁሉንም ነገር በጎሳ መነጽር መቅረጽ ማለት አይደለም ይሉናል! ልዑል አስፋወሰን አስራተ ካሳ!
AM
11
26
62
6.5K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@seyoum_teshome ቀዳዳ ጫት ቅሞ እንደማውራት ቀላል መሰለህ።
AM
0
0
0
17
behaylu
behaylu@behaylu18·
@NatnaelMekonne7 ለጊዚያዊ መፍትሄ ጥሩ ነው ለዘለቄታው የሚቻል አይሆንም ሁሌም ፖሪስታሞል በመውሰድ ከበሽታ መዳን አይቻልም። እንቁላል ከመስጠት ደሮዎ እንዴት እንቁልላ እንደምትጥል ማስተማር ጥሩ ወላጆች ገቢ አግኝተው ልጃቸውን የሚመግቡት ቢፈጠር መልካም ነው።
AM
0
0
0
9
Natnael Mekonnen
Natnael Mekonnen@NatnaelMekonne7·
አዲስ አበባ ላይ ከተሰሩት ሁሉ በላጩ ይሄ ነው! አንዳንድ ግዜ አዲስ አበባ ላይ የተሰራው ስራ በአግባቡ ህዝብ እንዲያውቀው ባለመደረጉ አዝናለሁ። ለኔ ለውጡ ከመጣ ወዲህ ከተሰራው ከየትኛውም ስራ በላይ አዲስ አበባና ዙረያዋ ላይ እየተደረገ ያለው የህፃናት ምገባ ፕሮግራምን ከምንም ጋር አላነፃፅረውም። አስቡት እንደኢትዮጵያ ባለች ደሃ ሃገር ላይ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት ሙሉ የአመቱን ዩኒፎርምና የመማሪያ ቁሳቁስ የሚያሟላው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲሆን! ይሄ ብቻ አይደለም። ሁሉም የመንግስት ተማሪዎች ላለፉት አራት ወይም አምስት አመታት በየቀኑ ቁርስና ምሳ የሚበሉት በነፃ ትምህርት ቤታቸው በመሄድ ነው። እሱ ብቻ አይደለም። የራሳቸው የተማሪዎቹ ወላጆች ናቸው ደሞዝ እየተከፈላቸው የልጆቻቸውን ምግብ የሚያበስሉት። ይሄ ተአምር አይደለም ወይ? ስንት ቢሊዮን ይሆን በየአመቱ የከተማው አስተዳደር ወጪ ሚያደርገው? የምግቡን ጥራት እራሳቸው ከንቲባዋ @AdanechAbiebie በቅርብ ይከታተላሉ። ልጆቻቸውን ለመመገብ ይሰቃዩና ወደለምና እንዲሁም ወዳልሆነ ስራ ይሰማሩ የነበሩ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወላጆች አርፈዋል። አዎ! ዛሬ አዲሳባ ላይ በኛ ግዜ እናይ እንደነበረው የተቀዳደደ ዩኒፎርም አድርገው ከጓደኞቻቸው በማነስ አንገታቸውን ደፍተው የሚሄዱ ህፃናት ታሪክ ሆነዋል። ዛሬ እርቦት ትምህርት ቤት ውስጥ የሚወድቅ ህፃን አዲስ አበባ ላይ የለም። ዛሬ ዩኒፎርምና ደብተር መግዣ አጥታ ልጇን ከትምህርት የምታስቀር እናት የለችም። ይህንን ሁሉ መንግስት ይሸፍናል። መንግስት ያለብሳል። መንግስት ያበላል። መንግስት በነፃ ያስተምራል። ይሄ ባሁን ሰአት አዲሳባና ዙሪያዋ ላይ በሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤት የሚተገበር ሃቅ ነው። ከዚህ በላይ ተአምር አለ ወይ? ትውልድ ላይ ከመስራት የሚበልጥ ስራ አለ ወይ? ፈኢትዮጵያና ህዝቦቿን ይባርክ በጥላቻ የታወሩትን ፍፈጣሪ አይናቸውን ይክፈት 🙏 #Ethiopiaዬ ለዘለዓለም ትኑር
Natnael Mekonnen tweet mediaNatnael Mekonnen tweet mediaNatnael Mekonnen tweet mediaNatnael Mekonnen tweet media
AM
16
59
271
7.1K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@Mengsteab444 Ethiopia was best under Haileselasie and Mengistu as compared to Meles Zenawi!
English
0
0
1
158
behaylu
behaylu@behaylu18·
@TemesgenTiru ተገማች በስማም እረ ኢትዮጵያ አትገማም።
AM
0
0
0
16
Temesgen Tiruneh - ተመስገን ጥሩነህ 🇪🇹
ኢትዮጵያ ተገማች፣ በውድድር የሚመራ እና ምቹ የኢንቨስትመንት አሰራር እየዘረጋች ነው። የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ካስገኛቸው ተጨባጭ ለውጦች መካከል አንዱ ለኢንቨስትመንት ዘርፉ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር ነው።
AM
8
36
73
1.8K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@TheodrosKassa የአሜሪካን ጎግል ወይም ChatGPT ቁልጭ አድርጎ ያቀርብልናል የእኛን ኢትዮጵያ አስቲ ቁልጭ ባይል መሰረታዊ ነገሮችን የመንሻሻልባቸው የዲሞክራሲ ሀሁ ላይ መድረስ ለምን እንዳልቻለ ጻፋ።
AM
0
0
0
43
Teddy Kassa 🇪🇹 🇺🇸
Teddy Kassa 🇪🇹 🇺🇸@TheodrosKassa·
አሜሪካ 🇺🇸 ከግለሰቦች በላይ ናት፡ የጠንካራ ተቋማት ውጤት አሜሪካ በአንድ መሪ ስብዕና ወይም በዶናልድ ትራምፕ ብቻ የምትለካ ሀገር አይደለችም። የአሜሪካ ኃይል መነሻው ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ በቆመው ሕገ-መንግሥታዊ መዋቅር እና ዛሬ በደረሱበት ጠንካራ ተቋማዊ ቁመናዎች ላይ ነው። የአንድ መሪ የሥልጣን ዘመን አጭር ነው፤ የአሜሪካ የጥንካሬ መሠረት ግን በንግግር ብቻ የሚናወጥ አይደለም። አሜሪካ ትዳከማለች ብሎ የሚሰጋ ካለ፣ ይህች ሀገር ካለፈችባቸው ታሪካዊ ፈተናዎች እንዴት በድል እንደወጣችና ተቋማቶቿ ለምን ያህል ዘመናት ፀንተው እንደቆሙ ታሪኳን መመርመር ይኖርበታል። ቁልፍ ነጥቦች፦ • የሥልጣን ክፍፍል፦ አሜሪካ የተገነባችው ሥልጣን በአንድ ግለሰብ እጅ እንዳይከማች በሚያደርግ ሥርዓት ነው። • የተቋማት ጥንካሬ፦ እንደ ፍርድ ቤቶች እና የሕግ አውጪው አካል ያሉ ተቋማት ከማንኛውም ግለሰብ ፍላጎት በላይ ለሕግ ተገዢ ናቸው። • የታሪክ ጉዞ፦ ሀገሪቱ ዛሬ ያለችበት ደረጃ ላይ የደረሰችው በጠንካራ መርሆች እንጂ በወቅታዊ የፖለቲካ ትኩሳቶች አይደለም። ባጭሩ፣ መሪዎች ለተወሰነ ጊዜ ይመጣሉ፤ ይሄዳሉም። አሜሪካ ግን በሕገ-መንግሥታዊ ጥንካሬዋ እና በማይናወጡ ተቋማቷ ፀንታ ትቀጥላለች።
AM
7
1
15
2.1K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@NatnaelMekonne7 በሃሳብ መሞገት መከራከር ማሸነፍ ይቻላል ሲያቅት ግን እንደ መንደር ዱርየ ማሸማቀቅ መስደብ ይጀመራል።
AM
0
0
1
79
Natnael Mekonnen
Natnael Mekonnen@NatnaelMekonne7·
ኢህአፓ የሚባለው የጨበሬ ድርጅት ያለበት ትብብር ለኢትዮጵያ የተባለው ስብስብ የፋኖ የከተማ ሴል መሆኑን በይፋ አስመስክሯል። ህፃናት ሴቶችን ከፊት አሰልፎ እታገላለሁ የሚለው ትብብር ለኢትዮጵያ ፋኖ በምርጫ የተወዳደረውን ሁሉ እገድላለሁ ማለቱን ተከትሎ ዋስትና ካልተሰጠኝ ከምርጫ ራሴን አገላለሁ ብሏል። በሌላ አማርኛ ከፋኖ ጋር ተናብቦ እየሰራ ነው። በኔ እምነት ምርጫቦርድ ተመዝግቦ በምርጫ አልሳተፍም የሚልን የፖለቲካ ፓርቲ ከምርጫቦርድ ከመሰረዝ ጀምሮ ዳግም በኢትዮጵያ ምድር ላይ ምርጫ እንዳይወዳደር እስከማገድ ርቀት መኬድ አለበት። አንድ እግራቸውን አዲስ አበባ አንድ እግራቸውን ደግሞ ጫካ ያደረጉትን ቁጪ በሉዎች በህግ አግባብ ማናገር ያስፈልጋል። ያለችን አንድ ሐገር ነች። አይናችሁን ጨፍኑ ላሞኛችሁ የሚባል ነገር አይሰራም።
Natnael Mekonnen tweet media
AM
67
28
98
11.7K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@MollaJejaw ጋዝ ማምረት የጀመረ መሪ ስለነዳጅ ቁጠባ አያስጨንቀው።
AM
0
0
2
31
Thomas Jejaw Molla
Thomas Jejaw Molla@MollaJejaw·
ሥራውን ኑሮ ፤ ኑሮውን ሥራ ያደረገ ድንቅ መሪ ዐቢቹ‼️
AM
28
48
211
6K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@NatnaelMekonne7 ውሻ ምን አገባሽ በሰው እርሻ አቶ አብነት ለሽሁ ይቀርበዋል። ወገብህን እስኪያሰብርህ እንጣጥ እንጣጥ አልህ ማረኝ ትላለህ።
AM
0
0
0
87
Natnael Mekonnen
Natnael Mekonnen@NatnaelMekonne7·
አቶ አብነት በስልክ ሼህ አላሙዲን ጨምሮ የተለያዩ አካላትን በሚያሳፍር መልኩ የሚያማበትና የሚሳደብበትን የስልክ ቅጂ ባለፈው እንደማመጣ ቃል ገብቼ ነበር። እነሆ አድምጣችሁ ፍረዱ። አብነት የሚባለው ሠው ምን ያህል ውለታ ቢስና ባለጌ መሆኑን ከአፉ ከሚወጡት ፀያፍ ቃላት መረዳት ቀላል ነው። እላይ ሲጠብቁት ተንከባሎ ስድብና ሃሜት መንደር የተገኘው አቶ አብነት ገንዘብ እየከፈለ የሼህ አላሙዲንና የአቶ ጀማልን ስም ከማስጠፋት ባለፈ በራሱም አንደበት በዚህ መልኩ የሰዎችን ክብር ሲገረስስና ሲያናንቅ ነው የሚውለው። ያሳፍራል!
AM
13
14
63
14.6K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@alemayehuGeda 24% የፒፒ ሰራዊት ነው ጀሞዝተኛ ሁኖ በደመወዝ የማይተዳዳር ሌባ!
AM
0
0
0
29
behaylu
behaylu@behaylu18·
@AbrarSuleiman የአደቆነ ሰይጣን ሳይቀስስ አይቀርም! የሚለው ይፈጠም ዘንድ በጋኔል ክብሪት ተተገበረ።
AM
0
0
1
36
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
የቆሰለ ጅብ ቂም አይረሳም! የቆሰለ ጅብ ማለት "ያቆሰሉትን በጠቅላላ በልቶ ከጨረሰም በኋላ የራሱንም የቆሰለ ስጋ እየበላ እራሱንም የሚያጠፋ ማለት ነው" ጋንኤል ክስረት የቆሰለ ጅብ ነው፣ ያልተጣላው የህዝብ አካል የለም!
AM
22
23
53
8K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@MollaJejaw ከትንሽ ግዜ በኋላም ከጉለሌ ወደ ቦሌ በአውሮፕላን መሆኑ አይቀር። መቸም አንተ አይገባህም ይሄም የእድገት ምልክት ነው ብለህ ትረዳዋለህ።
AM
0
0
0
4
Thomas Jejaw Molla
Thomas Jejaw Molla@MollaJejaw·
በሚቀጥለው ወር ሥራ ይጀምራል የተባለው የደብረማርቆስ አየር ማረፊያ አሁን የደረሰበት ደረጃ።
AM
2
9
61
7K
behaylu
behaylu@behaylu18·
@alemayehuGeda አይ ፕሮፌሰር 2መቶ ዶላር ለዮንቨርስቲ ፕሮፌሰር ደመወዝ እየተከፈለ እንዴት ደረጃ ይያዛል። ሁሉም ጥለውለት ቢሄዱ ደስታውን አይችለው መንግስት ተብየው። ችሎታ እንዳላችሁማ በተለያየ አገር እያስተማራችሁ አሳይታችሁል።
AM
0
0
1
24