
ዳግማዊ #መላኩ ተፈራ በጎንደር!
በጎንደር ያለ የፋኖ አደረጃጀት፡ ከኡጋንዳ በነሙላለም ገብረመድህን እና ሙላት አድኖ ተልኮ ተስጥቶት በብልፅግና አመቻችነት ከኡጋንዳ- አዲስ አበባ ፡ ከአዲስ አበባ- ጎንደር በብልፅግና እንዲገባ ተደርጎ : ዛሬ ጎንደር ላይ ያለ የአማራ ህልውና ትግል ለማኮልሸት የዝናሽ ታያቸው ሚሊሻ ስብስብ ስራቸውን በተግባር ጀምረዋል።
ይሄ መሰሪ ቡድን ዋነኛ ተልኮው ፡ ጎንደር ላይ ያለውን የፋኖ አደረጃጀት በማፍረስ የአማራ የህልውና ትግልን ለመበተን አልሞ የሚንቀሳቀስ መሰሪ ቡድን ሲሆን ዮሓንስ ንጉሴ ሙጬ፡ አንደኛው ሚስት ወንድም የብልፅግና ደህንነት ሲሆን በሚስቱ ወንድም በኩል ከነ ሙላለም ገብረመዲህን የተቀበለውን የጥላት ሴራ ለአለቃው ብልፅግና በየቀኑ ሪፖርት ያደርጋል። አርበኛ ደረጀ በላይም የዚህ መሰሪ ቡድን #Trojan Horse በመሆን እያገለገለ ይገኛል። ለምሳሌ አርበኛ ልባርጋቸው ሙጬን እስከ እነጃቢው እንደገደለው የጣና ብርጌ ህያው ምስክር ናቸው። ለዚህ አርበኛ ሞት ምክኒያት ከሆኑ ነገሮች ውስጥ ደረጀ በላይን በፋኖ ስም የሚነግድ አጋች ሃይል ለምን ታደራጃለህ ፣ ከፋሽስቱ ብልፅግና 12000 የብሬን ጥያት እንዴት ልትቀበልክ ቻልክ የሚል እና መሰል ጥያቄዎችን በድርጅቱ ውስጥ መጠየቁ አርበኛውን ሂወቱን Trojan ፈረስ በሆነው ደረጀ በላይ ተነጥቋል። የዚህ ሁሉ ጥፋት ዋና አቀነባባሪው በተማረ ስም፡ የፋኖ ለምድ ጃኬት ያጠለቀው ፡ተኩላ የፖለቲካ ዘርፍ መምሪያ ሃላፊነኝ የሚለው፡ ፌክ ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ መሆኑን አምሓራው ለሰከንድ መዘንጋት የለበትም።
ዝንታለም አምሓራ
ብዕሮቻችን እንደሳት ይፋጃሉ💪✍️✍️‼️
ድል ለአምሓራ ፋኖ

AM















