Sabitlenmiş Tweet

💄Please share this message?👏
በግፍ ለሚጨፈጨፉት ድምፅ አልባ ወገኖቻችን ድምፃችንን እናሰማ ላቸዉእባካችሁ?👏
ለአለም መንግስታት አቤተዠት በማለት፣
የዲፕሎማት ቢሮወችን በማንኳኮት፣
የቲዩተር ዘመቻ በማድረግ፣
የተቃዉሞ ሰልፍ በማድረግ፣ ወዘተ ድምፅ እንሁን ዝምታዉ ይሰበር!
**************
የሚከተለዉ መልክት ከ 'Nebiyat Simegn Zinabu FB page የተወሰደ ነዉ።
" 😭 የወለጋ፣የጉራ ፈርዳ እና የመተከሉ የዘር ጭፍጨፋ እና ጅምላ መቃብር ዛሬ በአዊ ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ አመን ቀበሌ ደለከስ ንዑስ ከተማ ቅርንጫፉን በማስፋፋት ጭፍጨፋውን ቀጥሎ ውሏል!!!
*** አገር ሲያረጅ ጃርት ያበቅላል አሉ !!!
ዛሬ በቀን 29/08/2018 ዓ ም ቤተክርስቲያን ሰላም ብለው አገር አማን መስሏቸው ልጆቻቸውን ቁርስ ሳያበሉ ያስቀመጡትን እቃ ሳይከድኑ የአዘሉትን ህፃን ለዋጋ መሸከም አይመቸንም በማለት ለአባቶቻቸው እያስለቀሱ ገበያ ለመገበያየት እንደወጡ ላይመለሱ አሸለቡ ። ነገሩ እንዲህ ነው መቀመጫውን ችጓሊና ድማማ ያደረገ የስርዓቱ ሁለት እግር አሳማ ስብስብ ጠብቶ ያደገውን ጡት በመቁረጥ ገበያ ላይ በተተኮሰ የተኩስ እሩምታ እናቶቻችን ላይ ከፍተኛ ጭፍጨፋ ተፈፅሟል !!!😭
Netsanet Kebede "

AM





