ሰብለወንጌል

3.4K posts

ሰብለወንጌል

ሰብለወንጌል

@AFPO9095

አማራ ደሜ ነው 💚💛❤️

Katılım Nisan 2021
130 Takip Edilen937 Takipçiler
Ⓕⓔⓣለወርቅ ☦︎ ♛𓃭
Ⓕⓔⓣለወርቅ ☦︎ ♛𓃭@DuchessOfGonder·
To clarify: ሻለቃ ሰለሞን በዛብህ ይባላል አገዛዙ ወደ አማራ ግዛቶች መድቦት ከራሴ ወገን ጋር አልዋጋም ብሎ በአቅራቢያው ወደሚገኘው የአማራ ፋኖ በጎጃም ገና ድሮ ከነሰራዊቱ የተቀላቀለ ነው። አሁን ላይ ዳንግላ እና እንጅባራ አካባቢ ከሚንቀሳቀሰው #44ኛ ክፍለጦር በ50 አለቃ ተፈራ አዛዥነት በግፍ ታስሮ ከሚሰቃይ 1 ወር እየሞላው ነው። ይባስ ብሎ የሞት ፍርድ ተፈርዶብሃል ተብሎ የመሞቻ ቀኑን እየተጠባበቀ ይገኛል።
Ⓕⓔⓣለወርቅ ☦︎ ♛𓃭@DuchessOfGonder

#አፋብን @Geta_Asrade_ ይህን ልጅ ፍቱት 💔

AM
6
4
7
3.8K
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
እህቴ ቅድስትን እነ መአዛ ይበቀሏት ይሆን???
ሰብለወንጌል tweet media
AM
0
1
1
41
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
ፓለቲካይቱን ይሄ ሰውየ ይተንትናት 😂😂 ደሞ እኮ ኮስተር ብሎ ነው የሚተነትናት 😂 ቆጣ ብሎ ደሞ እያነቃሗችሁ ነው ንቁ ብሎ ይሰድበናል 😂😂 አይ አማራ 😭
ሰብለወንጌል tweet media
AM
0
1
1
55
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
ይች ሰው ስሜቷን እዩት‼ ይሄን ስሜት ከእነ ስታሊን ከእነ አሉላ ሶሎሞን ሌሎችም የትግራይ አክቲቪስቶች አታገኙትም። ይች ሰው ግን እሳት ጎርሳ እሳት ልሳ አማራውን ለአዲስ የዘር ጭፍጨፋ ትርክት እየሠበከች ነው።
AM
0
1
1
51
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
መዓዛ መሃመድ የተባለችን የህወሓት ሰላይ ከፋኖ ትግል ነቅለን እንድምንጥላት ምንም ጥርጥር የለኝም ምክንያቱም እውነተኛ ማንነቷ በሂደት እንደ መስከረም ውሃ እየኮለለ ነው!@afnm_official @DuchessOfGonder @fano_ze1855
ሰብለወንጌል tweet media
AM
0
2
2
73
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
"ፋ**ኖ አሸ××ባሪ አይደለም ብሎ መከላከል አያስፈልግም…እንደውም የበለጠ ፋ**ኖ አሸ**ባሪ እደሆነ ማጋለጥ ያስፈልጋል" ይሄ የመአዛና የወዳጇቿ አቋም ነው።ድርጅቱ መአዛን የድርጅቱ ይፋዊ ሚዲያ ነች ብሏል። ጉድ ነው ዘንድሮ😂
Sisay (Amoraw)@amorawwub

ሶስት ጥያቄዎች??? 1⃣ከዚህ በፊት በፋኖው መካከል የነበሩ አለመግባባቶችን እንደመፍትሄ "የሀሳብ ልዩነት ምናምን አይሰራም በአንድ ቀጠና አንድ አደረጃጀት ብቻ መኖር ስላለበት ልዩነቱን ተገዳድለህ ፍታ" የሚል አጀንዳ በአደባባይ የምታራምድ ግለሰብ በምን እሳቤ የሀሳብ ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት አደራ የተጣለበት የአማራ ሚዲያ ካውንስል መሪ ሆነች??? ችግራችሁን በመገዳደል ፍቱ ያለቻቸው ፋኖዎች ችግራቸውን በሰለጠነ መንገድ ፈትተው ሲመጡ በምን ሂሳብ በዋና አጋፋሪነት የአንድነቱ አብሳሪ ሆና መጣች??? 2⃣መዓዛ መሀመድ ወደ አማራ ትግል የተጠጋችው በወለጋ ሚደርሰውን የአማራ ጭፍጨፋ ዘጋቢ እና አጋዥ በመምሰል ነበር፡፡ መዓዛ በጆ ባይደን አስተዳደር ዘመን ሴቶችን መርጦ በሚሸልመው ፕሮግራም ላይ የተገኘቸውም ይሄ ስራዋ ተጠቅሶ ነበር፡፡ መዓዛ አጀንዳ ካደረገቻቸው እና ወደአማራው የበለጠ እንድትጠጋ ያደረጋት አንዱ የቲውተር ገጿ ላይ ፍቶግራፋቸውን የለጠፈችው እና ዛሬ ድረስ የት እንደገቡ ማይታወቁት በኦነግ ታጣቂዎች ታፍነው የጠፉት የአማራ ሴት ተማሪዎች እጀንዳ በማድረጓ ነበር፡፡ ዛሬ መዓዛ ኦነግ ሴቶችን ደፍሯል ተብሎ መክሰስ ልክ አይደለም ሲባል እንዴት አስቻላት??? የሚዲያ ስራዋንና አጠቃላይ ኑሮዋን የገነባችበት የወለጋ ሴቶች እና አማራዎች ሚያጠቃቸው ሚድፍራቸው፤ የሚያሳድዳቸው እና በጅምላ ሚጨፍጫፋቸው አንዱና ዋናው ኦነግ አልነበረም ወይ? ዛሬስ እንደቀጠለ አይደለም ወይ??? 3⃣ በትህነግ እና ብልጽግና ጦርነት ተብሎ አማራን ያለተከላካይ በጨፈጨፉበትና ባስጨፈጨፉበት ጦርነት ትህነግ "በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ታውጇል ጅምላ ጭፍጨፋም ተደርጓል" የሚል የ ፖሮፖጋንዳ ዘመቻ አድርጓል፡፡ መዓዛ June 24, 2024 ሚኒሶታ ላይ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ የትግራይ ሴቶች መደፈራቸውን አምና እሱም እንዲጣራ ጠይቃለች፡፡ የትህነግ ሰዎች ደሞ በደፋሪነት ሚከሱት በጦርነቱ ላይ ከራሳቸው ክልል አልፈው ያልሄዱትን የአማራ ሀይሎችን ነው፡፡ ዛሬም ድረስ ለፍርድ እናቀርባቸዋለን ሚሏቸውም እንዚህ በጉዳይ የሌሉበትን የአማራ ሀይሎችን ነው፡፡ ስለዚህ መዓዛ የትግራይ ሴቶች መደፈር በህግ እንዲጣራ ስትጠይቅ የሀሰት ክሱን እየተቀበለች ነው ማለት ነው፡፡ መዓዛ አማራን የመከላከል አላማ ካላት አማራ በፖለቲካዊ ሻጥር እና ትርክት በሀሰት በደፋሪነት ሲከሰስ እንዲጣራ ነው ምትጠይቀው ወይስ በሀቅ ተመስርታ ክሱን ሙሉ ለሙሉ መቃወም ነው የነበረባት???? ዛሬም ከሁለት ዓመት በኋላ መዓዛ ያላት አቋም ተመሳሳይ ነው፡፡ ሰሞኑን ሰለሞን ቦጋለን ከአሜሪካ መባረር ተመልክቶ በሚሰጠው አስተያየት ዙሪያ መዓዛ ዛሬም በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጁ ሁሉ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ትላለች፡፡ ይሄ ሰለሞንንም ሌሎችንም አማሮች ይጨምራል፡፡ የትህነግ አክቲቪስቶች እና የትግራይ መብት ተሟገቾችም የመዓዛን ሀሳብ ይጋሩታል፡፡ ሌሎች አማሮችም የሰለሞን እጣ ፋንታ እንዲደርሳቸው ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህ መዓዛ የዚህ ሀሳብ ደጋፊ ሆና ስትመጣ ነገ በዳያስፖራ ያሉት አማሮችን በሙሉ በትግራይ የሀሰት ክስ ምክንያት ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ እንደሰለሞን ቢባረሩ እንዳማይገዳት እየነገረችን ነው፡፡ ከእንዲህ አይነት ግለሰብ ጋር ምን አይነት የአማራ ትግል ነው ምንጋራው??? መዓዛን ሚያስጨንቃት የትግራይ የሀሰት ክስ ወይስ በሀሰት የተከሰሱት እና አፍራሽ ትርክት ሚሰራባቸው ዐማራዎች ጉዳይ????

AM
0
0
0
33
ሰብለወንጌል
ሰብለወንጌል@AFPO9095·
የህወሃት አማሮች ተረጋጉ ! ለወያኔ ቡችላ አሳልፈን የምንሰጠው ወንድም የለም። ከጎንህ ነን ክንድአለም!
ሰብለወንጌል tweet media
AM
0
2
3
63
ሰብለወንጌል retweetledi
Sisay (Amoraw)
Sisay (Amoraw)@amorawwub·
የብልጽግና ሰዎች የመቃብር ቦታ ችግር አጋጥሟቸዋል፡፡ በረሀብም ፤ በበሽታም በጦርነቱም ሚጨርሱት ህዝብ ራሱ በስርዓት መቅበር ስላልተቻለ በጅምላ እየቀበሩ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ አትገረሙ፡፡ መጀመሪያ እዛው በየቀኑ ምትጨፈጭፉትን ህዝብ በክብር አሳርፉት፡፡
Sisay (Amoraw) tweet mediaSisay (Amoraw) tweet media
AM
1
7
14
704
ሰብለወንጌል retweetledi
Sisay (Amoraw)
Sisay (Amoraw)@amorawwub·
ሶስት ጥያቄዎች??? 1⃣ከዚህ በፊት በፋኖው መካከል የነበሩ አለመግባባቶችን እንደመፍትሄ "የሀሳብ ልዩነት ምናምን አይሰራም በአንድ ቀጠና አንድ አደረጃጀት ብቻ መኖር ስላለበት ልዩነቱን ተገዳድለህ ፍታ" የሚል አጀንዳ በአደባባይ የምታራምድ ግለሰብ በምን እሳቤ የሀሳብ ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት አደራ የተጣለበት የአማራ ሚዲያ ካውንስል መሪ ሆነች??? ችግራችሁን በመገዳደል ፍቱ ያለቻቸው ፋኖዎች ችግራቸውን በሰለጠነ መንገድ ፈትተው ሲመጡ በምን ሂሳብ በዋና አጋፋሪነት የአንድነቱ አብሳሪ ሆና መጣች??? 2⃣መዓዛ መሀመድ ወደ አማራ ትግል የተጠጋችው በወለጋ ሚደርሰውን የአማራ ጭፍጨፋ ዘጋቢ እና አጋዥ በመምሰል ነበር፡፡ መዓዛ በጆ ባይደን አስተዳደር ዘመን ሴቶችን መርጦ በሚሸልመው ፕሮግራም ላይ የተገኘቸውም ይሄ ስራዋ ተጠቅሶ ነበር፡፡ መዓዛ አጀንዳ ካደረገቻቸው እና ወደአማራው የበለጠ እንድትጠጋ ያደረጋት አንዱ የቲውተር ገጿ ላይ ፍቶግራፋቸውን የለጠፈችው እና ዛሬ ድረስ የት እንደገቡ ማይታወቁት በኦነግ ታጣቂዎች ታፍነው የጠፉት የአማራ ሴት ተማሪዎች እጀንዳ በማድረጓ ነበር፡፡ ዛሬ መዓዛ ኦነግ ሴቶችን ደፍሯል ተብሎ መክሰስ ልክ አይደለም ሲባል እንዴት አስቻላት??? የሚዲያ ስራዋንና አጠቃላይ ኑሮዋን የገነባችበት የወለጋ ሴቶች እና አማራዎች ሚያጠቃቸው ሚድፍራቸው፤ የሚያሳድዳቸው እና በጅምላ ሚጨፍጫፋቸው አንዱና ዋናው ኦነግ አልነበረም ወይ? ዛሬስ እንደቀጠለ አይደለም ወይ??? 3⃣ በትህነግ እና ብልጽግና ጦርነት ተብሎ አማራን ያለተከላካይ በጨፈጨፉበትና ባስጨፈጨፉበት ጦርነት ትህነግ "በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ታውጇል ጅምላ ጭፍጨፋም ተደርጓል" የሚል የ ፖሮፖጋንዳ ዘመቻ አድርጓል፡፡ መዓዛ June 24, 2024 ሚኒሶታ ላይ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ የትግራይ ሴቶች መደፈራቸውን አምና እሱም እንዲጣራ ጠይቃለች፡፡ የትህነግ ሰዎች ደሞ በደፋሪነት ሚከሱት በጦርነቱ ላይ ከራሳቸው ክልል አልፈው ያልሄዱትን የአማራ ሀይሎችን ነው፡፡ ዛሬም ድረስ ለፍርድ እናቀርባቸዋለን ሚሏቸውም እንዚህ በጉዳይ የሌሉበትን የአማራ ሀይሎችን ነው፡፡ ስለዚህ መዓዛ የትግራይ ሴቶች መደፈር በህግ እንዲጣራ ስትጠይቅ የሀሰት ክሱን እየተቀበለች ነው ማለት ነው፡፡ መዓዛ አማራን የመከላከል አላማ ካላት አማራ በፖለቲካዊ ሻጥር እና ትርክት በሀሰት በደፋሪነት ሲከሰስ እንዲጣራ ነው ምትጠይቀው ወይስ በሀቅ ተመስርታ ክሱን ሙሉ ለሙሉ መቃወም ነው የነበረባት???? ዛሬም ከሁለት ዓመት በኋላ መዓዛ ያላት አቋም ተመሳሳይ ነው፡፡ ሰሞኑን ሰለሞን ቦጋለን ከአሜሪካ መባረር ተመልክቶ በሚሰጠው አስተያየት ዙሪያ መዓዛ ዛሬም በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጁ ሁሉ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ትላለች፡፡ ይሄ ሰለሞንንም ሌሎችንም አማሮች ይጨምራል፡፡ የትህነግ አክቲቪስቶች እና የትግራይ መብት ተሟገቾችም የመዓዛን ሀሳብ ይጋሩታል፡፡ ሌሎች አማሮችም የሰለሞን እጣ ፋንታ እንዲደርሳቸው ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህ መዓዛ የዚህ ሀሳብ ደጋፊ ሆና ስትመጣ ነገ በዳያስፖራ ያሉት አማሮችን በሙሉ በትግራይ የሀሰት ክስ ምክንያት ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ እንደሰለሞን ቢባረሩ እንዳማይገዳት እየነገረችን ነው፡፡ ከእንዲህ አይነት ግለሰብ ጋር ምን አይነት የአማራ ትግል ነው ምንጋራው??? መዓዛን ሚያስጨንቃት የትግራይ የሀሰት ክስ ወይስ በሀሰት የተከሰሱት እና አፍራሽ ትርክት ሚሰራባቸው ዐማራዎች ጉዳይ????
Sisay (Amoraw) tweet mediaSisay (Amoraw) tweet media
AM
7
5
9
1.2K
ሰብለወንጌል retweetledi
Debebe Seifu Jr.
Debebe Seifu Jr.@debebeSJ·
ወልቃይት የአማራ ህዝብ የህልውና ጥያቄ አካል እና ከአእማድ የትግል ግቦቻችን አንዱ እንጂ የጥቂት የጎንደር አማራዎች ጥያቄ አይደለም!!! የወልቃይትንም ሆነ የሌሎች የአማራ አፅመርስቶችን ጉዳይ ማቃለል ለአማራ ርስቶች መከበር ለዘመናት የተከፈለውን መስዋእትነት መካድ ነው!!!
Debebe Seifu Jr. tweet media
AM
2
2
9
561