Mayor Office Of Addis Ababa retweetledi
Mayor Office Of Addis Ababa
331 posts

Mayor Office Of Addis Ababa
@MayorAddisAbaba
This Is the Official Twitter page of Mayor Office Of Addis Ababa!
Ethiopia Katılım Ocak 2023
3 Takip Edilen1.2K Takipçiler

እንኳን ለጌታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ልደት በአል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!
በአሉ የሰላም ፣ የመተሳሰብ እና የፍቅር እንዲሆንልን እመኛለሁ።መልካም በዓል!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ @AdanechAbiebie


AM
Mayor Office Of Addis Ababa retweetledi

ለአቅመ ደካሞች፣ ለሃገር ባለውለታ አረጋዊያን፣ በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የመንግስት ሠራተኞች እና ምንም ገቢ ለሌላቸው ከ263 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች እንኳን አደረሳችሁ ብለን ማዕድ አጋርተናል።
@AdanechAbiebie 1/2




AM

የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕረዚዳንት ክቡር ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን እንኳን ደህና መጡ።
በከተማችን የሚኖርዎት ቆይታ ያማረ እና የተሳካ እንዲሆን እመኛለሁ።
ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ
@AdanechAbiebie
AM

በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት የሚደረግ ይሆናል:: መጪውን የአድዋ በዓል የጥቁር ህዝቦች የድል የታሪክ ከፍታን በሚመጥን መልኩ በዚሁ ስፍራ ላይ በጋራ እናከብራለን። @AdanechAbiebie 4/4
AM

ለማገልገል የምንተጋበት እንደሚሆን በውይይታችን ተግባብተናል:: ካቢኔያችን ለ12 የተለያዩ ሆስፒታሎች በጋራ የጤና መንደር ለመገንባት ያቀረቡትን የመሬት ጥያቄ ተቀብለን አፅድቀናል::
መጪው ጊዜ ብሩህ ነው! @AdanechAbiebie 4/4
AM

ማምሻውን ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ከሆኑት ኡልቪ ሜዲዬቭ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ውይይት አድርገናል::
@AdanechAbiebie 1/3




AM

የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት በበኩላቸው በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ብዙ ፈተናዎች ቢያጋጥሙም ኢትዮጵያ ለቁልፍ የልማት ግቦች የሰጠችውን ትኩረት አድንቀዋል።
#PMOEthiopia 3/3
AM

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሁለት ቀናት ጉብኝት ዛሬ ከሰዓት ኢትዮጵያ የገቡትን የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። @AbiyAhmedAli 1/3




AM

5. አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፣
6.ድምፃዊት እጅጋየሁ ሽባባው ፣ እንዲሁም ሌሎቻችሁም ክብር ይገባችኃል።
መልካም ተግባር ሁሌም እንደሚያሸልም ምሳሌዎች ናችሁ እና እንኳን ደስ አላችሁ! 2/2 @AdanechAbiebie

AM
















