Ephrem B.

17.5K posts

Ephrem B. banner
Ephrem B.

Ephrem B.

@ephremtbr

Katılım Mayıs 2010
1.2K Takip Edilen834 Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
.@KamalaHarris will endure a shellacking defeat on November 4, 2024.
English
0
1
5
2.4K
እስከዳር እምሻው 🇪🇹አስካለ ማርያም
ለሀገራቸው ስንት ታሪክ ሰርተው ያለፉትን ሀውልታቸውን በሀሰት ትርክት እያፈረሱ በየቀኑ ሌላ ሐውልት መስራት! ደግሞስ ሌላ መታሰቢያ ማድረግ አይቻልም? ብዙ የተቸገረ ሰው ባለበት አገር ቋሚ ሆኖ ለትውልድ የሚጠቅም ነገር ማሰራትም እኮ ይቻላል 😮‍💨🫢
AM
3
0
10
339
Phጨ
Phጨ@kyisfa·
@ephremtbr ይሄን የለጠፍከውን ባንዲራ ታውቀዋለህ እንዴ? 😂 ባለ ድሪቶው አይሻልህም ??
AM
2
0
0
25
Phጨ
Phጨ@kyisfa·
ሃውልት የሚሰራው በስራ እንጂ፣ በብሄር ተዋጽኦ አይደለም!! አገር ምድሩን በ አስቀያሚ ሃውልት ልታጥለቀልቁት ነው?? 🙆‍♂️🙆‍♂️
AM
1
1
19
1.3K
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
@kyisfa የባንዲራ ፈቃጅ ና ከልካይኖት እንዴ? ምን የሚሉት ትምከተኝነት ነው?
AM
0
0
0
13
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
@kyisfa ከጥላቻ ዳስ ውጣና አይንህን ክፈት ÷ የሐገር ባለውለታዎች ተገቢውን ክብር ማግኘታቸው ለምን እናዳንጨረጨረህ አልገባኝም! ጎጠኞች ችግራቹ የናንተ ሠፈር ሰው ብቻ ነው "ኢትዮጲያዊ" የሚመስላቹ:: ኢትዬጲያ የሁሉም ነች! ከጎጠኝነት ዳስ ውጣ!! 💚💛❤️
AM
1
0
0
36
Phጨ
Phጨ@kyisfa·
@ephremtbr እንዴ አጥንት የቆጠሩት እነሱ 😂😂 ለጥሌ ሃውልት ለመስራት ተብሎ ሌላውም ባጃቢ ይሰራለታል 🤷‍♂️ አንብብ መጀመሪያ
AM
1
0
0
47
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
ኢትዮጲያ ጀግናዋን አከበረች!!! Thank you! 💚💛❤️
Ephrem B. tweet media
AM
0
0
0
11
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
@FrehiwotNG He should be respected, if that is really the case.
English
1
0
1
271
ፍሬሕይወት ነጋሽ Frehiwot Negash
Before pointing fingers read this via Getu Temesgen ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል 120 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቤታቸውን ለመቄዶንያ ለገሱ #Ethiopia | የዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል፣ በአዲስ አበባ ቃሊቲ ገብርኤል የሚገኘውን G+2 እና ቴራስ ያለዉ ቅንጡ ፣ ዘመናዊ ፣ ብዙ ክፍሎች ያሉት ፣ ጥራቱን እና ደረጃዉን የጠበቀ በ544 ካ.ሜ ላይ ያረፈ ቤት ሙሉ በሙሉ ለመቄዶንያ ገቢ ሆኗል!! ይህ ቤት ከ20 ዓመት በፊት 4 ሚሊዮን ባልሞላ ብር እንዲህ ዉብ ሆኖ የተገነባ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን 120 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ ይህ ቤት ወላጆቻቸዉን ላጡ ህፃናት እና አረጋዉያን ታስቦ የተሰራ ቤት ሲሆን ከ20 ዓመት በላይ እየተከራየ የኪራዩን ገንዘብ ለአረጋዉያን እና ለወላጅ አልባ ህፃናት ድጋፍ ሲደረግ ቆይቷል!! ብፁዕነታቸዉ ያሳዩን ደግነት ፣ ርህራሄ ፣ ለአረጋዉያን ያሳዩት ከአዕምሮ በላይ የሆነ ደግነት ሌሎች ደጋግ ኢትዮጵያዉያን የልግስና እጆቻቸዉን እንዲዘረጉ በር የሚከፍት ፣ አብነት ፣ ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰድ ተግባር ነዉ!!! ይህን ድጋፍ ያደረኩት ለኢትዮጵያ ፣ ለኤርትራ ህዝብ ነዉ ፣ መቄዶንያ ትንሿ ኢትዮጵያ ናት ያሉት አባታችን ሁላችሁም እግዚአብሄርን አገልግሉ ፣ ካላችሁ ላይ ስጡ ፣ ገንዘብ እያሰባሰባችሁ በመደገፍ የበረከት ስራ ስሩ ሲሉ አፅንተዉ ተናግረዋል፡፡ ይህንን ዉብ የሆነ ቤት አንፀዉ ያስደመሙን የብፁዕነታቸዉ ወንድም ኢንጅነር አማኑኤል እኔስ ይህ በረከት እንዴት ይቀርብኛል በማለት የበኩላቸዉን ድጋፍ አድርገዉልናል ልግስና ከቤቱ ነዉ ስለተደረገልን ነገር ከልብ እናመሰግናለን!! እስካሁን መቄዶንያ አጠቃላይ 56 ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን ይህንን ግዙፍ የሆነ ቤት ተጠቅመን 1 ቅርንጫፍ ጨምረን ወደ ፊት 57 ቅርንጫፍ የሚኖረን ሲሆን የዚህ ቤት እርክክብ የሚከናወነዉ እሁድ ግንቦት 2 ሲሆን የሚዲያ አካላት እንዲሁም ማገዝ የምትፈልጉ ሁላችሁ ቃሊቲ ገብርኤል እንገናኝ፡፡ ስለተደረገልን መልካም ነገር በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን!! እግዚአብሄር ያክብርልን!! #መቄዶንያ #Ethiopia
ፍሬሕይወት ነጋሽ Frehiwot Negash tweet media
AM
13
8
51
8.3K
ሸበላው
ሸበላው@Haileyabekele·
"98 ቢሊዮን" አርቲስቶች "ሃብቴ የኢትዮጵያ ህዝብ ነው" ከማለት ተገላገሉ።
ሸበላው tweet media
AM
4
0
20
1.2K
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
👇🚨🛑
AddisKK@Addiskk

How to spot Shabia cadre Eritrean posing as Amhara, Oromo or Tegaru to sow division among Ethiopians Tips:- 1️⃣ Ethnic branded usernames: Profiles with names like “AmharaFirst,” “OromoFirst,” “Fano,” “FreeTigray,” etc., designed to appear as genuine ethnic political activist from this or that ethnic group . 2️⃣ Inflammatory & profane language: Constant insults, sweeping generalizations, and hate speech targeting specific ethnic groups. 3️⃣ One sided narratives: They push a single divisive angle, never offer balance, and dismiss any counter perspective. 4️⃣ Anti unity messaging: They promote fragmentation, secessionist ideas, or weaken national cohesion while avoiding any call for peaceful dialogue. 5️⃣ Downplaying Ethiopian interests: They mock or minimize sovereignty issues, especially strategic ones like sea access. 6️⃣ Attacking institutions: Relentless, evidence free attacks on ENDF, or national symbols like Ethiopian Airlines 7️⃣ Emotional manipulation: they frequently use trigger words (“genocide,” etc.) and post gruesome images to stoke fear, hatred between communities 8️⃣ Suspicious account behavior: Newly created accounts, low history, sudden name/profile changes, or bot-like patterns. Account origin in Egypt, Asmara etc 9️⃣ Repetitive scripted talking points: Same narratives repeated across posts and accounts, indicating coordination. 🔟 No personal views: Zero genuine personal content only non-stop divisive political content . 1️⃣1️⃣ Engagement farming: Extreme claims crafted purely to provoke outrage and arguments. 1️⃣2️⃣ Selective outrage: They amplify harm done by one group while ignoring identical or worse acts by others. 🔑 Bottom line :- Real Ethiopians debate issues constructively. They celebrate good news about their country ⚠️Stay vigilant and prioritize Ethiopian unity and peaceful dialogue

ART
0
0
1
26
Ephrem B.
Ephrem B.@ephremtbr·
@Haileyabekele @TsionawitA16 11 people who are involved with the fertilizer corruption are currently in prison. More action must be taken to reduce and stop, if possible, to stop corruption.
English
0
0
1
4
Dagmawi
Dagmawi@Dag_Cty·
Is it really appreciated to beat up any south African citizen in Addis Ababa?! 🇪🇹
English
26
1
155
9.9K