EOTC TV@EotcT·10 Araዜና እረፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በኩረ ትጉኃን ዘርዓዳዊት ኃይሉ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ በ11 ሰዓት ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመትተው ሕይወታቸው አልፏል።Çevir AM43205.6K
EOTC TV@EotcT·29 Ekiለምንት ሊተ ኢትበሊ እምአፈ ኃጥእ ውዳሴ። ይበቊዐኒ ዘብየ እመአፈ ጻድቃን ቅዳሴ። ጽጌ መድኀኒት ማርያም ዘሠረጽኪ እም ሥርወ እሴ። እመ ተወከፍኪ ኪያየ አባሴ ተአምረኪ የአኵት ብናሴÇevir AM0230993
EOTC TV@EotcT·29 Ekiድንግል ሆይ " ከኃጢአተኛ አፍ ምስጋና ለምኔ ፤ ከጻድቃን አፍ የሚቀርብልኝ ምስጋና ይበቃኛል " አትበዪ ፤ ከዕሤይ ሥር የበቀልሽ የመድኀኒት አበባ ማርያም ሆይ ፤ እኔን በደለኛውን ብትቀበዪ ተአምርሽን ጨረቃ ያመሰግናል። ማሕሌተ ዘጽጌÇevir AM05661.5K
EOTC TV@EotcT·27 Marብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሳልሳይ እና በብፁዕ አቡነ አረጋዊ ዶ/ር ሥርዓተ ቀብር ላይ ተገኝተው ለተሰበሰበ ሕዝብ አጽናንተዋል።Çevir AM291885.2K
EOTC TV@EotcT·26 Marብፁዕ አቡነ አረጋዊ(ዶ/ር) የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤትና የውጭ ጉዳይ መምሪያ የበላይ ኃላፊ፣ የድሬዳዋና የጅቡቲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የብፁዕ አቡነ ባስልዮስ፫ ኛ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።Çevir AM2211796.7K
EOTC TV@EotcT·21 Marብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር ) የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። በረከታቸው ይደርብን።Çevir AM386646218.7K2
EOTC TV@EotcT·11 Marብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሣልሳይ መጋቢት ፩/፳፻፲፭ ዓ/ም በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የቅድስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በላከው መረጃ ገልጿል። ሥርዓተ ቀብራቸው በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።Çevir AM7161875.7K
EOTC TV@EotcT·3 Marየብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖትን ፲ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ተከብሯል። ፎቶ አምሀ ያረጋልÇevir AM0151684.5K