The Nation
3.2K posts

The Nation
@TheNation1993
I contribute independently and speak from my own experience and research. My posts reflect my personal opinion. My reposts are not endorsements.











መሰረት ኩሉ ነገር ንቅሓት እዩ ከምዝበሃል። ወ/ሮ ሊያ ገብርኣብ ክፍሊ ቱሪዚም ዞባ ማእከል ተሳትፎ ደቂ-ኣንስትዮ ኣብ ሰውራ፡ ንቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ብኹሉ መዳይ ምሉእ ክኸውን ዘኽኣለ ኣካል ቃልሲ መላእ ህዝቢ እዩ። እዚ ስለዝኾነ ልኡላውነት ንምውሓስ ኣብ ዝተኻየደን ዝካየድ ዘሎን ብርቱዕ ተጋድሎ፡ ማዕረ ደቂ-ተባዕትዮ ኣሕዋተን ኣብ ቅድመ ግንባር ይኹን ደጀን ተሰሊፈን ካብአን ዝሕተት ግቡኣት ብምፍጻም፡ ብሓበን እናተዘከረ ዝነብር ድሙቕን ፍሉይን ታሪኽ ሰሪሐን እየን። እዚ ቅያ’ዚ ሕጂ እውን ንሳልሳይ ግዜ ብተረከብቲ ሕድሪ መንእሰያት ደቂ-ኣንስትዮ ክድገም ተራእዩ። ኣብ ውሽጢ ሃገር ይኹን ኣብ ወጻኢ ዝርከባ ደቂ-ኣንስትዮ ከኣ ከም ወትሩ ኣብ ጎድኒ ህዝበን ደው ብምባል ፍናን መኸተ ህዝቢ ዘዕረገ ደገፈን ብምዕዛዝ፡ ነዚ ዘሐብን ዓወት’ዚ ንክንበቅዕ ዓቢ ግደ ተጻዊተን። ንጡፍ ተሳታፍነት ደቂ-አንስትዮ መለክዒ ናይ ሓደ ሕብረተሰብ ጥራይ ዘይኮነ፡ ናይ ምዕዋትን ዘይምዕዋትን አገዳሲ ረቛሒ ምዃኑ ኣብ ተሞኩሮና ብግብሪ ተራእዩ እዩ። ክንዲ ዝኾነ፡ እዛ ሃገር ናይ ብሓቂ ሃገር ክትከውን እንተድኣ ኮይና፡ ኩሉ- መዳያዊ ተሳታፍነትና ካብ ግዜ ናብ ግዜ ከነበርኽ ኣለና። ብዝኾነ ዓይነት ዕንቅፋት ከይተረበሽካ፡ ኣብ ዕላማኻ ጸኒዕካ ምቕጻልን ብዓወት ምውጻእን ድማ፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ነዊሕ ቃልሱ ዝተሞኰረሉን ዝመለኾን ጉዕዞ እዩ። ሳላ’ዚ ዘዂርዕ ባህሊ፡ ባህሊ ጽንዓትን መኸተን ከኣ፡ ብኣንጸባራቒ ዓወት ናብ ሓድሽ ታሪኻዊ ምዕራፍ ኣብ ምስግጋር ንርከብ ኣሎና። #Eritrea #EPLFWomen #RevolutionarySisters #EritreanWomenRise #WomenOfTheStruggle

The world evolved Oromummaa forgot to. In a world that’s fully civilized, it’s wild how some still walk into an office swinging sticks like it’s the Stone Age. #Oromummaa politics really took Ethiopia backwards in HD #Ethiopia

አሰቃቂ ኮመዲ በሆነው የኢትዮጵያ አጠቃላይ እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከመሳይ መኮንን ጋር ያደረገሁት ወይይት በሚቀጥለው ሊንክ ላይ ተተስተጋብቷል። youtu.be/8kZ5jTq73Vwsi=… ምን ይፈይዳል? እኔም አላውቅም። ሆኖም ዝምታ በመቶሽዎች ተገደው የተደፈሩ ልጆቻችን እህቶቻችን ደፋሪዎች ጋር መተባበር፣ ዝምታ ህዝብ እስከ አጥንቱ ከሚግጡ ዘራፊዎች ጋር አብሮ ከመዝረፍ፣ ዝምታ በሽዎች የሚቆጠሩ ንፁሃንን ከሚጨፈጭፉ ጨካኞች ጋር ተባባሮ ከመጨፍጨፍ ልዩነት የለውም በሚል መጮህን መርጫለሁ። በኔ እምነት በህዝብ ላይ ወንጀል የሚፈጽሙ ግልሰቦች በስማቸው መጠራትና መሸማቀቅ ይኖረባቸዋል ብዬ አምናለሁ። ፈረንጆች Naming and shaming ይሉታል። ትክክለኛንቱ የታመነበት ለፍትህ የሚደረግ የትግል ስልት ነው። ከመሳይ ጋር ባደረግሁት ውይይት፣ ነውራቸው በአደባባይ መሰጣት ያለበትን የሃገር ማድያቶች ስማቸውን ጠርቼ ነውራቸውን ህዝብ እንዲያውቅ አድርጊያለሁ። የህዝብ ጠላቶች አሰቃቂ በደል በህዝብ ላይ እየፈጸሙ በድፍረት ለመቀጠል የሚበረታቱት ሌሎች ለራሳችን ክብር ያላቸው ሰዎች “ስማችንን ጠርተው ነውራቸን በአደባባይ አይናገሩብንም” ብለው በማሰብ ነው። ሆኖም ግን ዝም እንደማንላቸው ሲያውቁ፣ በተግባርም ስናጋልጣቸው ሌላው ቢቀር በህዝብ ፊት ቀርበው ያለምንም ሃፍረት ሲበጠረቁ፣ አስገድደው አድማጭ ያደረጉት ማህበረስብ ስለነወረኝነታቸው የሚያውቅ መሆኑ ማወቃቸው የራሱ ፋይዳ አለው። ተዝናነተው አፋቸውን እንዳይከፍቱ፣ እንዲተባተቡ፣ ቃል እንዲያጥራቸው በራስ መተማመን እንዳይኖራቸው ያደርጋል። ማን አሰገድዶ ደፋሪ፣ አሰደፋሪ፣ የአሰደፋሪ ተባባሪ፣ ማን ዘራፊ፣ አዘራፊ፣ የዘረፋ ተባባሪ፣ ማን ቀጣፊና የቀጣፊ ተባባሪ፣ ማን ጨፍጫፊና የጨፍጫፊ ተባባሪ እንደሆነ ግለሰቦችን ስማቸውን ጠርተን በመረጃ የተደገፈ ድርጊታቸውን አቅርበን ማጋላጥ በምንም አመክኖ ስህተት ሊሆን አይችልም። በዚህ ቃለ ምልልስ ካደረግኋቸው ነገሮች መሃል አንዱ ነው። ወድ ውገኖች ይህን ቃለ ምልልስ አድምጣችሁ ሌሎች ቢያዳምጡት ፋይዳ አለው ብላችሁ ካሰባችሁ ለምትችሉት ሁሉ አጋሩት! @NeaminZeleke @Tseday @HOAAffairs @EmishawEskedar @GTWTW_Now @AltayeEthiopia @yeabatulij

President Isaias Afwerki and General Abdel Fattah Al-Burhan Held Extensive Talks President Isaias Afwerki and his host, the Chairman of Sudan's Sovereign Council, General Abdel Fattah Al-Burhan, held an extensive meeting at the Government Headquarters in Port Sudan in the late afternoon hours yesterday. The meeting focused on strengthening bilateral ties, developments in the situation in Sudan, as well as regional and international issues of mutual concern. President Isaias Afwerki reiterated Eritrea's firm and principled stance on, and support for, the unity and sovereignty of Sudan. The President further underlined that Eritrea will continue to stand on the side of Sudan until the achievement of durable peace. General Al-Burhan, for his part, paid tribute to Eritrea's position, which is anchored in the historic ties between the two peoples, and affirmed that he will exert vigorous efforts to consolidate these ties for the benefit of the two nations. President Isaias Afwerki also met, at the Government Guest House in the late evening hours yesterday, Prime Minister Dr. Kamal Idris for extensive discussions on the latest developments in Sudan as well as the status and progress of bilateral ties between the two countries. President Isaias reiterated Eritrea's commitment to supporting Sudan in its efforts to overcome the prevailing heavy challenges. Prime Minister Dr. Kamal, for his part, expressed the Sudanese people's profound appreciation for Eritrea's historic and principled stance. President Isaias Afwerki also met with the Governor of the Darfur Region, Mr. Minni Arko Minnawi, and Dr. Al-Tijani Al-Sissi. The discussions focused on the overall situation in Sudan and possible pathways for resolving the current crisis. President Isaias Afwerki arrived in Port Sudan in the afternoon hours yesterday, on the invitation of General Abdel Fattah Al-Burhan, the Chairman of Sudan's Sovereign Council, for a working visit.

ጽምዶ ስትራተጀካዊ ፍቕርን ሰላም ዘንግስ፡ኒኩሌር ስነ ሓሳብ ሻዕብያ እዩ፡ፈቃር ለዋህንህዝብን መንግስት ኤርትራ ዑጡቓት ንሰናይ ግብሪ!

#Ethiopia, a landlocked nation experiencing internal instability, is making an unrealistic assertion to secure the Red Sea, a critical waterway, due to its lack of coastline, naval presence, & limited authority beyond its capital. #eritreaPrevails 👇👇👇 redseabeacon.com/ethiopias-red-…






Ethiopia leadership- UAE hostage Kenya leadership - UAE Hostage Somalia leadership- UAE hostage Eritrea- Freedom fighters. African problem to African solutions!

The Eritrean president visited Sudan and was warmly welcomed by General Burhan and the Sudanese people, a visit that mirrors the broader support among the peoples of the Horn of Africa for the Sudanese army. Eritrea plays a real role in stabilizing the Horn of Africa, and that is the image the world needs to see.









