ፈሪ
1.1K posts


@ermiasegov @DanielsonKassa1 You must be one of those የሻዐቢያ ልክስክስ ስደተኛ from ሃያ ሁለት ማዞሪያ....

What a disaster 🙈
Sci-Fi Archives@SciFiArchives
Egypt’s New Administrative Capital – A $58 Billion Ghost City
English

@EthioMatrix @DanielsonKassa1 እርሶ ካሉኝ ዘንዳ ተፍ ተፍ ብዬ በቀን 50,000 ብር ከፍዬ ሪዞርቱ ላይ ዘና እላለሁ🤭
AM

@ermiasegov @DanielsonKassa1 It is built for you - why don't you move your lazy arse, get out of Addis & do some adventure - ፈሪ !! አብይ አህመድ እከክህን ቆሮቆርህን አቧራህን አመድህን ከላይህ ላይ እያራገፈልህ ነዉ አንተ ግን ዳስ ጥለህ ታለቅሳለህ - ደደብ ፈሪ !!

Before pointing fingers read this via Getu Temesgen
ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል 120 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቤታቸውን ለመቄዶንያ ለገሱ
#Ethiopia | የዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል፣ በአዲስ አበባ ቃሊቲ ገብርኤል የሚገኘውን G+2 እና ቴራስ ያለዉ ቅንጡ ፣ ዘመናዊ ፣ ብዙ ክፍሎች ያሉት ፣ ጥራቱን እና ደረጃዉን የጠበቀ በ544 ካ.ሜ ላይ ያረፈ ቤት ሙሉ በሙሉ ለመቄዶንያ ገቢ ሆኗል!!
ይህ ቤት ከ20 ዓመት በፊት 4 ሚሊዮን ባልሞላ ብር እንዲህ ዉብ ሆኖ የተገነባ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን 120 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡
ይህ ቤት ወላጆቻቸዉን ላጡ ህፃናት እና አረጋዉያን ታስቦ የተሰራ ቤት ሲሆን ከ20 ዓመት በላይ እየተከራየ የኪራዩን ገንዘብ ለአረጋዉያን እና ለወላጅ አልባ ህፃናት ድጋፍ ሲደረግ ቆይቷል!!
ብፁዕነታቸዉ ያሳዩን ደግነት ፣ ርህራሄ ፣ ለአረጋዉያን ያሳዩት ከአዕምሮ በላይ የሆነ ደግነት ሌሎች ደጋግ ኢትዮጵያዉያን የልግስና እጆቻቸዉን እንዲዘረጉ በር የሚከፍት ፣ አብነት ፣ ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰድ ተግባር ነዉ!!!
ይህን ድጋፍ ያደረኩት ለኢትዮጵያ ፣ ለኤርትራ ህዝብ ነዉ ፣ መቄዶንያ ትንሿ ኢትዮጵያ ናት ያሉት አባታችን ሁላችሁም እግዚአብሄርን አገልግሉ ፣ ካላችሁ ላይ ስጡ ፣ ገንዘብ እያሰባሰባችሁ በመደገፍ የበረከት ስራ ስሩ ሲሉ አፅንተዉ ተናግረዋል፡፡
ይህንን ዉብ የሆነ ቤት አንፀዉ ያስደመሙን የብፁዕነታቸዉ ወንድም ኢንጅነር አማኑኤል እኔስ ይህ በረከት እንዴት ይቀርብኛል በማለት የበኩላቸዉን ድጋፍ አድርገዉልናል ልግስና ከቤቱ ነዉ ስለተደረገልን ነገር ከልብ እናመሰግናለን!!
እስካሁን መቄዶንያ አጠቃላይ 56 ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን ይህንን ግዙፍ የሆነ ቤት ተጠቅመን 1 ቅርንጫፍ ጨምረን ወደ ፊት 57 ቅርንጫፍ የሚኖረን ሲሆን የዚህ ቤት እርክክብ የሚከናወነዉ እሁድ ግንቦት 2 ሲሆን የሚዲያ አካላት እንዲሁም ማገዝ የምትፈልጉ ሁላችሁ ቃሊቲ ገብርኤል እንገናኝ፡፡
ስለተደረገልን መልካም ነገር በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን!!
እግዚአብሄር ያክብርልን!!
#መቄዶንያ #Ethiopia

AM

በ1966 የቀኃሥን ሥርዓት፣በ1983 ደርግን፣በ2010 የህወሓትን ሥርዓት ከሥልጣን አስወገድን። ግን ከ3 ሥርዓቶችና ከ52 አመታት በኋላ ዛሬም በአምባገነን አገዛዝ እየተገዛን ነው . . . . .ለምን?
ለምንድነው ታግለን ከጣልነው ሥርዓት የተሻለ ሥርዓት መገንባት ያልቻልነው? ለምንድነው በ1966፣1983ና በ2010 3 ግዜ በተከታታይ ከሰራናቸው ስህተቶች መማር ያልቻልነው? ዛሬ ወንዱም ሴቱም፣ወጣቱም ሽማግሌውም የጠሚ አቢይ አህመድ መንግስት በአስቸኳይ መወገድ አለበት እያለ ይጮሃል። ምንም አማራጭ ሳይኖረን አቢይን ብናስወግድ በ50 አመት ውስጥ ለ4ኛው አምባገነን መንግስት በር መከፈታችን ነው፣ ወይም በሃምሳ አመት ውስጥ 4ኛውን ተመሳሳይ ስህተት ልንሰራ ነው።
የጠሚ አቢይ አህመድን መንግስት ከማስወገዳችን በፊት አስበን፣ ተነጋግረን ተወያይተንና ተደራድረን ከጠሚ አቢይ አህመድ መንግስት በኋላ የሚመጣውን መንግስት በጋራ መፍጠር መቻል አለብን። ይህ የምንፈጥረው የሽግግር መንግስት የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ ምሁራንን፣ሴቶችን፣ አካባቢያዊ ልህቃንን፣ የታጠቁ ኃይሎችን፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ተወካዮችን፣ የሚሊተሪ ልህቃንን እና ሌሎች አገራዊ ባለድርሻዎችን ማጠቃለል አለበት
AM

You can all remove your bookmarks.
B.@InvertTheWing
I had a dream. A dream that Tottenham just do not win today. But DOMINATE.
English
ፈሪ retweetledi
















