Dahilon

5.2K posts

Dahilon banner
Dahilon

Dahilon

@dahilony

"Diversity is not about how we differ. It is about embracing one another's uniqueness."Ola Joseph “We learn from history that we do not learn from history"Hegel

Next to my neighbor Katılım Mayıs 2013
2.6K Takip Edilen5.5K Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet
Dahilon
Dahilon@dahilony·
Defender of his country #Afar
Dahilon tweet media
English
10
47
254
0
Dahilon
Dahilon@dahilony·
The Pretoria Agreement not only halted the devastating Tigray war, but also triggered a dramatic realignment of political actors and alliances. Who would have imagined that Getachew Reda, once among the TPLF’s fiercest critics of PM Abiy Ahmed, would later serve as his adviser and publicly defend his administration? Equally striking is witnessing some TPLF supporters in Mekelle expressing sympathy for Eritrean President Isaias Afwerki, once portrayed as Tigray’s principal enemy. A glaring example of how today’s enemies in the Horn of Africa can quickly become tomorrow’s tactical partners. theafricareport.com/417910/ethiopi…
English
0
2
4
258
Dahilon
Dahilon@dahilony·
ከስድስት ዓመታት በኋላ ወደነበረበት የተመለሰው የትግራይ ክልል መንግስት ነው ወይስ መንግስትን በመመለስ ሽፋን የተቋቋመው የትግራይ መንግስት ነው? 🤔 ሰሞኑን በገነነው በትግራይ መንግስት ወደነበረበት በመመለሱ ዘገባ ብዙ ሰው ያላስተዋለው የሚመስል አቢይ ጉዳይ አለ። ይህን በሚመለከት ከወደ መቀሌ በሚወጡት መግለጫዎች መሠረት ‘የተመለሰው’ 'መንግስቲ ትግራይ' ወይም የትግራይ መንግስት ሲሆን ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ መንግስት ፕረዚደንት ወይም ‘ፕረዚደንት መንግሰቲ ትግራይ’ ናቸው። ልብ በሉ የትግራይ ክልል መንግስት ሳይሆን የትግራይ መንግስት ነው። ልይነቱም በቀላል የሚታይ የስህተት ጉዳይ ሳይሆን በሚገባ የታሰበበት መልዕክት ነው ማለቱ ያስደፍራል። ሰሞኑን በአንዳንድ የህወሓት ሕዝባዊ ሰሜናሮች de facto government በተደጋጋሚ መጠቀሱን ላስተዋለ ነገሮችን ማገናኘቱ አያስገርምም ለማለት ነው።
Dahilon tweet media
AM
1
3
4
284
Dahilon
Dahilon@dahilony·
ህወሓት ከስድስት ዓመታት በፊት በፕርቶሪያ ስምምነት እንድፈርስ የተስማማውን የክልሉን መንግስት እንደገና ለመመለስ የወስደውን እርምጃ የፕርቶሪያ ስምምነት ፍጻሜ የሚያበስር በመሆኑ በቡዙዎች ዘንድ ወደ ጦርነቱ የመመለስን ስጋት ደቅነዋል። የትግራይ ማህበረሰብ በተወሰደው እርምጃ እንድ ወጥ አመለካከት የለውም። ገምሱ የፕርቶሪያ ስምምነት ከሞተ የሰነበተና ዛሬ የተፈጸመው የቀብር ሥነ-ሥርዓቱ ነው በማለት ይጀምሩና ስምምነቱ ጦርነቱን ለጊዜው ቢያቆምም፣ በመሬት ላይ ብዙም የተለወጠ ነገር ባለመኖሩ ጉዳዩ ወደ እዝህ መምራቱ አይቀረ ነበር ባዮች ናቸው። ሌላው ወገን ግን፣ ስልጣናቸውን በማንኛውም መንገድ ለማስቀጠል በተነሱት የህወሓት መሪዎች በብፕርቶሪያ ስምምነት የተገኘውን አንፃራዊ ስላም ለማድፍረስ የተወሰደ ሃላፊነት የጎደለውና ሕዝቡን ለተጨማሪ እልቅት ከመዳረግ ባሻገር ውጤት አልባ እርምጃ ነው ባዮች ናቸው። በዝህ ጉዳይ አስተያያት ከጠየቅካቸው አንዱ ወዳጄ እጭር መልሱ ፦ "በድሮ በሬ ያረሰ የለም" ነበር፣ የሚከተለውን በትግርኛ በማከል፥ "ከምኣሚ ይመስለክን ውሕጅ ይወስደክን"። ሌላው አስተያየት ሰጪ፣ ከስድስት ዓመታት እልህ አስጨራሽ ትግል በሃላ አውራው ተፈናቃይ ወደ ቦታው (መንበሩ) ተመለሰዋል። The rest is history ነበር ያለው። በፈደራል መንግስት በኩልም ህወሓትን ከመወንጀል ባለፈ ውጥረቱ እንዳይፈነዳና ወደ ሌላ ዙር እልቅት እንዳያመራ ችግሩን ሃላፊነት ባለው መልኩ ለመፍታት የሚደረግ ጥረት ወይም ፍላጎት አይታይም። ያም ሆነ ይህ፣ ይህ እርምጃ ወደ አዲስ የፖለቲካ ስምምነት ከመምራቱ ይልቅ ወደ ግጭት በመምራት የተፈረደበትን ሕዝብ ለሌላ ዙር መከራ የመዳረጉ ዕድል የጎላ ነው።
Dahilon tweet media
AM
0
1
4
169
Dahilon
Dahilon@dahilony·
The Tigray People's Liberation Front (TPLF), outlawed by Ethiopia’s federal government, has announced the reinstatement of the Tigray regional government it agreed to dissolve under the Pretoria Agreement six years ago. Reactions among Tigrayans remain divided, but the message is unmistakable: this is a decisive break with what remained of the Pretoria framework that however fragile maintained relations between Mekelle and Addis Ababa. Pretoria is now functionally obsolete; it is dead. What exists in its place is not a strained peace, but a political vacuum—one that invites confrontation, miscalculation, and a possible return to conflict.
English
0
2
3
275
Zoom Afrika
Zoom Afrika@zoomafrika1·
What comes to your mind when you think of this country, South Africa
Zoom Afrika tweet media
English
109
8
68
37.7K
Dahilon
Dahilon@dahilony·
በፍርድ ቤት አካባቢ ከማመልከቻ ጋር በተያያዘ በብዛት የሚነገር አንድ ቀልድ አለ። አንድ ባለጉዳይ የደረሰበትን በደል ለማቅረብ ወደ ፍርድ ቤት ይሄድና ወደ ማመልከቻ ጸሃፊ ይመራል። በጥንቃቄ ካዳመጠ በኋላ፣ በሙያው የተቀናበረ ማመልከቻ ያዘጋጃል። ከዚያም ለባለጉዳዩ በድምፅ ሲያነብለት—ባለጉዳዩ ድንገት ማልቀስ ይጀምራል። ጸሃፊው ተደናቅቶ “ምን ሆነ?” ይለዋል። ባለጉዳዩ፦ “እኔ ይህን ያህል እንደተበደልኩ እስከ ዛሬ አላወቅሁም ነበር! Teddy Afro ሰሞኑን የለቀቀው አልበም በብዙዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ ከመሰንበቱ በላይ፣ መንግስትንም አስጨንቆታል፤ አስደንብሮታል ማለቱ ያስከዳል። በሌላ በኩል ግን፣ ብዙ ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ይህን ያህል እንደተበደሉ የተገነዘቡት፣ ቴዲ ሙያውን ተጠቅመው ስሜታቸውን በሙዚቃ አቀነባብሮ ካቀረበ በኋላ ይመስላል። ልክ እንደ ፍርድ ቤቱ ባለጉዳይ።
AM
0
0
1
92
Dahilon
Dahilon@dahilony·
The ceasefire signed on April 7 in Islamabad is hours from expiring, with no extension in sight. A sequence of statements by Donald Trump has been at once reassuring and disorienting, almost by design. In one breath, he signals imminent peace with Iran, insisting a deal is within reach. In the next, he warns of continued bombing. One message steadies markets; the other is an attempt to tighten the screws on Tehran. While such signaling may be internally coherent within Trump’s strategic framework, it presents a pattern of inconsistency that external observers find difficult to interpret as anything other than contradictory.
English
0
0
0
101
Dahilon
Dahilon@dahilony·
An insight by Scott Ritter, an American former U.S. Marine Corps intelligence officer and weapons inspector, on the Iran–U.S. naval confrontation in the Strait of Hormuz, which he characterizes as “Hormuz Trap.” youtu.be/xDNl73sWEQU?is…
YouTube video
YouTube
English
0
1
2
184
Dahilon
Dahilon@dahilony·
Why the ceasefire and negotiations allegedly failed—and what, if anything, remains of trust between the two parties has largely evaporated. facebook.com/share/v/18Tak1…
English
0
0
0
71
Dahilon
Dahilon@dahilony·
A new advisor is on board.
Dahilon tweet media
English
0
0
0
64
Dahilon
Dahilon@dahilony·
The Iran war remains in flux—negotiations on, then off; the Strait of Hormuz open, then closed. Ambiguity and uncertainty define the moment. 🤔
English
0
0
0
148
Dahilon
Dahilon@dahilony·
One day before the ceasefire expired, Donald Trump signaled opposition to extending it and hinted at renewed bombing. Shortly afterward, faced with resistance, he reversed course and agreed to prolong the ceasefire until discussions are concluded. Does this suggest that his strategy of intimidation and threats is losing leverage?
Dahilon tweet media
English
0
0
0
95