
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከሩሲያ ጎን ሆነው የሚዋጉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከ”1,800″ ማለፉ ተነገረ።
ተዋጊዎቹ ወደ ሩሲያ ሲጓዙ 800 ሺህ በየወሩ ደግሞ 200 ሺህ የሩሲያ ሩብል ይከፈላቸዋል!
ዝርዝሩን 👇
zobelepost.com/ethiopians-fig…


AM
Zoble Post
124 posts

@ZoblePost
በሀገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተዓማኒ መረጃዎችን እና ጥልቅ ትንታኔዎችን የሚያቀርብ የዲጂታል መጽሔት! #Ethiopia #Horn_of_Africa





















