ሳተናው

2.8K posts

ሳተናው banner
ሳተናው

ሳተናው

@WOTATUAMARA

Amara First

Katılım Şubat 2014
260 Takip Edilen1.2K Takipçiler
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
አሳምነው ዕዝ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ወረዳ ውስጥ በወሰደው እርምጃ #ከ60 በላይ የአገዛዙ ወታደሮችን በመደምሰስ 25 ክላሽ ማርኮ መታጠቁን አስታወቀ:: 25 ክላሽ 50 ካዝና 150 የክላሽ ተተኳሽ 25 የወገብ ትጥቅ የተማረከ 7 ሰው
ሳተናው tweet media
AM
1
7
18
606
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
የብልፅግና መሪው የቤተክርስቲን ቃጠሎ ይቀጥላል ብሎሀል!!
AM
0
0
1
39
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
በፅንፈኛው ብልፅግና ስርአት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ምዕመን እና ቤተክርስቲያን ዋጋ እየከፈሉ እነሆ ስምንአት(8) ተሻገረ። ደግሞ ቤተክነቱን የሚመሩ ሰዎች ዘመኑን የዋጁ አይደለም። እራሱ ምዕመኑ መፍትሄ መፈለግ አለበት።
AM
2
10
21
1.2K
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ይህ ሸኽ የሚናገረው #የብልፅግና መንግስት እስልምናን የጠቀመ መስሎ #ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን እያጠቃ ነው። ነገር ግን ስልጣናቸውን ሲያደላድሉ እኛን #ሙስሊሞች እንደ ኦርቶዶክሶች ያንገላቱናል እና እስላሞች የብልፅግና ስርአት መጠቀሚያ አንሁን።
AM
1
7
15
849
Pakistani Aura
Pakistani Aura@Pakistani__aura·
World leaders Vs trump 😂😜
English
49
248
2.3K
715.1K
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
@FanoRising አንም አንዱ ከሀዲ ባንዳነህ ወደዚያኛው አለም ትሸኛለህ።
AM
0
0
1
20
AmharaAQuila (Elias)
AmharaAQuila (Elias)@FanoRising·
በአማራ ላይ ሲሳለቅ የነበረዉ፤ ሄዷል
AmharaAQuila (Elias) tweet mediaAmharaAQuila (Elias) tweet mediaAmharaAQuila (Elias) tweet mediaAmharaAQuila (Elias) tweet media
AM
3
2
12
2.9K
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ሰወየው በቲሊሊ ሜዳ እዚህ ተዘርግቷል።
ሳተናው tweet media
AM
1
0
4
174
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ይህ ባንዳ ም/ሳጁን መለሰ ምህረት ካሳዬ የብአዴን አድማ ብተና አባል በጀግናው #ፉኖ ምት እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። ለሆዱ ብሎ አፍን እየከፈተ የአማራ ህዝብ ትግል ሲሳለቅበት ነበር። ክብር ለጀግናው ፉኖ ይሁን!!
ሳተናው tweet media
AM
7
17
49
4.2K
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
በማንነታች ድርድር የለም እውነታው ቢመራችሁም ዋጡት።
ሳተናው tweet media
AM
1
3
18
506
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
እኔ የፃፍኩትን ሪፖርት አድርጎ ማጥፉት ሳይሆን እንደነ አህመድ ጀበል (አመዱ ጂቦ) እና ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሳ ያሉትን አሸባሪ ፅንፈኛ ሰዎች እርምጃ በመውሀድ ማስቆም ነው።
AM
0
0
1
47
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ይህ አስተሳሰብ እኮ የውሀብያን እና የኦሮሞ ብልፅግና ጥምረት ነው።እሱ እንደሚሉት ከሆነ 70% የሚሆነው መከላከያ፣አድማ ብተና ሚሊሻ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ናቸው። ስለዚህ ለሀይማኖቱ ይታገላል ማለት ነው። የተኛውን ህዝብ ስትቀሰቅሱልን ይታገላል።
ሳተናው tweet media
AM
2
0
2
220
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
እኔ የፃፍኩትን ሪፖርት አድርጎ ማጥፉት ሳይሆን እንደነ አህመድ ጀበል (አመዱ ጂቦ) እና ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሳ ያሉትን አሸባሪ ፅንፈኛ ሰዎች እርምጃ በመውሀድ ማስቆም ነው።
AM
0
0
1
42
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ይህ አስተሳሰብ እኮ የውሀብያን እና የኦሮሞ ብልፅግና ጥምረት ነው።እሱ እንደሚሉት ከሆነ 70% የሚሆነው መከላከያ፣አድማ ብተና ሚሊሻ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ናቸው። ስለዚህ ለሀይማኖቱ ይታገላል ማለት ነው። የተኛውን ህዝብ ስትቀሰቅሱልን ይታገላል።
ሳተናው tweet media
AM
1
0
2
122
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
ይህ አስተሳሰብ እኮ የውሀቡያን እና የኦሮሞ ብልፅግና ጥምረት ነው። እንደምትለው ከሆነ 70% የሚሆነው መከላከያ ፣አድማ ብተና እና ሚሊሻ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ናቸው።ስለዚህ ለሀይማኖቱ ይታገላል ማለት ነው።የተኛውን ህዝብ ስትቀሰቅሱልን ይታገላል።
ሳተናው tweet media
AM
2
0
7
854
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
@HaileTaye3 በተለይ አንተን ቦቆብህን አሶልቄ እስከ ዘርማንዘርህ እርባና ቢስ ነው የማደርግህ😡
AM
0
0
1
17
T²®
T²®@HaileTaye3·
@WOTATUAMARA ቶ ባኪ ? በቃ ለአማራ ህዝብ የሚጠቅም ፓለቲካ ሰራሽ ማላት ኖ ? ጋላ፣ ወራሪ፣ ማዳጋስካር ብለህ የምታወጣውን ለውጥ ማየት ናፈቀኝ።
AM
1
0
0
74
T²®
T²®@HaileTaye3·
''ኦሮሞ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገባውን ስፍራ አግኝቷል ብለ አናስብም'' ፕሮፌሰር በቀለ ጉተማ 2ኛው የኦሮሞ ምርምር ማህበር ኮንፈረን እየተካሄደ ነው:: የኦሮሞ ምርምር ማኅከል እና የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን የባህል ጥናትና ምርምር ማዕከል በጥምረት ያዘጋጁት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በኢትዮጵያን ስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። የኦሮሞ ምርምር ማኅከል በፈረንጆቹ 2022 በኦሮሞ ጉዳዮች ዙሪያ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ምርምር ለማካሄድ የተመሰረተ ነው። በዚሁ መሠረት፣ ባለፉት አራት ዓመታት፡ * የኦሮሞ ባህል፣ * ታሪክ፣ * ፍልስፍና፣ * ምጣኔ ሀብት፣ * ቋንቋ እና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ምርምር በማድረግ በምስል እና በመጽሐፍ መልክ ማሳተም ችሏል። ይህ ማኅበር የተመሰረተው ከሌሎች ተመሳሳይ ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ ተቋማት፣ ለምሳሌ ያህል እንደ «ኦሮሞ ስተዲስ አሶሴሽን» (OSA) እና በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት (የግልና የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች) ውስጥ ከተቋቋሙት ጋር ለመወዳደር ሳይሆን፣ ያሉ ክፍተቶችን በመሙላትና በትብብር አብሮ ለመስራት ነው። ስለዚህ አብረን በመሆን የሰፊውን የኦሮሞ ሕዝብ ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ምርምሮችን በማድረግ ወደፊት እንራምዳለን። እንደሚታወቀው የኦሮሞ ሕዝብ በሚኖርበት የመሬት ስፋትና ብዛት ግዙፍ ሕዝብ ነው። ከመሬት ስፋትና ከብዛት ባሻገር፣ ኦሮሞ የብዝሃ-ባህል፣ የፍልስፍና፣ የታሪክ፣ የፖለቲካ፣ የእሴት፣ የአካባቢ ጥበቃ፣ የሕክምናና የመሳሰሉት ባለቤት ነው። ይሁን እንጂ እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ታሪኮች በቂ ምርምሮችን በማድረግ ለማውጣትና ለትውልድ ለማስተላለፍ በተለያዩ ምክንያቶች ዕድል ሳያገኝ ቀርቷል። አሁን ግን እነዚህን ሀገር በቀል እውቀቶች ወደ ጎን የመግፋት ጊዜ ተጠናቋል። በዓለም-አቀፍ ደረጃም ቢሆን በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች ሀገራትና ሕዝቦች ወደ ቀደምት ማንነታቸው የመመለስ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል። ስለዚህ በዚህ የዓለም ለውጥ ውስጥ የኦሮሞን ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ሀገር በቀል እውቀቶች ከተደበቁበት ለማውጣትና ትውልድን ለማስተማር የኦሮሞ ምርምር ማዕከል መመስረት በጣም ወሳኝና አስፈላጊ ነው። ይህንኑ ዓላማ በመያዝ የተመሠረተው ማዕከላችን፣ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በማካሄድና የተለያዩ መጽሐፍትን በእንግሊዝኛ፣ በአፋን ኦሮሞና በአማርኛ ቋንቋ አሳትሞ በራሱ መጽሐፍት መሸጫ አማካኝነት ለአንባብያን አድርሷል። አሁን ደግሞ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን የባህል ጥናትና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር «ስር-መሠረታችንን ማክበር፣ ነገያችንን መቅረፅ፡ የኦሮሞ ታሪክ፣ እውቀት፣ ባህልና አስተዳደር፣ ድሮ፣ ዘንድሮና ወደፊት» በሚል መሪ ርዕስ ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ አዘጋጅቷል። በኢትዮጵያን ስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ በሚገኘው በዚህ ሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ላይ፣ በኦሮሞ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ 25 የተመረጡ የምርምር ጽሑፎች ይቀርባሉ። Via የኦሮሞ ምርምር ማህበር
T²® tweet mediaT²® tweet mediaT²® tweet mediaT²® tweet media
AM
11
7
16
5.7K
ሳተናው
ሳተናው@WOTATUAMARA·
@HaileTaye3 @AbrarSuleiman ይህ ሰው አብዷል ሰካራም ጫታም ስም አጥፊ ወንጀለኛ ነህ። ህግ ስም በማጥፉት ትጠየቃለህ። አፄዎቹ ናቸው አንተ መጤ የተቀበሉህ። ስለዚህ እንደዚህ በይፉ ከመጣችሁ ልክ እናስገባሀለን።
AM
2
0
3
143
T²®
T²®@HaileTaye3·
ሙስሊም በዛ ላይ ሼባ ሆናችሁ የድሮ አፄዎችን አንጋሹን ቴድሮስ ካሳሁንን የምታመልኩ እረፉ የሙስሊም ቀንደኛ ጠላት ነው ተብላችሁዋል በኡስታዝ! @AbrarSuleiman
AM
15
1
7
1.4K