Ahmed Abdurehman

4.1K posts

Ahmed Abdurehman

Ahmed Abdurehman

@abaayyub

Addis Abeba Katılım Temmuz 2012
612 Takip Edilen3.7K Takipçiler
Ahmed Abdurehman retweetledi
BBC Sport
BBC Sport@BBCSport·
🚨 BACK-TO-BACK 🚨 Tigst Assefa has retained her title at the London Marathon and she's beaten her own women's only world record in the process! 👏
BBC Sport tweet media
English
43
661
4.3K
130.9K
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
የኢትዮጵያ ፖለቲካ የ'ከተማ' ሰዎች ጨዋታ ባለመሆኑ ክቡር ገና'ን ዓይነቱ ሐሳቡ በፌስቡክ ብቻ ይወሰናል። ክቡር ባለፉት ዓመታት በአደባባይ ባጋሩት ሐሳብ ጥራት የሚያህላቸው መኖሩ ያጠራጥራል [የለም ላለማለት ነው]።
Ahmed Abdurehman tweet media
AM
3
3
35
2.1K
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
@Wazemaradio ለቸኮለ ላይ 'እንዲሁም' ብሎ የሚጨምረው የጥበባት ጉዳዮች መረጃ ቢሰፋ አሪፍ ነው። ፖለቲካ ብቻውን ይ(ያ)ታክታል፤ ልሥራ ቢባልም [መሬት ላይ ያለው ሐቅ] የሚታወቅ ነው። የጥበባት ጉዳዮችን የሚሸፍን ቆንጆ አማራጭ እንዲኖር እመኛለሁ።
Ahmed Abdurehman tweet media
AM
0
0
2
74
Ahmed Abdurehman retweetledi
Arsenal
Arsenal@Arsenal·
MAXimum impact 💫 The Player of the Match, as voted for by you: Max Dowman 🏅
Arsenal tweet media
English
288
3.9K
32.2K
256.4K
Ahmed Abdurehman retweetledi
Arsenal
Arsenal@Arsenal·
Max's magic moment ✨
English
479
7.7K
40.1K
832.6K
Ahmed Abdurehman retweetledi
Arsenal
Arsenal@Arsenal·
Max Dowman. The youngest ever goalscorer in the Premier League.
Arsenal tweet media
English
1.2K
22.1K
97.2K
2.1M
Ahmed Abdurehman retweetledi
Addis Standard
Addis Standard@addisstandard·
News: #Ethiopian Media Authority revokes Addis Standard’s online media registration; Editor-in-Chief disputes claims The Ethiopian Media Authority (#EMA) has announced the revocation of the online media registration certificate of #Addis_Standard, effective 24 February 2026, citing repeated violations of media ethics, national laws, and what it described as the country’s national interests. The statement did not specify which reports or actions formed the basis of the decision. Responding to the EMA’s announcement, Yonas Kedir, Editor-in-Chief of Addis Standard publications, rejected the Authority’s claims, saying the outlet had never received any formal notices of violations. “The claim that Addis Standard received repeated notices is factually incorrect. At no point has the Ethiopian Media Authority formally notified Addis Standard newsroom of any prior violations or enforcement actions,” he said. He added that the publisher, #JAKENN Publishing PLC, is reviewing legal options to protect its rights and ensure due process is upheld. Established in 2011 as a monthly magazine, Addis Standard has faced multiple challenges over the years, including scrutiny from government institutions. In April 2025, Ethiopian police raided the Addis Standard office and the home of one of its senior staff membersl, briefly detaining three managers for several hours and confiscating multiple electronic devices, including laptops, phones, and data storage equipment. During the Tigray war, in June 2021, Ethiopia’s media regulator suspended Addis Standard… Read more: addisstandard.com/?p=55383
Addis Standard tweet media
English
62
109
135
67.1K
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
@ethiopiainsider ለምርጫ 2018 ethioelections.com ን አስተዋውቋል። ያገሩ ወቅታዊ ሁኔታና ምርጫው የትኛውንም ዐይነት ሊሆን ይችላል፤ ለኢንሳይደር ሰዎች ግን ማጨብጨብ አለብን። ኢንሳይደር ሁልጊዜም ይሞክራል፤ ለጋዜጠኝነት ይታመናል።
AM
0
0
0
37
Ahmed Abdurehman retweetledi
Wazema Radio | ዋዜማ ሬዲዮ
የዋዜማ ሬዲዮን በኢትዮጵያ መታገድ በተመለከተ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባልሥልጣን ዛሬ ቅዳሜ ጥር 16፣ 2018 ዋዜማ ሚዲያን/ሬዲዮን በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ ተመልክተናል። ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት ፈቃዳችንን እንድንመልስ ባዘዘን መሠረት ዛሬ ይህንኑ አድርገናል። መግለጫው የተሰጠው ይህንን ባደረግን በሰዓታት ውስጥ ነው። እርምጃው በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው ብለን አናምንም። አሳዝኖናልም። ዝርዝሩን በሚገባ አጢነን አስፈላጊና ጠቃሚ ከሆነ ተጨማሪ ማብራሪያ እንሰጣለን፤ ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን እንከተላለን። ባለሥልጣኑ ባወጣው መግለጫ፣ ዋዜማ ሚዲያን “የአገርን ጥቅም” አደጋ ላይ በመጣል እና የጋዜጠኝነት ሥነምግባርን ባለማክበር ወንጅሏል። እነዚህን ክሶች የኢትዮጵያን ሚዲያ ለሚከታተሉ ተደራሲዎች፣ ታዛቢዎች እና ባለሞያዎች የሕሊና ፍርድ እንተዋለን። የዋዜማ ሚዲያ አመራር ጥር 16፣ 2018
Wazema Radio | ዋዜማ ሬዲዮ tweet media
AM
32
28
147
20.9K
Ahmed Abdurehman retweetledi
Arsenal
Arsenal@Arsenal·
⏪ On this day in 2012... Thierry Henry returned home in the perfect way 😍
English
104
689
5.6K
236.7K
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
ብርቱካን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ትበልጣለች። በመጽሐፍ መጣሁ ስትል ስሜታዊ አለመሆን ይቸግረኛል።
Ahmed Abdurehman tweet media
AM
0
0
1
36
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
@Wazemaradio ከእንዲህ ዐይነቱ ጽሑፍ ዕለታዊ ዜና 'የሞላ የሞላ' እያለ ችርቻሮ ውስጥ ገብቶ ስናየው ደግሞ ከዐሥር ዓመት በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ሚዲያ ለደረሰበት አንድ ማሣያ ነው።
AM
0
0
0
35
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
ያሬድ ሹመቴ ፖስተኛውን ከጻፈ ወዲያ ምንስ ባይሠራ! ይበቃዋል። ዕድሜ ልክ ለማክበር በቂ ነው። በፍጹም ልገምተው የምችለው አይደለም። @DejafTv youtu.be/tm9PercKdUI?si…
YouTube video
YouTube
AM
0
0
2
90
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
ለሚያስተላልፉት ጉዳይ በሚል ገጻቸውን የተወዳጀ ሰው ደጋግመው በሚለጥፉት መረጃ (በተለይ የመንግሥት ሚዲያዎች ላይ የተመለከተውን) በመሰላቸት ሊተዋቸው እንደሚችል መገመት ለምን ሰነፉ? በቀጥታ የማይዛመዳቸውን ጉዳይ መለጠፍስ ምን ያተርፋል?
AM
0
0
0
16
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያሉ የኮሙኒኬሽን ያልሆኑ መሥሪያ ቤቶች (በፌዴራል፣ በክልል፣ ወረዳ)፤ ከላይ የተላለፈን መረጃ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ የሚያትሙት በትዕዛዝ ነው ወይስ በአድር ባይነት ስሜት? ወይም ደግሞ ያው አንድ መስመር ነን በሚል ነው?
AM
1
0
0
19
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
ገጣሚው አክሊሉ ገብረመድኅን ከኃይሉ አመርጋ ጋር ተመልሷል፤ ሲመለስ ስለ አዲስ አበባም ጭምር ጽፎ ነው፤ 'መሴ፣ መርካቶ፣ ሞቢል - ኳስ ሜዳ' እያለ። ይመቻችሁ! #የሁሉምናትአዲስአበባ
AM
0
0
1
183
Ahmed Abdurehman
Ahmed Abdurehman@abaayyub·
ይህ የተስፋለም ሽልማት ዝም ብሎ የሚታለፍ አይደለም። ቀን ይገፋ ይሆናል እንጂ ሥርዐት ይከፍላል፤ ለሞያ መታመን ያስከብራል።
Ahmed Abdurehman tweet media
AM
0
0
0
35