Hone Mandefro

3.5K posts

Hone Mandefro banner
Hone Mandefro

Hone Mandefro

@HoMan99

Ph.D. Candidate & 2022-23 Public Scholar @Concordia |Vanier Scholar ‘19-22 | Research & Advocacy Director @AAA_Amhara

Montréal, Québec; Katılım Ağustos 2012
1.5K Takip Edilen17K Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet
Hone Mandefro
Hone Mandefro@HoMan99·
የእሁዱ ሃሳቦች (ይህ ጽሁፍ የኔ ወቅታዊ አቋም ሲሆን አባል የሆኑኩባቸዉ ድርጅቶች የሚጋሩት ላይሆን ይችላል) 1. ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ ብለው የሚገልፁት ምኞታቸውን እንጂ በተግባር ምድር ላይ ያላቸውን ሀገር አይደለም። ኢትዮጵያ ከሌሎች አዳጊ አገሮች የተለየች አይደለችም። በጥላቻ እና ግጭት የምትታመስ፣ ድህነት የወረራት እና በተጨባጭ የፈረሰች ፣ በህግ እና ደፕሎማሲ ልትፈርስ ጫፍ የደረሰች በጥቅሉ ጣረሞት ላይ ያለች ሀገር ናት። ይህን መቀበል የመጀመሪያው ከእውነት ጋር የመታረቂያ ጉዞ ነው። የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር “ኢትዮጵያ አትፈርስም” ብሎ በየቀኑ የሚምልህ የመፍረስ እቅድ/አደጋ እሱ ስለሚያውቅ ነው። 2. ኢትዮጵዊነትን እንደማንነት ማጉላት የሚመኝ በኢትዮጵዊነት ዙሪያ ፖለቲካ መስራት የሚፈልግ ማህበረሰብ አለ። ይህ ማህበረሰብ በቁጥርም በፓለቲካ ሃይልም አናሳ (minority) ነው። በአመለካከቱ ምኞትን እውነት አደርጎ የሚነሳ እና political correctnessን ያስቀደመ ሃይል ሰለሆነ የፓለቲካ ትንተናዉ ብዙ ጊዜ የተሳሳተ ነው። ይህ ሃይል አሁን ባለው ሁኔታ ለፍላጎቱ ቀና አመለካከት ያለው አካል በሚፈጥረዉ coalition ወስጥ አጋዥ ከመሆን ያለፈ ሚና ሊጫወት አይችልም። 3. በአማሮች ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት የኢትዮጵያን ቀጣይነት በቅድመ ሁኔታ ብቻ የምንደግፍበት ደረጃ ላይ አድርሶናል ። አሁን ዋናው አጀንዳ የዘር ፍጅቱን እንዴት እናስቁም የሚለው ነዉ። ተገንጣይ ሃይሎች የራሳቸውን ሀገር ማቋቋም የአማራን የዘር ፍጅት በቋሚነት ለማስወገድ የሚረዳ ከሆነ ከሞት ይልቅ ህይወትን መምረጣችን ተፈጥሯዊ ነው። ትግላችን በወረራ የያዙትን አካባቢ እንዳይወስዱ ማድረግ ላይ ብቻ ይሆናል። 4. የሃይማኖት እና የባህል ተቋሞች በፖለቲካው ዉስጥ ያላቸው በጎ እና ጎጅ ሚና ተገምግሞ የባህል ማስተካከያ ማድረግ ያስፈልጋል። 5. ዴሞክራሲ የሃይል ሚዛን ተገዳደሪነት ውጤት እንጂ በቸርነት የሚሰጥ አይደለም። ትነህግም ሆነ ኦሆዴድ ታዛዥ አሰካገኙ ደረሰ አድራጊ ፈጣሪ ለመሆን መመኘታቻው ተፈጥሯዊ ነው። ብአዴንም ዋና የአምባገነንነት አመቻች፤ ፈፃሚ አና አስፈፃሚ የሆነው አፈጣጠሩ ለዚሁ አላማ ስለሆነ እና ይህንን ካለመረዳት በቀቢፀ ተስፋ ህዝብ ተደጋጋሚ እድል ስለሰጣቸው ነው። 6. ኢትዮጵያ ውስጥ የተደረጉ የዴሞክራሲ ሽግግር ሙከራዎችን በዋናነት ያከሸፈው ብአዴን ነው። በ1993 የህወሃት መሰንጠቅ ጊዜ መለስ አና ኢህአዴግን ያደናው ብአዴን ነበር። ያኔ መለሰ ቡድን ተሸንፎ ቢሆን ኖሮ የህወህት እና የሌሎች ፓርቲዎች ሚዛን የሳተ ግንኙነት የሚስተካከልበት እድል ነበር። በ1997 ምርጫ ቅንጅት ብዛት ያለው ወንበር ያሸነፈው "አማራ ክልል" ውስጥ ነበር። ብአዴን ድጋሜ "ምርጫ" ብሎ ያሸነፉትን ወንበሮች ከቅንጅት መቀማት ብቻ ሳይሆን በርካታ የቅንጅት አባል የነበሩ አማራዎችን በማሰር አና በማሳደድ የለውጥ ሃይል ከ10 ዓመታት በላይ ተዳክሞ የትነህግ የበላይነት እንዲቀጥል አድርገ። በ2008 ኢህአዴግ ተገዶ ለወጥ ማድረግ አለብኝ ብሎ ሲወሰን አሻሻጭ አና አዲሱን ጌታ አስተዋዋቂ እና አንጋሽ ብአዴን ነበር። አብይ ስልጣን ላይ እንደወጣ ፅንፈኛ የኦሮሞ ሃይል የበላይነት ሲገነባ የተቹ አማራዎችን በማሳደድ እና እውነታውን በመደበቅ ሃገሪቱ የአንድ ፓርቲ የበላይነት የነገሰበት የአምባገን ስርዓት በፍጥነት ተመልሳ እንድትገባ ያደረገው ብአዴን ነው። 7. በመሆኑም ሎሌነት እና የከርስ ፓለተካ (politics of the belly) የሰበሰበው ብአዴን ስልጣን ላይ እሰካለድረስ ኢትዮጵያ ብትቀጥል እንኳን ዲሞክራሲያዊ የመሆን እድል የላትም። የአማራ ህዝብ ደግሞ ብአዴን እሰካለ ድረስ የዘር ፍጅት ሰለባ መሆኑ ይቀጥላል። 8. የአማራ ህዝብ የመጀመሪያ ርምጃ በማንኛውም መንገድ ብአዴንን እና ተቀጥያዎች ከስልጣን ማባርር እና ድርጅታዊ እና ባህላዊ ሕልውናን ማጥፋት ነው። የብአዴን የላይኛው መዋቅር መጥፋት ያለበት ሲሆን የታችኛው እና መካከለኛው አመራር accommodate and transform ማድረግ ይቻላል ፤ ያስፈልጋልም። 1/2
Hone Mandefro tweet media
AM
38
120
266
69.5K
Hone Mandefro retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡️ℹ️ Notice regarding U.S.🇺🇸 immigration enforcement practices and the need to curb the spread of misinformation following concerns raised over labelling of Fano as a "Tier III terrorist group" in a recent deportation case. 🔶 AAA has verified there has been no official FTO designation by the U.S. Department of State regarding Fano. Recent "Tier III labelling" is a non-public, case-by-case administrative finding used by ICE/USCIS for immigration enforcement. This labelling is a "catch-all" category that has been widely criticized by legal experts and challenged in courts for its broad and inconsistent application to deport individuals. 🔶 AAA condemns any and all abuses targeting civilian populations in Ethiopia and continues to call for independent investigations into the Amhara Genocide. In the absence of credible investigations, perpetrator groups implicated in the genocide and their agents have increasingly engaged in coordinated disinformation campaigns to gaslight victims and hinder peace and justice. 🔶 As stated by experts, academic research and journalistic reports, the Amhara Fano are a grassroots self-defense force in Ethiopia which operate to safeguard urban and rural communities against the genocide. In recent years, the Fano fought in self-defense against attacks by violent state and non-state armed groups in Ethiopia. Importantly, countless reports have documented gross patterns of human rights violations including genocide, war crimes and crimes against humanity against ethnic Amhara and Orthodox Christian communities in Ethiopia. 🔶 Community members are urged to seek legal counsel in individual immigration cases. Furthermore, community members are urged to file reports against individuals involved in illegal or criminal activity especially in perpetrating or inciting violence against Amhara communities in Ethiopia. AAA is prepared to cooperate with U.S. law enforcement agencies in sharing documentation of such illegal or criminal acts where available.
Amhara Association of America (AAA) tweet media
English
0
113
196
18.5K
Hone Mandefro retweetledi
Robel Alemu | ሮቤል ዓለሙ (PhD)
Very proud of our amazing community members in the Southern California area. As usual they are leading by example in diaspora advocacy through proactive and results-oriented initiatives.
Amhara Association of America (AAA)@AAA_Amhara

⚡ℹ️#UPDATE: On February 15, 2026 members of the Amhara community in the Greater Los Angeles area 🇺🇸 met with congressional candidate @jakeclevine (DA-32) in Little Ethiopia. Community members discussed areas of concern including the ongoing Amhara Genocide in Ethiopia.

English
0
23
55
1.7K
Hone Mandefro retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡ℹ️#UPDATE: On February 15, 2026 members of the Amhara community in the Greater Los Angeles area 🇺🇸 met with congressional candidate @jakeclevine (DA-32) in Little Ethiopia. Community members discussed areas of concern including the ongoing Amhara Genocide in Ethiopia.
Amhara Association of America (AAA) tweet mediaAmhara Association of America (AAA) tweet media
English
1
41
60
5.6K
Hone Mandefro retweetledi
CU Sociology & Anthropology
CU Sociology & Anthropology@CUSocAnth·
📢 Our next colloquium: “War Making as State Making – Understanding the ‘Logic’ of Political Violence and the Humanitarian Crisis of the War in Sudan” with Dr. Khalid Mustafa Medani 📅 Thursday, March 12 at 2:30 PM 🔗 Full details: carleton.ca/socanth/event/…
CU Sociology & Anthropology tweet media
English
0
2
2
478
Hone Mandefro retweetledi
Mesganaw K Endalk
Mesganaw K Endalk@mesgan27·
Professor Sisay Awgichew, who had been in prison for the past three years, was abducted again by the regime's security forces after the court ordered his release. ረ/ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው ፍርድ ቤት እንዲለቀቅ ካዘዘ በኃላ ሒደቱን ጨርሶ ቢወጣም በድጋሚ አገዛዙ አፍኖ ወስዶታል። #Ethiopia #Amhrara #Msganawe #AmharaUnderAttack #AfricaLeadersRespond @UNHumanRights @AUC_PAPS #Amhara #Ethiopia #HumanRights #AfricanUnion @_AfricanUnion @GiorgiaMeloni @WiliamsRuto @HassanSMohamud @ymahmoudali @DCP_Haddadi @ReutersAfrica @tesfanews @antonioguterres @CyrilRamaphosa @SudanTribune_EN @Moh_Gamea @Ndawsari @AJEnglish @CNN
Mesganaw K Endalk tweet media
English
0
54
68
2K
Hone Mandefro retweetledi
CPJ Africa
CPJ Africa@CPJAfrica·
CPJ calls on Ethiopian authorities to ensure fair, transparent trials for journalists Gobeze Sisay (left), Meskerem Abera, Genet Asmamaw, & Dawit Begashaw, who face potential death sentences or life imprisonment on terrorism charges. The four have been in detention for nearly three years for reporting on unrest in Ethiopia’s restive Amhara region. They are due to present their defenses in May, after a federal court ruled on February 4 that the prosecution had enough evidence to proceed. Read more: cpj.org/data/people/go… & cpj.org/?p=277370
CPJ Africa tweet media
English
9
97
113
8.3K
Hone Mandefro
Hone Mandefro@HoMan99·
የወልቃይት ምሁራን ማህበር የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን አወድሶ መግለጫ ማውጣቱ ትልቅ ስህተት ነው። ጥያቄውን እና ግቡን ከ“አማራ ነን” ወደ “ትግሬ አይደለንም” መቀየር ለኦህዴድ ፖለቲካዊ ፕሮጀክቶች የሚያመቻች የሞኝነት አለበለዚያም አውቆ የጭቃ እሾህ ለመሆን የሚደረግ ሙከራ ነው። “ፊንፊኔ የኦሮሞ ነው” ሲባል በራራ የአማራ ርስት እና መናገሻ ነው ማለት ይገባል። “አዲስ አበባ የሁሉም ነች” የሚለው መልስ ከተማውን ለኦሮሙማ አሳልፎ እንደሚሰጥ እያየህ ነው። በተመሳሳይ ስሌት ወልቃይት እና ራያ “አማራ ነው” ብለው በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተረስቶ፣ ወልቃይት በትግራይ ክልል ውስጥ አለመሆኑን እንደ ድል መቆጠሩ ጥያቄው በጊዜ ሂደት እየተቀየረ እና ሌላ መልክ እንዲይዝ እየተደረገ መሆኑን ያሳያል። አካባቢውን እና ህዝቡን ከአማራ እና አማራነት የመነጠል መንገድ ነው። የፌደራል መንግሥት በሌለው ስልጣን በቀጥታ የሚያስተዳድረው ዘን/ ክልል ለመሆን የሚደረገው ጥድፊያ ህዝብን ከትህነግ አገዛዝ ወደ ኦህዴድ አገዛዝ ለማሸጋገር የሚደረግ አደገኛ መዘዝ የሚያስከትል ውሳኔ መሆኑን ለማስገንዘብ እንወዳለን። ይህንን ፕሮጀክት የሚመራው “ፊንፊኔ የኦሮሞ ነው” ብሎ የሚያምን፣ ከአማራው ላይ ዘር ፍጅት ከሚፈጽም ቡድን ጋር ተባብሮ በፓርቲ እና በማህበራዊ ሚዲያ ግንኙነቶች ያኮረፈውን አማራ ለማስመታት ከአደባባይ እስከ በየሆቴሉ የሚዶልተዉ ቡድን መሆኑ ደግሞ የዚህ ፕሮጀክት ውጤት በምንም መልኩ ጥሩ እንደማይሆን አመላካች ነው። የህዝብን የዘመናት ጥያቄ አደጋ ላይ የጣለው ሰሞኑን ጎልቶ የወጣው የጎጥ ፣ የሆድ እና የብሽሽቅ ፓለቲካ በቃ ሊባል ይገባል።
AM
11
22
86
7.5K
Hone Mandefro
Hone Mandefro@HoMan99·
There are no constitutionally defined regional boundaries in Ethiopia; the constitution provides only a framework for determining them. But it is a new interpretation of the constitution for the HoF to suggest that the fed govt has the authority to administer any area directly.
Hone Mandefro tweet media
English
4
12
33
2.6K
Hone Mandefro
Hone Mandefro@HoMan99·
@DrChTouati You should be ashamed of yourself. x.com/neby_g/status/…
ነብዩ@neby_G

According to this French “historian”, @DrChTouati, the current Ethiopian Education Minister @EthzemaLeader, who happens to be Gurage and has endorsed the genocidal war on Amhara, and the Prime Minister of Ethiopia, @AbiyAhmedAli, an Oromo supremacist fascist who has been waging a genocidal war on Amhara, are both Amhara supremacists seeking to restore the Solomonic Dynasty by destroying Tigray. Oh, and the DERG regime, dominated by Oromos, led by an Oromo president (Mengistu Hailemariam), and responsible for slaughtering an entire generation of Amhara intellectuals, had supposedly “maintained Amhara military aristocracy” according to this brilliant historian. I have no idea how anyone can take this lady seriously, but hey, she has a PhD and calls herself a Horn of Africa expert, so apparently that’s all you need to spew hateful garbage and demonize an entire ethnic group that is facing an active genocide.

English
1
4
27
1.6K
Hone Mandefro retweetledi
ነብዩ
ነብዩ@neby_G·
According to this French “historian”, @DrChTouati, the current Ethiopian Education Minister @EthzemaLeader, who happens to be Gurage and has endorsed the genocidal war on Amhara, and the Prime Minister of Ethiopia, @AbiyAhmedAli, an Oromo supremacist fascist who has been waging a genocidal war on Amhara, are both Amhara supremacists seeking to restore the Solomonic Dynasty by destroying Tigray. Oh, and the DERG regime, dominated by Oromos, led by an Oromo president (Mengistu Hailemariam), and responsible for slaughtering an entire generation of Amhara intellectuals, had supposedly “maintained Amhara military aristocracy” according to this brilliant historian. I have no idea how anyone can take this lady seriously, but hey, she has a PhD and calls herself a Horn of Africa expert, so apparently that’s all you need to spew hateful garbage and demonize an entire ethnic group that is facing an active genocide.
ነብዩ tweet mediaነብዩ tweet mediaነብዩ tweet mediaነብዩ tweet media
Touati Charlotte@DrChTouati

As conflict resumes in #Tigray and threatens to spread to #Eritrea , Abiy Ahmed is whitewashing the crimes committed in #Axum. Yet his revival of the Solomonic myth paved the way for the massacre. mondafrique.com/a-la-une/le-my…

English
5
14
37
7.4K
Hone Mandefro retweetledi
Thomas Watson
Thomas Watson@ThomasWatsonCD·
There are very few countries in the world where the Head of State, Head of Government, and Leader of the Opposition drop everything, come together, hold hands, and grieve like this. This is my Canada and the Canada I am proud to be raising a family in.
Thomas Watson tweet media
English
1.1K
4.1K
34.7K
658.1K
Hone Mandefro retweetledi
Meseret Media
Meseret Media@MeseretMedia·
#ዜናመሠረት የአማራ ማህበር በአሜሪካ የመንግስት ሀይሎች ከትናንት ጀምሮ በተኮሷቸው ከባድ መሳርያዎች እና በአየር ድብደባ በንፁሀን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማስከተላቸውን አስታወቀ "በመኖሪያ ቤቶች እና በሕዝብ ትምህርት ቤቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት አስከትሏል። በቀጠለው የበየነ መረብ መገናኛ መስተጓጎል ምክንያት የደረሰው ሞትና የንብረት ኪሳራ ትክክለኛ መጠን ሊረጋገጥ አልቻለም"- ማህበሩ ተጨማሪ ያንብቡ: meseretmedia.org/p/a9b በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ: meseretmedia.substack.com/30pcoff
AM
16
87
137
14.4K
Hone Mandefro retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡️ℹ️#መግለጫ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ በአብይ አህመድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ በሚያደርገው የዘር ማጥፋት ጦርነት ህዝብ በሚበዛባቸው ከተሞች ንፁሀን ላይ እያደረሰ ያለው አደጋ ከፍተኛ ስጋት እንዳሳደረበት ይገልጻል። 🔗 amharaamerica.org/post/aaa-expre…
AM
2
45
62
5.3K