Jotework

439 posts

Jotework banner
Jotework

Jotework

@JoteworkG

Saved by the amazing Grace|Strategist| serial Implementer|Passionate about Making a difference |Development Economist

Addis Ababa, Ethiopia Entrou em Mayıs 2018
321 Seguindo1.6K Seguidores
Jotework retweetou
ሚክያስ ተስፋዬ ሙሉጌታ Mikyas T. Mulugeta 🇪🇹
የሐዋርያት ሥራ 4:12 “ድነት በሌላ በማንም አይገኝም፤ እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በስተቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።” 🔴ስራችን፣ እውቀታችን፣ ሀይማኖታችን፣ ዘራችን፣ ሰዎች፣ መላእክት፣ሰማእት፣ ፓስተሮች፣ ነብዮች፣ ሐዋርያት፣ ቀሳውስት፣ሊቃውንት፣የነፍስ አባቶች….የዘላለምን ህይወት አያወርሱንም።🔴 የዮሐንስ ወንጌል 3:16-18 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ድረስ ዓለምን እንዲሁ ወዶአልና፤ እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው በዓለም ለመፍረድ ሳይሆን፣ ዓለምን በእርሱ ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም፤ በእርሱ የማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ፣ አሁኑኑ ተፈርዶበታል። ኤፌሶን ሰዎች 2:4-9 ነገር ግን በምሕረቱ ባለጠጋ የሆነ እግዚአብሔር ለእኛ ካለው ከታላቅ ፍቅሩ የተነሣ፣ በበደላችን ሙታን ሆነን ሳለ፣ በክርስቶስ ሕያዋን አደረገን፤ የዳናችሁት በጸጋ ነው። እግዚአብሔርም ከክርስቶስ ጋር አስነሣን፤ በክርስቶስ ኢየሱስ በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን፤ ይኸውም በሚመጣው ዘመን በክርስቶስ ኢየሱስ በቸርነቱ የገለጠልንን ወደር የሌለውን የጸጋውን ባለጠግነት ያሳይ ዘንድ ነው፤ በእምነት፣ በጸጋ ድናችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም፤ የዮሐንስ ወንጌል 14:5-6 ቶማስም፣ “ጌታ ሆይ፤ ወዴት እንደምትሄድ አናውቅም፤ ታዲያ፣ መንገዱን እንዴት ማወቅ እንችላለን?” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም። ገላትያ ሰዎች 1:6-9 በክርስቶስ ጸጋ የጠራችሁን እርሱን ትታችሁ፣ ወደ ተለየ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ መዞራችሁ ደንቆኛል፤ እንደ እውነቱ ከሆነ ሌላ ወንጌል የለም። የሚያደነጋግሯችሁና የክርስቶስን ወንጌል ለማጣመም ጥረት የሚያደርጉ አንዳንድ ሰዎች አሉ። ነገር ግን እኛም ብንሆን ወይም የሰማይ መልአክ፣ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የተለየ ወንጌል ቢሰብክላችሁ እርሱ ለዘላለም የተረገመ ይሁን። ቀደም ብለን እንዳልነው፣ አሁንም ደግሜ እላለሁ፤ ማንም ከተቀበላችሁት ሌላ የተለየ ወንጌል ቢሰብክላችሁ፣ እርሱ ለዘላለም የተረገመ ይሁን። ጢሞቴዎስ—አንደኛ 1:15-17 ‘ክርስቶስ ኢየሱስ ኀጢአተኞችን ለማዳን ወደ ዓለም መጣ’ የሚለው ቃል እውነተኛና ሰው ሁሉ ሊቀበለው የሚገባ ነው፤ ከኀጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ። ነገር ግን ክርስቶስ ኢየሱስ በእርሱ ለሚያምኑና የዘላለምን ሕይወት ለሚቀበሉ ወሰን የሌለው ትዕግሥቱን ከኀጢአተኞች ዋና በሆንሁት በእኔ እንደ ምሳሌ አድርጎ ያሳይ ዘንድ ምሕረትን አገኘሁ። እንግዲህ ዘላለማዊ ለሆነው፣ ለማይሞተው፣ ለማይታየውና ብቻውን አምላክ ለሆነው ንጉሥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብርና ምስጋና ይሁን፤ አሜን።
AM
0
2
10
1K
Jotework
Jotework@JoteworkG·
@Mikitango We were discussing about this with a friend. Reasonable payments (for public restrooms) could help maintain the spaces and expand access to the wider community if implemented right. Perhaps not in malls but in other spaces could be a good model
English
1
0
1
95
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
Press Release: Issuance of Requirements for Licensing and Renewal of Banking Business and Representative Office Directive No. SBB/94/2025. Read Directive here: nbe.gov.et/files/requirem…
National Bank of Ethiopia tweet media
English
4
50
116
19.8K
Jotework
Jotework@JoteworkG·
Towards making the financial sector work for women by addressing underlying challenges and correcting day to day biases. The event highlife the need for Mindset change individually; in families and across the sector to address gender gaps in leadership and in financial inclusion
NEWFin@newfinethiopia

NEWFin today hosted its premier event discussing the Battle for Balance — the roles of individuals, households, and the sector at large in closing the gender gap in leadership and access to finance.

English
0
0
8
572
Jotework retweetou
NEWFin
NEWFin@newfinethiopia·
We are proud to introduce NEWFin: a groundbreaking initiative led by the National Bank of Ethiopia!
NEWFin tweet media
English
1
1
2
283
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
The National Bank of Ethiopia today hosted the National Conference on Making the Financial Sector Work for Women. The conference not only highlighted critical issues but also set the stage for ongoing dialogue and action.
National Bank of Ethiopia tweet mediaNational Bank of Ethiopia tweet mediaNational Bank of Ethiopia tweet mediaNational Bank of Ethiopia tweet media
English
3
8
37
5.9K
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
Today, the Ethiopia Deposit Insurance Fund (EDIF) hosted a conference focused on deposit insurance fund awareness and dialogue, aiming to educate and engage stakeholders about its role and activities in Ethiopia's financial sector.
National Bank of Ethiopia tweet mediaNational Bank of Ethiopia tweet mediaNational Bank of Ethiopia tweet media
English
1
1
15
2K
Jotework
Jotework@JoteworkG·
@Lershaapp @EthiopianATA Congrats to you both - great to see two of the great companies I have worked over the years joining forces.
English
0
0
1
43
LERSHA App
LERSHA App@Lershaapp·
ARYA,and LERSHA have recently inked a Memorandum of Understanding to collaborate on digitization projects for agriculture and finance access, including capacity building, coaching, climate advisory, yield forecasting, financial literacy, and digital solutions. #digitalsolutions
LERSHA App tweet mediaLERSHA App tweet mediaLERSHA App tweet media
Ethiopia 🇪🇹 English
2
0
2
176
Jotework
Jotework@JoteworkG·
@danhailuend Keep on inspiring - thank you for sharing. Indeed still one of the best spaces in town 😁
English
0
0
2
424
DANIEL HAILU ENDALE
DANIEL HAILU ENDALE@danhailuend·
"አንኳኩ ይከፈትላችኋል ጠይቁ ይሰጣችኋል" ብዙ ጊዜ የማሰላስለው ደግሜ ደጋግሜ የማወጣው የማወርደው በሰማሁት እና ባነበብኩት ቁጥር ካንኳኳሁ የሚከፈት ከጠየኩ የሚሰጥ መኖሩን እያሰብኩ "አንኳኩ??? መቼ? የት? እንዴት? ለምን ያህል ጊዜ? በምን ያህል መጠን? የሚንኳኳውስ በር በየት በኩል ነው? የበሩ ብዛትስ? የብረት የእንጨት የመስታወት? Smart door ቢሆንስ? (በሴንሰር ብቻ የሚሰራ) ማነው ብባልስ? ማን ነኝ? እሺ አንኳኳሁ ከተከፈተስ? እገባለው? ወይስ እዛው ከበር እቆማለሁ? ገባሁ እንበል ምን ያህል ለአዲስ ነገር ዝግጁ ነኝ? እንደ ጠበኩት ቢሆንስ? ወይም ፈፅሞ ያልገመትኩት ቢሆን? ባላንኳኳስ? አንኳኩቼ ባይከፈትስ? የጥያቄዎችን ሰልፍ እና ፍሰት ማሳለጥና ከየመልሶቻቸው ጋር ማገናኝት ከዘላለም ትንሽ ካልተዋሱ በስተቀር በዚኛው ሃላፊ እና ባለ አንድ አቅጣጫ ጊዜ ብቻ ከባድ ነው:: አዲስ እድል አዲስ ስራ አዲስ ሃሳብ ያልተንኳኳ በር ፍለጋ ሲነጋ ከቤቴ እወጣለሁ:: በር እንኳን ባላገኝ በር ለመስራት እሞክራለሁ:: ትንሽም ይሁን ትልቅ በየቀኑ የሚንኳኳ በር መኖር አለበት:: ፈጣሪ ራሱ አንኳኩ ካለ እኔ እጄን አጣምሬ የምቀመጥበት ምንም ምክንያት የለኝም አንኳኳለሁ:: ከቦሌ ድልድይ ስር ከተደረደሩት ታክሲዎች ወሎ ሰፈር 4 ኪሎ ፒያሳ የሞላ ሲል ለጎደላቸው ማሙያ ሆኜ ተሳፈርኩ:: 4 ኪሎ ሄጄ ሻይ ቡና እያልኩ ጋዜጣና መፅሄት እንብቤ ለመመለስ:: በማንበብ ውስጥም የሚንኳኳ በር ስለሚገኝ:: በመስኮት ወደ ውጭ እያየሁ ስጏዝ ወሎ ሰፈር ሳይሻገር ውንዙ ስር አንድ በሚያምር ዲዛይን ፅድት ብሎ እየተሰራ ያለ ህንፃ ተመለከትኩ:: ሲያልቅ ምን እንደሚመስል የሚያሳየውን ምስል እንዳየሁ ሳይሻገር ወራጅ ወራጅ ብዬ ወረድኩ ላንኳኳ አሁን ያየሁትን በር:: ወዴት ነው? ማነህ? ምንድን ነው? ቁም!ጥበቃው ወደ እኔ እየመጣ:: ከቁመቴ ማጠር ይሁን ከፊቴ ግርጣት በየሄድኩበት ከጥበቃ ጋር ሙግት መግጠሙን ለምጄዋለሁ:: አንኳኩ ይከፈትላችኋል እንጂ በጥበቃው ፈቃድ ይወሰናልን አላነበብኩም:: "አስገባው ይግባ" አለ አንድ ሰው ሰብሰብ ካሉት ሰወች መሃል የፀሃይ መከለያ ኮፍያውን እያተካከለ:: እሱን ራሱን በፍጥነት ተጠግቼ የህንፃው ዲዛይን እንደሚያምር እና እንደ ዲዛይኑ የምትሰሩት ከሆነ ባለሙያ ላታገኙ ትችላላችሁ እንደማየው የ Space Truss, Bow Truss Cable Tension Support, point support እና የህንፃው ጣሪያ ለየት ያለ ለሃገራችንም አዲስ በመሆኑ ድንገት ሰው ከፈለጋችሁ ስልኬን ያዙት ስል "ይቅርታ ስለዚህ ስራ እና አገጣጠም ታውቃለህ?" አለኝ ባለ ባርኔጣው እዎ በደንብ አውቃለሁ ብየው ተያይዘን ወደ ቢሮው ሄድን አርክቴክት ወሰን የህንፃው ባለቤት እሱ እንደሆነ የነገረኝ ስራውን በ 6 ወር ለማጠናቀቅ ስንፈራረም ነው:: የሚገርመው አስቀድሞ ያለምንም ዋስትና ቀብድ/አድቫንስ/ ከፍሎኝ ለስራው የሚያስፈልጉ መሰሪያዎችን ገዛሁ::ተጨማሪም ሌሎች ስራዎችን ጨመረልኝ በርከት ያለ ገንዘብም አገኘሁ:: እስካሁን ከሰራሁዋቸው በርካታ የተለያዮ ስራውች በተለይ በዲዛይን በጥራት በፍጥነት በቅንጅት እና በመግባባት የተሰራ ውብ ስራ ነው:: አሁን ከቦሌ ወሎ ሰፈር ባለፍኩ ቁጥር ሳላየው አላልፍም:: ከዚህ በፊት የ World Bank አሁን ደግሞ የSafaricom ቢሮ ነው:: ከልጆቼ ጋር ከሆንኩ እዮት እዮት እናንተ ሳትወለዱ የሰራሁት እያልኩ እያሳየሁ አልፋለሁ ልክ የራሱን ግዙፍ ህንፃ እንደሰራ ሰው በኩራት😁:: አርክቴክት ወሰንን አመሰግናለሁ:: ሌሎችም እንደዚህ እድል ለሌሎች ወጣቶች ቢሰጡ ካልሆነም ቢያንስ በሩ በዚህ በኩል ነው ብለው አቅጣጫ ቢጠቁሙ ጥሩ ነው:: ወጣቶች ስራ እንዴት? ከየት? እና መቼ ይገኛል? 3ቱም ጥያቄዎች ከላይ ተመልሰዋል:: አንኳኩቼ ብዙ በር ተከፍቶልኛል:: ተመስገን:: አንድ ነገር ጠይቄ መልስ እየጠበኩ ነው :: እስካሁን በሥራ ህይወቴ የተገነዘብኩት የሚንኳኩት በሮች እግር አውጥተው ወደ እኛ እቤት ድረስ አይመጡም እኛ በእግራችን ወደ በሮቹ መሄድ አለብን:: ከዛ ማንኳኳት!!!! "አንኳኩ ይከፈትላችኋል ጠይቁ ታገኛላችሁ" ይቅናችሁ 🙏🙏🙏
DANIEL HAILU ENDALE tweet mediaDANIEL HAILU ENDALE tweet mediaDANIEL HAILU ENDALE tweet media
AM
14
13
107
8K
Yodahe A. Zemichael
Yodahe A. Zemichael@YodaheZemichael·
Proud of team #IDethiopia who has carried this foundational #DPI to where it is today. Initial work is done, national scale-up remains, and days ahead are not going to be easy but will for sure be brighter.
Yodahe A. Zemichael tweet media
Digital Public Goods Alliance@DPGAlliance

Big congratulations to the @IDethiopia team for their impressive achievements in #DPI with their foundational digital ID system, Fayda (which is developed using the #DigitalPublicGood MOSIP!) Excited for the amazing developments yet to come ⬇️🌐⬇️🌐

Ethiopia 🇪🇹 English
6
6
58
7.5K
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
The National Bank of Ethiopia met with Bank CEOs and Board chairs to discuss among others the NBE's priorities outlined in its new 3-year Strategy Plan. Watch for more details.
English
0
6
36
6.3K
Jotework
Jotework@JoteworkG·
@meri_podcast This is by far one of the best episodes- Thank you for having her to share her remarkable story
English
0
0
2
76
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
The National Bank of Ethiopia has issued a revised Directive for mobile money providers to promote safety, competition and innovation.
National Bank of Ethiopia tweet media
English
4
27
102
29.2K
Jotework retweetou
National Bank of Ethiopia
National Bank of Ethiopia@NBEthiopia·
The National Bank of Ethiopia extends its call to eligible bidders to participate in the REOI for NBE's Human Capital Transformation Project. Visit nbebank.com/wp-content/upl… for more details.
National Bank of Ethiopia tweet media
English
0
3
5
2.4K
Brook A. Tesfaye
Brook A. Tesfaye@realBrookA·
Feeling heartbroken 💔💔💔
English
21
0
28
11.3K
Jotework retweetou
Toni Weis
Toni Weis@ToniWeis·
If you're based in Addis and into financial innovation, and if working with @TeddyTassewK and myself does not deter you - check out the terms below! Looking to add a consultant to our team ASAP. If interested, send your CV to the email address at the bottom of the document.
Toni Weis tweet mediaToni Weis tweet mediaToni Weis tweet media
English
1
4
9
3.7K