Sabitlenmiş Tweet
አንድ አማራ
2.1K posts

አንድ አማራ
@One__Amhara
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ! || One Amhara for all Amhara; all Amhara for one Amhara! Subscribe to our YouTube channel 👉 “One Amhara Media”
Ethiopia Katılım Ekim 2021
4 Takip Edilen18.7K Takipçiler
አንድ አማራ retweetledi
አንድ አማራ retweetledi
አንድ አማራ retweetledi
አንድ አማራ retweetledi

አዲሱ የአማሪ ድርጅት "አፋብን" - Amhara Aquila - One Amhara youtu.be/ID2eXtQ4-ac?si…

YouTube

አንድ አማራ retweetledi

የእስክንድር ጉድ ወጣ‼️
የአማራን ትግል ለህውሃት ለመሸጥ እስክነድር የአፋህድ አመራሮችን ሲያስማማ እጅ ከፍንጅ ተያዘ: ከሚጠቅሳቸው ነገሮች መካከል
•ከህወኃት ጋር መስራት አማራጭ ሳይሆን ግዴታ እንደሆነ
•አፋብሃ ከህውኃት ጋር እየሰራ እንደሆነ እና አፋህድ ከአፋብኃ አንድ መምጣት ካለበት ህውኃትን መቀበል እንዳለበት
•ከህውኃት ጋር አድነቱ ያለቀለት ጉዳይ እንደሆነ
•አፋህድ ከህውኃት ጋር መስራት ካልቻለ ከጎረቤት ሀገሮች ጋር መስራት እንደማይችል
•ለኤርትራኖች ቀዳሚነት ያለው የህውኃት እና የሻብያ ጥመረት እንደሆነ (በአጭሩ እየነገረን ያለው ፋኖ ለነሱ ከእግረኛ ወታደር እንደሚሆን)
•ሻብያ ለፋኖ ብሎ ከህውኃት ጋር እንደማይለያይ
•ህውኃትን አግዝፎ ያያል (በራስ መተማመን እንደሌለው በደንብ ያሳየበት ንግግር ነው)
•ሰሜን የሚባል ግንባር መፍጠር እንዳለባቸው ይናገራል
አፋህድ እና አፋብኃ ግልፅ አድረገው መምጣት አለባቸው። የአማራ ትግል ለህውኃትም ለብልፅግናም መሸጥ አይችሉም።
AM
አንድ አማራ retweetledi

From Amhara to Egypt: @FanoRising
may our histories connect us, our waters unite us, and our dialogue guide us toward mutual respect and growth. 🌍💚💛♥️🤝🇪🇬🇪🇬
የአማራ እና የግብፅ ህዝብ ለህዝብ ግንኙነት @Officialegypt_ @MfaEgypt @EgyptEmbassyUSA @DailyNewsEgypt @Egyptianmemees @PMEthiopia @HermelaTV @fitsumaregaa @Jawar_Mohammed @AregaKebede_L @EthiopianPublic @EgyptTodayMag
English

አንድ አማራ አደረጃጀት ከዚህ ቀደም በ10 የሚቆጠሩ የማታገያ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ ቆይቷል::ዛሬ ላይ ትግሉ በቀጠናዊ እና በሀገራዊ ሀይሎች ሊመጡ ስለሚችሉ አደጋዎች እና ትሩፋቶች ላይ ያተኮረ የአሰላለፍ ግምገማ ሰነድ ተዘጋጅቷል1/3
img1.wsimg.com/blobby/go/f0eb…




AM
አንድ አማራ retweetledi

ሰበር የድል ዜና ከሸዋ ሮቢት‼️
ጀግናው ራንቦ ክፍለጦር በሸዋ ሮቢት ከተማ በ103ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ላይ የተሳካ የከተማ ውስጥ ኦፕሬሽኝ ማድረጉን ክፍለጦሩ አስታወቀ።
አፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
መስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰሞኑን በሁሉም የሸዋ ቀጣና የጀመረው በአይነቱ ለየት ያለ የተቀናጀ አውደ ውጊያው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዛሬ መስከረም 29 ቀን 2018ዓ.ም ከለሊቱ 10:00 ጀምሮ የአፄ አምደ ጽዮን ኮር አካል የሆነው ጀግናው ራንቦ ክፍለጦር በርካታ መሽጎችን በመስበር በሸዋ ሮቢት ከተማ ልዩ የከተማ ውስጥ ኦፕሬሽን ማድረጉን የክፍለጦሩ የህ/ግ/ክፍል ሃላፊው አስታወቀ።
የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር በታላቁ አርበኛ ስንታየሁ ማሞ ስም የተሰየመው ጀግናው ራንቦ ክፍለጦር በአገዛዙ የ103ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ላይ በድቅድቅ ጨለማ በሁለት አቅጣጫ ተስበው በመግባት ከለሊቱ 10:00 ጀምሮ የተቀናጀ ጥቃት ፈፅሟለ።
ጀግኖቹ የራንቦ አናብስቶች በአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ሃላል በሁለት አቅጣጫ ወደ ከተማው ዘልቀው የገቡ ሲሆን በእቦሬ ተራራ እና መርየ በተባለ አቅጣጫ በመሸገበት ካምፕ ድረስ ዘልቀው በመግባት ክፍለጦሩ በወሰደው ድንገተኛ መብረቃዊ ጥቃት በምሽግ ላይ የነበረውን በርካታ የአገዛዙ ወራሪ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ የደመሰሰ ሲሆን፣ በህይዎት የተረፈው የጓዱን አስክሬን ጥሎ ሲሸሽ፣ በተለምዶ ምርጥ 50 ተብሎ የሚጠራው የሚሊሻ ስብስብ ከተደበቁበት መስጂድ እና ቤተክርስቲያን ውስጥ ወጥተው መፈርጠጣቸውን ክፍለጦሩ አስታውቃለ።
የክፍለጦሩ የቃኝ ፋኖ ሰራዊት ከሻለቆች ጋር ባደረጉት ከፍተኛ መናበብ በቀይ ቦኔት ለባሹ የ103ኛ አየር ወለድ ኮማንዶ እና የጥምር ጦሩ ስብስብ ላይ በተወሰደው መብረቃዊ ጥቃት ከፍተኛ ድል ተመዝግቧል።
የአማራው ባንዳ ተብሎ የሚጠራው ለሆዱ ያደረ የሚሊሻ ስብስብ የጓዱን አስክሬን እና ከሞት የተረፈውን ቁስለኛ እየጣለ እግሬ አውጪኝ ብሎ ሲፈረጥጥ የነፍስ ወከፍ መሳሪያና ወታደራዊ አልባሳትን ጨምሮ በርካታ ሰነዶች በምርኮ ገቢ ሆነዋል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ በተገኘው መታወቂያ መሰረት ከፍተኛ ማዕረግ ያላቸው የመከላከያ አመራሮች በጀግናው ራንቦ ክፍለጦር በተወሰደባቸው መብረቃዊ ጥቃት መደምሰሳቸው ተረጋግጧል።
የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ !!




AM
አንድ አማራ retweetledi
አንድ አማራ retweetledi
አንድ አማራ retweetledi















