Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive
21.8K posts

Fre stayin alive
@fergiF
Dreamer, ኢTዮPIAዊት. ፍሬ-ዘ-ደብረ ነጎድጓድ │Degree is just a piece of paper Education is seen in behavior. ツ ሰላም ነፍስ ላለው ሁሉ ይሁን። Spread peace and love ღ always.
Ethiopia Katılım Kasım 2011
3.2K Takip Edilen6K Takipçiler
Fre stayin alive retweetledi

Monday’s #WorldFootballDay celebrates the power of football to foster development and peace — bringing countries together and promoting unity, solidarity and respect across all ages and cultures. 🌍⚽️
un.org/en/observances…
English
Fre stayin alive retweetledi

በተክለጻድቅ መኩሪያ የተፃፉ የኢትዮጵያ ታሪክ መጻሕፍት (የድሮ እትሞች)
📖 የኢትዮጵያ ታሪክ : ከዐፄ ልብነ ድንግል - ዐፄ ቴዎድሮስ
📖 የኢትዮጵያ ታሪክ : ከዐፄ ቴዎድሮስ - ዐፄ ኃይለሥላሴ
~
Inbox @Zerafb to order.
Shipping Worldwide & Delivering Locally




AM
Fre stayin alive retweetledi

“Today and every day, the United Nations is proud to work with African countries to build the peaceful, prosperous and sustainable future all Africans – and our world – deserve.”
@antonioguterres on Monday’s #AfricaDay.

English
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi

Today is my birthday. As a birthday gift please visit tellmesomething.family and tell me something about family. Especially today. It's the last day for entries. It means the world to me
Photographs by Philip Sinden.
#tellmesomethingfamily


English
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi
Fre stayin alive retweetledi

"አሠርገዋ ለኢትዮጵያ በስብሐት ወበሃሌ ሉያ ያሬድ ካህን ፀሐያ፤ ኢትዮጵያን በምስጋና ያስጌጣት (የሸለማት) የብርሃን ፀሐይ የሆነው ካህኑ ያሬድ ነው።”
እንኳን ለኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ !
የቅዱስ ያሬድ ሕይወት በርካታ ችግሮች ውስጥ ለምትገኘው ዓለም እንዲሁም ለሰው ልጆች ሁሉ እጅግ አስደናቂ ትምህርትን የምናገኝበት ነው።
ከብዙ መጎዳትና ከሀሳቦቻችን አለመሳካት ጋር ተያይዞ በእግዚአብሔር አምላካችን ላይ የጸና እምነትን ይዘን የምንሻገርበትን ድልድይ የምናይበት ዐይን የዚህ ሊቅ ሕይወቱ ነው።
ሐዋርያው "የእግዚአብሔርን ፈቃድ አድርጋችሁ የተሰጣችሁን የተስፋ ቃል እንድታገኙ መጽናት ያስፈልጋችኋልና።" (ዕብራውያን 10:36) እንዳለ የእግዚአብሔር ይቅርታውና መግቦቱ የሚገኘው በተስፋው ቃል በመጽናት ስለሆነ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ የሚኖረን የመጽናት መጠን የፍላጎቶቻችን ውጤቶች ላይ የራሳቸው አስተዋጽኦ አላቸው እና ይህን ማስተዋል ያስፈልጋል።
ተወዳጆች ሆይ !
"ናሁ ናስተበጽዖሙ ለእለ ተዓገሡ፤ እነሆ በትዕግሥት የጸኑትን ብፁዓን እንላቸዋለን" (ያዕ 5፥11) ያለው የሐዋርያው ቃል ከመጽናት የተነሳ ስለምንደርስበት የክብር ሥፍራ የሚነግረን ሲሆን ቅዱስ ያሬድም ከመጽናቱ እና በታጋሽነት የሚጠበቅበትን ከማድረጉ የተነሳ እንዴት ብሎ ወደ ብርሃናዊው የዕውቀት መንገድ እንደደረሰ ስንመለከት ዛሬ ላይ ብንወድቅ የምንነሳው፣ መንገዱ ቢጠፋን ወደ ትክክለኛው ጎዳና የሚመራን፣ ብንሰናከል የሚጠብቀን፣ ብንራቆት የሚያለብሰን፣ ዝቅ ብንል ወደ ከፍታ የሚያወጣን አምላካችን እነዚህን መታገሶቻችንን ተመልክቶ መሆኑን ልብ ልንል ይገባል (ማር 13፥13)።
በአጠቃላይ ከኃጢአት ቁራኝነት ለመላቀቅ ያልቻልን፣ በንስሐ ለመመላለስ የኃጢአት መሠናክል ሕይወታችንን ዳገት ያደረገብንና በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንዳንሮጥ እንቅፋት የሆነብንን ጉዳይ ሁሉ የሊቁን ሕይወት አብነት አድርገን፤ ፈተናው የክብር ሽልማት አይቀሬ መሄጃው መንገድ መሆኑን በመረዳት፣ ሰው ከሞት ወጥመድ ያመልጥ ዘንድ የጠቢብ ሰው ትምህርት የሕይወት ምንጭ መሆኑን አብዝተን በመገንዘብ (ምሳሌ 13:14) በክርስቲያናዊ ሕይወታችን ቅዱሱን በመምሰል መኖር ጌታ እግዚአብሔርን ያስደስታል ፍጻሜያችንንም ታላቅ ያደርገዋል።
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም የቅዱስ ያሬድ አማላጅነት ይጠብቀን አሜን።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን፣ ደቡብና ምዕራብ አፍሪካን ይባርክ !

AM



















