JohnnyM

18K posts

JohnnyM banner
JohnnyM

JohnnyM

@JonnnMc

Somewhere on earth Katılım Ekim 2019
1.2K Takip Edilen1.4K Takipçiler
JohnnyM retweetledi
ቴዲ ጤና ይስጥልኝ
በነገራችን እንደ ህዝብ እስኬን ከምትመሰክሩለት ከምታሞግሱት በላይ ከ3 አስርታት አመታት በላይ የህዝብ ጥያቄ ከነመስዋዕትነቱ ተሸክሞ ህይወቱን መስዋዕት አድርጎ ሲታገል እናውቀዋለን።🙏 እዚህ ሰው ላይ የሚነሳ ምላስ ህዝብ ላይ የተነሳ ምላስ ነው።
ቴዲ ጤና ይስጥልኝ tweet media
AM
2
5
12
1.3K
JohnnyM retweetledi
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
ጀግኒት መስከረም አበራ ለአማራ የተደገሰውን ቀድማ በዝርዝር አጥንታ፣ ሰንዳ እንደዝህ አስተምራ ወህኒ ወርዳለች። አማራ ከመሆኗ በቀር ወንጀልስ የለባት አቢይ ፍታት!
AM
7
32
67
2.1K
JohnnyM retweetledi
ቋድር
ቋድር@Hailekirkos·
ሃይማኖተኛው፣ ፖለቲከኛው፣ አርቲስቱ፣ ምሁር ነን ባዩ በቴዲ @teddyafromuzika ሚዛን ተመዝነው ቀለው ከተገኙ እነሆ 1 ወር ሆነ። ቴዲያችን ጋኔን እንደያዘው ስላንጫጫህልን ክበርልን አቦ! በፍቅር ጠርተው ከዳር እስከ ዳር መሃል ገቡና አቆሙን ከዳር
ቋድር tweet media
AM
3
23
192
2.2K
JohnnyM
JohnnyM@JonnnMc·
A 7th-grade dropout who can barely pronounce “ChatGPT” lecturing professionals on how to use AI is not merely ignorance, it is arrogance on a staggering scale. It reflects a ruthless contempt for expertise, knowledge, and for the countless people who have spent their lives mastering their professions. Stopping this madman is no longer a matter of politics or personal opinion, it is a necessity to save Ethiopia. Because the longer unchecked arrogance is allowed to masquerade as leadership, the greater the destruction that follows in its wake. The wars, the displacement of millions, the corruption, the lawlessness, and the barbarism tearing through the country are not isolated tragedies, they are the direct consequences of ego without accountability. History has never been kind to nations forced to endure leaders who confuse arrogance with wisdom and power with infallibility. The price is always paid by ordinary people through suffering, instability, fear, and the erosion of a nation’s very soul.
Kal Kassa@KalKassa

The Prime Minister of Ethiopia speaking to media professionals on how he spends 30 minutes daily reviewing a news dashboard built by @openclaw. The PM suggests the audience use similar AI tools to deliver better results in their newsrooms.

English
0
1
0
35
liyu fkir
liyu fkir@LiyuFkir·
“ስለ እስክንድር:- የሆኑ እካላት ተሰባስበው የእስንድርን ስብእና እንገንባለት ስላሉ የተገነባ ስብእና አይደልም ያለው, የእስክንድር ስብእና የተገነባው በራሱ ነው !” “አሁን ይሄ መድረክ እየተዘጋጀ ባለበት ወቅት ስለ እስክንድር የሆነ አስተያየት እንድሰጥ ስጠየቅ.. እኔ ስለሱ ከየት ጀምሬ ምን ጋር ልጨርስ ነው” “አንዳንዴም "#ነብይ" እስኪመስለን ድረስ ነው የተናገረው ሁሉ ሲሆን የሚታየው..” ሀብታሙ አያሌው ... :::::::::::::~:::::::::: እኔም ደግሞ የሆነ ነገር ለማለት ፈለኩ .. አንዳንድ ሰዎች የእስክንድር ታላቅነት, ታማኝነት, ቁርጠኝነት, ለማመን ሲከብዳቸው .. በኢትዮጵያ የነፃነት የትግል ታሪክ ያሳለፈውን ተጋድሎ ለማጣጣል ሲይቅታቸው ምን የሚል ምክንያት ይሰጣሉ መሰላችሁ ?!.. የእስክንድር በትግል ሂደቱ ያለው ስብእና ግልፅ ያለ እና ቀጥ ያለ ነው .. በዚህ ጊዜ ደግሞ እንዲህ ያለ ፖለቲካ አይሰራም የሚል ምክንያት ይሰጣሉ .. ይሄ ማለት እንግዲ በቻይንኛ (( እስክንድር የሴራ ፖለቲካ አይችልም , በፖለቲካ የበላይነት ለመያዝ አንዱን ጠልፎ እና ጥሎ ነው ማሸነፍ )) የሚል አይነት ይዘት ያለው መርህ ነው!! ፖለቲካ ግን ምን ያክል ቆሻሻ ነው ..? 😩😢 እንዲህ ያለ ቆሻሻ በአንዱ ትከሻ ተንጠላጥሎ እና እውነታን ክዶ ፖለቲካ ካልተጫወተ ገለል ይበል ነው እያሉ ያሉት .. ! ይህን ስል እንዲያው በደፈናው ከላይ ከላዩ ነው !! የሴራ ፖለቲካ ውስጡ ሲገባ ብዙ ጉዶች አሉት .. በህዝብ ሰቆቃ እራስን ከማበልፀግ ጨምሮ ማለቴ ነው .., ለዚህም ነው ከዛም ከዚህም የሚያዋክቡት..! የፖለቲካ ትግል እውቀት ማለት #የሴራ ፖለቲካን እንደ technique and tactic መውሰድ ማለት ከሆነ , እድሜ ዘላለሜን የፖለቲካ ደንቆሮ መሃይም ብሆን ይሻለኛል እላለሁ!! ለዚህም ነው የየመሪዬን የታላቁን ራእይ ሁሌም የምከተለው .. ለማንኛውም ለትውስታ 😊👇
AM
9
18
40
3.3K
JohnnyM
JohnnyM@JonnnMc·
አትፍረዱበት የማሰብ ችሎታው በጣም አነሰተኛ ነው፣ ትራምፕ ቢሰማ እንዲህ ይልው ነበር “He’s a very low-IQ person, okay? Very low IQ. People are saying it, everybody knows it. Not a smart guy, never was. Honestly, you listen to him talk for two minutes and you say, ‘How did this person even get here?’ Total lightweight. No understanding, no instincts, no common sense. And frankly, we have enough of that already, folks.”😂🤣😂🤣
English
0
0
1
50
MimiEnaMamush
MimiEnaMamush@EnaMamush·
አሽቃባጭ አርቲስት👇🏿
AM
7
1
13
2.5K
JohnnyM
JohnnyM@JonnnMc·
I absolutely love my Cyberbeast., nothing else I’ve driven even comes close to it. It feels futuristic, powerful, and unlike any other vehicle on the road. What makes it frustrating is that when I bought it, I had no idea about Elon Musk’s ideology or the rhetoric he would later publicly embrace. Seeing him make a gesture on stage after Trump’s election victory that many people, myself included, interpreted as a Nazi salute, along with what I view as increasing hostility toward immigrants and minorities, especially towards Black people, completely changed how I feel about owning it. It’s a strange conflict of loving the machine while being deeply disappointed by the person behind it.
English
4
1
7
7.8K
Elon Musk
Elon Musk@elonmusk·
Only when you drive the Cybertruck do you realize how incredible it is: a bulletproof tank that moves like a million dollar sports car! Reason for the angular shape is that the thick, ultra-hard stainless steel body panels cannot be stamped like the thin, feeble, paper-strength mild steel of other trucks. Cybertruck body panels would break 5000 ton stamping machines.
Mario Nawfal@MarioNawfal

One of Elon's most vocal critics just bought a Cybertruck. Brian Krassenstein, who has spent years publicly clashing with @elonmusk, announced the purchase yesterday. His reason had nothing to do with politics. He has a young family and the Cybertruck is the only pickup truck in America to hold both an IIHS Top Safety Pick+ award and a perfect 5-star NHTSA rating simultaneously. When your fiercest critics are buying your product because the data leaves them no choice, that's a different kind of win.

English
14.3K
17.3K
128.9K
52M
JohnnyM retweetledi
Neamin Zeleke
Neamin Zeleke@NeaminZeleke·
Protect #Teddy Afro: Defend #Art, #Freedom, and #Human Dignity. ወገኖች ፖቲሽኑን ፈርሙ ፣ "#ከአቢይአህመድ ጋር #አሜሪካ ተገናኝተንና ተወያይተን የአገር ቤት ግቡ ጥሪውን ተቀብለው ከገቡ ሰዎች አንዱ ነኝ። አገር ቤት ገብቼ ትንሽ ከቆየሁ በኋላ ግን አቢይ #ኢትዮጵያን እንደግል መኪናው እንዳሰኘው መዘወር ሲጀምር አላምር ብሎኝ በግልፅ መቃወም ጀመርኩ። ማስፈራሪያው፣ስድቡና ዛቻው ሲበዛብኝ በዕድሜዬ ለሁለተኛ ግዜ አገሬን ጥዬ ተሰደድኩ። ይህንን ስደት ያየልኝ #ቴዲ አፍሮ በፍቅር ጠርተው ከዳር እስከዳር መሃል ገቡና አቆሙን ከዳር ብሎ እኔ ላይ የደረሰብኝን ያየ ይመስል የልቤን ተጫወተልኝ.." አቶ ኤፍሬም ማዴቦ c.org/RRNNsq7KKH
Neamin Zeleke tweet media
AM
2
62
122
3.8K
JohnnyM retweetledi
Animut Abraham
Animut Abraham@AnimutAb·
እጅግ ታሪካዊ መድረኮች !! ማን መንግስት እንደሆነ፥ ትግሉ ሒደቱና ቁመናው የት እንደደረሰ፥ ታጋይና ሕዝብ ምንና ምን ናቸው? የሚሉ ጥያቄዎችን ምላሽ የሚያረጋግጡ ታሪካዊ የአርሶአደር ንቅናቄ መድረኮች!! ድንቅ የpoliticization መድረኮች!! የወጣቶች ንቅናቄ መድረኮችም ተጀምረዋል!! ኮርቻለሁ !! ከአፋብን ጋር ወደፊት !!
Animut Abraham tweet mediaAnimut Abraham tweet mediaAnimut Abraham tweet media
AM
1
28
81
2.1K
JohnnyM retweetledi
Neamin Zeleke
Neamin Zeleke@NeaminZeleke·
Ethiopia Hunger & Humanitarian Need: 2025–2026 Fact Sheet Ethiopia remains in a large-scale humanitarian emergency. The latest official sources do not use one single number, because they measure different things: people reliant on food aid, people in humanitarian need, people targeted for assistance, and people actually reached. The clearest overall picture is that about 15–15.8 million people are reliant on food aid or vulnerable to hunger, while 21.4 million people need humanitarian assistance more broadly. Key figures 15 million people are still reliant on food aid, according to the World Bank’s Ethiopia country overview. 15.8 million people depended on food aid in 2024, according to UNDP’s Ethiopia Quarterly Economic Profile (April 2025). 21.4 million people need humanitarian assistance, according to the same UNDP profile. 6.8 million people are earmarked for WFP support in 2025. 2.6 million people could be left without life-saving assistance unless urgent WFP funding is secured. US$230 million is needed by WFP for life-saving assistance through March 2026. 4.4 million women and young children urgently need malnutrition treatment, according to WFP. UNICEF aims to reach 8.9 million people in 2026, including 6.3 million children, with humanitarian assistance. UNICEF reports more than 1.9 million internally displaced persons, 2.8 million returnees, and 1.1 million refugees in Ethiopia. UNDP says Ethiopia’s Productive Safety Net and Urban Safety Net systems support 9.7 million beneficiaries across 485 woredas and 88 cities/towns. OCHA reports that the Government of Ethiopia and humanitarian partners reached 6.8 million people between January and June 2025. More than 1.1 million refugees in Ethiopia are at risk as funding dries up, according to a joint WFP/UNHCR/RRS warning. 780,000 refugees had food rations cut to 40% of the standard entitlement, or under 1,000 calories per day.
Neamin Zeleke tweet media
English
4
32
33
2K
JohnnyM retweetledi
Neamin Zeleke
Neamin Zeleke@NeaminZeleke·
#አብይእህመድ የተረጂ #ኢትዮጵያውያን ዜጎች ቁጥር ወደ " 3ሚሊዮን" እንዲወርድ አድርገናል፣ ይለናል። በአንጻፉ በኢትዮጵያ ወሮበላው ከሚያቀርበው የተፈበረከ አሃዝ በ 4 - 5 እጥፍ በላይ በሁለት አሃዝ በላይ ሚሊዪኖች ህዝብ እርዳታ ያስፈልገዋል ይላሉ፣ አለም አቀፍ ተቋማት - #UN #WorldBank #WFP። የእነዚህን ተቋማት ሪፓርቶች ልብ ብላችሁ መርምሩ። ህዝብን ማጭበርበር፣ ህዝብን መደለል፣ ነጋ ጠባ "በልጽገናል" የሚለውን የብልጽግና የሃሰት ትርክት መለፍለፍን እንደ አገዛዝ ዘይቤ በመጠቀም፣ አስከፊና አሳፋሪ እውነታውን መሸፈን አይቻልም። ወርደትና ቅሌት የማሰለቸው አረመኔው ወሮበላ የሚናገረው ሌላ፣ እውነታው ግን ሌላ። World Bank — Ethiopia country overview (includes “about 15 million people are still reliant on food aid”) UNDP — Ethiopia Quarterly Economic Profile, April 2025 (includes 15.8 million dependent on food aid; 21.4 million needing humanitarian assistance; 9.7 million safety-net beneficiaries) WFP — Ethiopia emergency page (includes 6.8 million planned for support in 2025; 2.6 million at risk of losing aid; US$230 million funding gap; 4.4 million women and young children needing treatment) UNICEF — Ethiopia Appeal 2026 (includes 8.9 million targeted, 6.3 million children, and displacement figures) UNOCHA — Ethiopia country page / search snippet (includes 6.8 million people reached January–June 2025) WFP / UNHCR / RRS — Refugee response in Ethiopia at breaking point (includes 1.1 million refugees at risk; 780,000 at 40% rations)
Neamin Zeleke tweet media
AM
7
52
76
3.8K
JohnnyM retweetledi
Al Jazeera English
Al Jazeera English@AJEnglish·
Israeli police say a 36-year-old Jewish man has been arrested over this assault on a French nun in occupied East Jerusalem. Video shows her being shoved to the ground and kicked, renewing concern over violence against Israel’s religious minorities.
English
1.8K
12.2K
25.5K
1.8M
JohnnyM retweetledi
Mesenbet A. Tadeg (PhD)
Mesenbet A. Tadeg (PhD)@messiassefa·
As a proud Alumnus of the Centre for Human Rights, University of Pretoria I echo this statement. The suppression of artistic freedom and the intimidation and harassment of artist Teddy Afro must be stopped. It’s deeply shameful and reprehensible! #Ethiopia
CentreForHumanRights@CHR_HumanRights

Press Statement The Centre for Human Rights is gravely concerned by reports of harassment and arrests linked to Ethiopian artist Teddy Afro following the release of his album Etorika. Artistic freedom must be protected. Read the full statement: chr.up.ac.za/press-statemen…

English
9
56
166
7.9K
JohnnyM retweetledi
Meseret Media
Meseret Media@MeseretMedia·
#ዜናመሠረት የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን አልበም መውጣትን ተከትሎ በፖሊስ በተያዙ ግለሰቦች ዙርያ የሚያጠነጥን ዘጋቢ ፊልም እየተሰራ መሆኑ ታወቀ በእስር ላይ የምትገኘው የአርቲስቱ ምክትል ማናጀር “የአርትስ ቲቪ መግለጫን ሳንከለከል እንደተከለከልን አድርገን የገለፅነው የሙዚቃ አልበሙ በሕዝብ ዘንድ ትኩረት እንዲያገኝ እና ማስታወቂያ ለመስራት ነው” ብላ ዶክመንታሪው ላይ እንድትናገር እየተጠየች እንዳለ መረጃ ደርሶናል የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ: meseretmedia.org/p/c50 በ30% ክፍያ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ: meseretmedia.substack.com/30pcoff
Meseret Media tweet media
AM
62
129
378
28.4K
JohnnyM retweetledi
Neamin Zeleke
Neamin Zeleke@NeaminZeleke·
ሰላም ወገን ኢትዮጵያውያን ፦ በውጭ አለም የተደራጁ 16 የሲቪክ ስብስቦችና ድርጅቶች የ አረመኔው #አብይ አህመድ አገዛዝ በዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮና በጓዶቹ ፣እንዲሁም በዜጎች ላይ እያደረገ ያለውን አፈና፣ ወከባ እና እስር በማውገዝ ያወጡት መግለጫ በጥሞና አንብቡት፣ ለጓደኞቻችሁ በማጋራት እንድትተባበሩ በትህትህና እንጠይቃለን። “#እትዮሪካ” የዝነኛዉ #ቴዲአፍሮ አዲስ ሙዚቃ- በ #ኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የፈጠረው ንቃተ ዕምርታ- የአገዛዝ ሥርዓቱ መረበሽና ያስከተለው አረመናዊ እርምጃ ****ጋዜጣዊ መግለጫ**** ሚያዝያ 17 2018 ዓም (April 25, 2026) በቅርቡ፤ በሚያዝያ 8 2018 ዓም (April 16, 2026) ዝነኛዉና ታዋቂው ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ደራሲና አቀንቃኝ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) አሥራ ስምንት ዜማዎችን ያካተተ፤ “ኢትዮሪካ” የተሰኘ የሙዚቃ አልበም አዉጥቶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አበርክቷል፡፡ ይህ የሙዚቃ አልበም ገና ከመዉጣቱ፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ አድናቆት ነው ከሕዝቡ የተገለፀው፡፡ ይህ የቴውድሮስ የሙዚቃ ሥራ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካና በዓለም የሙዚቃ ሰንጠረዥ ደረጃም፤ በጣም ምርጥ ከሚባሉትና በከፍተኛ ደረጃ ከተመደቡት አንዱ ለመሆን በቅቷል፡፡ አልበሙ ከመወጣቱ ገና በአምስት ቀናቱ፤ በተለያዩ የሶሻል ሚድያዎች “ዩቲዩብንና አይቲዉንን” ጨምሮ ከ80 ሚልዮን በላይ አዳማጮች ሊደመጥ ችሏል፡፡ ይህ የአዳማጭ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እያደገ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ይህ የብዙ ሚሊዮኖችን ቀልብ የሳበውና አድናቆትን ያተረፈው የቴዎድሮስ ካሣሁን የሙዚቃ ሥራ አንድን ኃይል ግን አላስደሰተም፡፡ የኢትዮጵያን ሕዝብ ከፋፍሎና እረግጦ በመግዛት ላይ የሚገኘው ጨቋኙ፣ ግፈኛውና አምባገነኑ የአብይ አህመድ አስተዳደር እና በዙሪያው ያሉ ደጋፊዎቹን እጅግ አበሳጭቷል፡፡ የአገዛዙ ሹማምንትና ደጋፊዎቻቸው ገና ሙዚቃዉ ሳይወጣ ጀምሮ አርቲስቱ ከሌሎች የሙዚቃ አሰራጪ ድርጅቶች ጋር ያደረጋቸው ስምምነቶች እንዲፈርሱ ከማድረግም አልፈው አርቲስቱ ያዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳይካሄድ አግደዋል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውንም ለማስተላለፍ ስምምነት አደርጎ የነበረውን ArtsTV ዝጅግቱን እንዳያስተላልፍ ከመደረጉም ባለፈ በባለሥልጣናት ጫና ተደርጎበታል፡፡ በዚህም የተነሳ አርቲስቱ የዘፈኑን አልበም በታቀደለት ቀን እና ሰዓት በራሱ የዩቲውብ ገጽ ብቻ ለሕዝብ ይፋ ለማድረግ ተገዷል፡፡ ይህን ሁሉ መከራ አልፎ የአርቲስቱ ሙዚቃ ይፋ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ዘፈኑን ሲሰሙ የተገኙ ኢትዮጵያዊያን በአዲስ አበባና ሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች ለምን ታዳምጣላችሁ? በማለት በተለይም ወጣቶችን የአገዛዝ ሥርዓቱ ላይ አመጽ ልትቀሰቅሱ ነው በሚል ከቤታቸውና ከመንገድ ላይ እያፈሰ እስር ቤት አጉሯቸዋል፡፡ አንዳንዶቹንም ፎቷቸውንም ጭምር በማከል በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ‘የሽብር ሥራ ሊሰሩ ሲሉ ተገኝተዋል’ በሚል የሃሰት ክስ ወንጅሏቸዋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃም ከሁለት መቶ የማያንሱ ሰዎች የአርቲስቱን ዘፈን ሲሰሙ በመገኘታቸው ብቻ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡ በዚህም ሳያበቃ የአገዛዝ ሥርአቱ የቴዎድሮስ ካሳሁን ምክትል ማኔጀር የሆነችውን ወ/ት ማህሌት ሰለሞን እና የቅርብ ጓደኛውን አቶ የሱፍ ያሲንን ፖሊሶች እና ሌሎች የጸጥታ አካላት በጋራ በመሆን ሁለቱን ግለሰቦች ሕገ ወጥ በሆነ መልኩ አስገድደው እና እያዋከቡ በመውሰድ ለእስር ዳርገዋቸዋል፡፡ በተመሳሳይ ቀን በእኩለ ሌሊት ማንነታቸው ያልታወቀና የጽጥታ አካል ነን ያሉ ሃይሎች በቴዎድሮስ መኖሪያ ቤት በመሄድ በር እንዲከፍት ጫና ያሳደሩበት ቢሆንም፤ አርቲስቱ ከሰዓት እላፊ በኃላ ስለመጡ በር የማይከፍትላቸው መሆኑንና ከፈለጉ በቀን መጥተው እንዲያናግሩት ስለገለጸላቸው ተመልሰዋል፡፡ በሩን ከፍቶላቸው ቢሆን ኖሮ ሊከሰት ይችል የነበረውን አደጋ ለመገመትም አያዳግትም፡፡ ይህ አልበቃ ብሎ በሲመሲ የሚገኝውን የቴዲ አፍሮ የሙዚቃ መቅረጫ ስቱዲዮና ቢሮ በታጠቁ ኃይሎች በመስበር የሙዚቃ ማጫወቻ መሣሪያዎችና የሙዚቃ መቅረጫ መሣሪያዎች ተወስደዋል። ይህን ስናጤን በቀጣይ የአገዛዝ ሥርአቱ የአርቲስቱን ህይወት አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ከበቂ በላይ ማሳያ የሚሆኑ ምልክቶች ተከስተዋል፡፡ 1 ይህ ጨካኝና ግፈኛ አገዛዝ በአርቲስት ቴዲ አፍሮ ላይ የዘመተው፤ ለምን የሕዝቡን ሰቆቃና የሀገራችንን በቁም መሞት ሕዝብን ለለውጥ እንዲነሳሳና ለመብቱ እንዲቆም በሚያደፋፍር መልኩ አወጣህ በሚል ነው፡፡ ከዚህ ያለፈ አርቲስቱ ሌላ ምንም ጥፋት ሰርቶ ወይም ሕግ ተላልፎ እንዳልሆነ ሁሉም የሚያውቀው እውነታ ነው፡፡ ይህ እየተንገዳገደና ለመዉደቅ በቋፍ ላይ ያለው የአምባገነን ግፈኛ መንግሥት፤ ሕዝቡ እንደ ማእበል ተነስቶ ይዉጠኛል ብሎ ሌትና ቀን ይባንናል፡፡ በዚህም ፍርሃቱ የተነሳ ቢችል ይህን የሕዝብ ድምጽ የሆነ ዝነኛ አርቲስት ሌሎች ተቀናቃኞቹን ወይም ያጋለጡትን ግለሰቦች በአሰቃቂ ሁኔታ እንዳስወገዳቸው ሁሉ እሱንም ቢያጠፋዉ ይወዳል፡፡ ለዚህም አንዱና ተጨባጭ ማስረጃ ሆኖ ሊቀርብ የሚችለው የአገዛዝ ሥርአቱ ቁንጮ የሆነው አብይ አህመድ በተደጋጋሚ በተለያዩ መድረኮች ላይ በመውጣት ግልጽ የሆኑ ማስፈራሪያዎች፣ ስድቦችን እና ዛቻዎችን በአርቲስቱ ላይ መሰንዘሩ ነው፡፡ በተለይም ‘እንቅፋት የሚሆኑብኝን ተቃዋሚዎቼን እንደ ጉቶ ነቅዬ እጥላለሁ’ የሚለው የአብይ ንግግር የአገዛዝ ሥርአቱ በዚህ ተወዳጅ እና የሕዝብ ፍቅር ባተረፈው አርቲስት ሕይወት ላይ ያነጣጠረ እርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን ማሳያ ነው፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በጠቅላላ ለተበደለ ሕዝብ ድምጽና የሀገር አለኝታና ተስፋ ለሆነው ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) እና ዉድ ቤተሰቦቹ በአስቸኳይ መድረስ ይኖርባቸዋል፡፡ ዛሬ ቴዎድሮስ ካሳሁን ከነመላ ቤተሰቡ ከፍተኛ አደጋ አንዣቦበታል፡፡ ይህን እንቁ ኢትዮጵያዊ፤ የጭቁን ሕዝብ መብራት፤ ለሀገሩ ሲል እራሱንና ቤተሰቦቹን ለመስዋእትነት አሳልፎ ለመስጠት በመዘጋጀት፣ በእዚህ ግፈኛ አገዛዝ ላይ ማንም ያላሳየውን ቆራጥነት በማሳየት ግፈኞችን ያደናበረና ጥልቅ ፍርሃትና ሽብር ውስጥ የከተተ ጠንካራና እውነተኛ መልዕክት ለአለም ሕዝብ ጭምር ይፋ አድርጏል።መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ የዲፕሎማሲው ማህበረሰብ እና መንግስታት ለአርቲስት ቴዎድሮስና ለቤተሰቡ አስፈላጊውን ጥበቃና ክትትል እንዲደረግላቸው ማስገንዘብና ማገዝ ይገባቸዋል እንላለን። የአርቲስቱን ዘፈን በመስማታቸው ምክንያት የታሰሩትን በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ጨምሮ የአርቲስቱ የቅርብ ጓደኛ እና ምክትል ማኔጀሯም ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በአፋጣኝ እንዲፈቱ ዓለም አቀፍ ኮሚኒቲው ትኩረት እንዲሰጥና የአገዛዝ ሥርአቱ ን እንዲለቃቸው በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ከምንጊዜዉም በበለጠ በሕብረት በመቆምና በአንድነት በመነሳት ይህን ግፈኛና ጨካኝ የአገዛዝ ሥርአቱን በሰላማዊ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ልንታገለው ይገባል፡፡ አርቲስት ቴዎድሮስ ለእኛ እንደጮኸልን ለእሱና ከሱ የሙዚቃ ሥራ ጋር ተያይዞ ለታሰሩት ወገኖች በጠቅላላ መጮህ ይገባናል፡፡ እሱ ሀገራችንን ከሞተችበት ለማንሳት እየታገለ እኛ ልንረሳዉ አይገባንም! በአስቸኳይ በጋራ እንነሳ! ድምጻችን እናሰማ! ይህን ግፈኛ አገዛዝ አቁም እንበለው! ለቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) እና ሙዚቃዉን ለምን አዳመጣችሁ በሚል በግፍ ለታፈኑት ድምጽ እንሁናቸው! ስንተባበር እናቸንፋለን!!! ኢትዮጵያ ሀገራችንን ቴዲ እንዳለን በጋራ እናድናት! ይህን ጋዜጣዊ መግለጫ በመተባበር የደገፉ ድርጅቶች፤ ▪ ኢትዮጵያዊነት፣ የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ፣ ▪ ኢትዮጵያን እናድን መድረክ፣ ▪ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት፣ ▪ የአሜሪካን ኢትዮጰያዊያን የሕዝብ ጉዳይ ኮሚቴ (ኤፓክ)፣ ▪ ኒውዮርክ ትራይ ስቴት፣ ተስፋ ለኢትዮጵያ፣ ▪ የኢህአፓ ድጋፍ ኮሚቴ፣ ▪ የኅብረ፡ኢትዮጵያ ግብረ ሀይል፣ ▪ ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት፣ ▪ ግሎባል የአማራ ዲያስፖራ መድረክ፣ ▪ ራዕይ ለኢትዮጵያ፣ ▪ ጌዲዎ የኦሮሞ ብሔረሰብ፣ ▪ ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ምሁራን ስብስብ፣ ▪ ፍጥና ተጠያቂነት በአፍሪካ ቀንድ፣ ▪ የትግራይ የተግባር ኮሚቴ፣ ▪ የተባበሩት ሴቶች በአፍሪካ ቀንድ።
Neamin Zeleke tweet mediaNeamin Zeleke tweet media
AM
1
60
94
3.9K
JohnnyM retweetledi
The Economist
The Economist@TheEconomist·
Ethiopia’s election next month will be a sham. Many of Abiy Ahmed’s rivals are either in exile or in jail. Opposition parties have been co-opted, cowed or banned economist.com/middle-east-an…
English
80
256
530
43.1K