Fano Mark
16.7K posts

Fano Mark
@fanoeagle
#StopStateSponsoredAmharaGenocide
Katılım Ağustos 2010
3.4K Takip Edilen5K Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet

@BMLenjiso እዛ አካባቢ ያሰባችሁት ግድያ ወይም ማፈናቀል አለ ማለት ነው(ዝቋላን ያስታውሷል) ። የአካባቢውን ማህበረሰብ ማስጠንቀቅ ያስፈልጋል።
AM

አንቺ ቅድስት ሀገር፣ ደብረ-ሊባኖስ
ህሙማን ዳኑብሽ፣ በስጋ በነብስ…!
******************************
(እደግመዋለሁ!)
በነፋሻማው የሰላሌ ተራራ ስር፣ በጀማ ወንዝ ገደል አፋፍ ላይ የተሰደረው የደብረ ሊባኖስ ገዳም በኢትዮጵያ አስደናቅ የመንፈሳዊ ምሽግ ከሚባሉ ቦታዎች አንዱ ነው።
እ.ኤ.አ. በ1284 የተመሰረተው እና ወደ 700 አመት ገደማ ዕድሜ ያለው ይህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ገዳም አሰቃቂ ወረራን፣ ከፍተኛ እልቂትን እና ዳግም መወለድን ያስተናገደ ቦታ ነው። በ16ኛው ክፍለ ዘመን የአህመድ ግራኝን አረመነያዊ ጭፍጨፋ፣ በ1937 ደግሞ የጣሊያን ጭካኔ የተሞላበት የጅምላ ፍጅት ያስተናገደው ይህ ቦታ የጽናትና የእምነት ምልክት ሆኖ እንደገና መገንባት ችሏል።
ከከፍተኛ ውድመት በኋላ በ1961 አፄ ኃይለ ሥላሴ አስደናቂ ጉልላት ያለው ቤተ ክርስቲያን አሰሩ። ይህ ቤተ ክርስቲያን በውስጡ የአፈወርቅ ተክሌ አንጸባራቂ ባለቀለም መስታወት መስኮቶችን እና ደማቅ የግድግዳ ሥዕሎች ይዟል። በግብው ውስጥ የሚገኘው ሙዚየሙ በጥንታዊ የእጅ ጽሑፎች እና ቅርሶች የተሞላ ነው። ከቤተ ክርስቲያኑ አጭር የእግር ጉዞ በማድረግ ደግሞ ወደ ቅዱስ ዋሻዎች፣ የውሃ ምንጮችና ፏፏተዎች መድረስ ይቻላል። በደብረ ሊባኖስ ዛሬም መነኮሳት ጥልቅ መንፈሳዊ ህይወት ይመራሉ፣ ስለሀገራቸውና ስለህዝባቸውም ይጸልያሉ።
ከዚያ ባሻገር አከባቢው በጣም ማራኪ ገጽታ ያለው አከባቢ ነው። ጥቅጥቅ ባለ ጫካ የተሸፈነ ተራራ፣ የጫገል ረባዳማ የመሬት አቀማመጥ እና በፓራሹት ለመንሳሰፈፍ (ፓራግላይዲንግ) አመች የሆነው የጀማ ወንዝ ሰለቆ ለገዳሙ ተጨማሪ ውቤት ከመሆንም አልፈው አስደናቂ የቱሪስት መስብ ነው። በ16ኛው ክፍለ ዘመን አህመድ ግራኝ ቤተ ክርስቲያንቷን ለማውደም በሞከረ ጊዜ ለመከላከል በመጡ ፖርቱጋሎች እንደተሰራ የሚነገርለት ታሪካዊው የፖርቹጋል ድልደይም ትልቅ ቅርስና መስብ ነው። ይሄን ሁሉ ባማከለ መንገድ ደግሞ የቱሪስቶች፣ አማኞችና እንግዶች ማቆያ ሎጅ ለመስራት በጣም አመቺ የሆነ ሰፊ ቦታ ተንጣሎ ይገኛል።
ይህ ታሪክ፣ ጅብድ፣ እምነት፣ መልከዓ-ምድራዊ ውቤት እና ተፈጥሮን በአስደናቂ መንገድ አስማምቶ የያዘው ቦታ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። የሁለት ሰዓት ጉዞ በማድረግ ወደር የሚይገኝነት መነቃቃትና የመንፈስ ዕድሳት የሚገኝበት ቦታ ነው። 🕊️✨

AM

@AmharaQuest ኦርጅናል የጴንጤ ዘማሪ ይልሃል ። አሁን ላይ ከብዙ የአማራ ብሄርተኛ ነኝ ባዮች በጣም ይሻላል ።
AM

"ብዙ ዘምሬአለሁ፤ ግን በአንዱም አልኖርኩበትም"
ደረጀ ከበደ (ዶ/ር)
ይህንን የዶ/ር ደረጀ ከበደን ንግግር (Self-critique) እንደ ድክመት መቁጠር፣ ጉዳዩን ከሥነ-መለኮት ባሻገር ካለው “ነባራዊ ፍልስፍና” (Existential Philosophy) እና ከእውነት ፍለጋ (Ontology) ካለማየት የሚመጣ ቁንጽልነት ነው።
ታዴሞ
@DerejeK68472577
AM


የምኒሊክ ስም ዳግም ነገሰ‼️
የምኒልክን ስም አገዝፎ የማይጠግበው የብልፅግና መንግስት በድጋሚ የሚኒሊክ ስም ፒያሳ አራዳ ላይ ከፍ አድርጎ አስቀመጠው:: ለሚኒልክ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በስሙ የተሰየመው ጉዙፉ "ዳግማዊ ሚኒሊክ አውቶብስና ታክሲ መናኸሪያ" የሚገኘው በጊዮርጊስ አደባባይ ላይ፤ ሲሆን ከምኒሊክ ሐውልት (ከፈረሱ) ፊት ለፊት፣ የዱሮው የዶሮ ማነቂያ ነው:: ማህከሉም በግንባታ ላይ ይገኛል::
ማህከሉ ተጠናቆ ከመረቅና ስራ ከጀመ ግዜ ጅምሮ ለዘላለም የአውቶብስ እና የታክሲ ተሳፋሪ በሙሉ በየዕለቱ ስሙን ሲጠሩ ይኖራሉ።
የማይሞት ስም ፦ ዳግማዊ ሚኒሊክ!
"ሚኒሊክ ዛሬም ነገም ንጉስ ነው" ሲባል ቀልድ አይምሰላችሁ


AM

Have you notice, @addisstandard did not say a word, despite the clear violations of free expression and artistic freedom on Teddy Afro. His songs have made shockwaves across Ethiopia even for BBC World to give him coverage.
English

AmharaSat Tv በሁለት ሳተላይቶች ላይ የቀጥታ ሥርጭቱን ጀምሯል።
ከተመልካቾች የሚደርሱን መረጃዎች እንደሚያሳዩት ዝግጅቶችን በቀጥታ መከታተል ችለዋል።
የኤቢሲ ቴሌቪዥን የሳተላይት ስርጭትን በአማራሳት ቴቪ ይከታተሉ።
📡 AmharaSAT Tv
Satellite Frequencies
1.
🛰️ Eutelsat 8 West B (8.0°W)
Frequency: 11179 MHz
Polarization: Horizontal (H)
Symbol Rate: 27500
FEC: Auto
2.
🛰️ Yahsat 1A (52.5°E)
Frequency: 11977 MHz
Polarization: Horizontal (H)
Symbol Rate: 27500
FEC: Auto
ኤቢሲ ቴቪ
ትጋታችን ለሕልውናችን !!



AM
Fano Mark retweetledi

The horrors unfolding in Gonder, Amhara region, Ethiopia are beyond comprehension. Innocent lives lost, homes destroyed, families shattered by @AbiyAhmedAli. #StateSponsoredAmharaGenocide @UNHumanRights @hrw @AmnestyEARO @Reuters @UNOSAPG @EU_Commission @AlJazeera
English
Fano Mark retweetledi

🚨 This is serious and should not be ignored 🚨
A public statement linked to Tigray Defense Forces / baytona party is now mentioning connections with groups like Al-Shabaab and the Houthi movement.
Let that sink in. These are not small claims. These are groups known for violence and instability in the region.
If this is true, then this goes beyond internal conflict. This puts Ethiopia at serious risk and could drag the country into a much bigger and more dangerous situation.
People are already suffering. Families are already struggling. Ethiopia does not need more chaos, more enemies, or more destruction.
The truth must come out. There must be accountability. And Ethiopians deserve clear answers about what is really happening.
English

@fanoeagle ማቀሳሰርሽ ባልሆነ ? አቃጣሪ አይፈልጉም ያውቁናል! ባይሆን ቆማጣው ሚኒሊክ አያቶቻቸው ላይ የሰራውን ግፍ አይረሱትም! ለዚህ ነው ጉጭማውን የምንልክን ዘማሪ የሚጠሉት!
AM

@fanoeagle የናንተ ባንድ ሌሊት ከአማራ ብሄርተኝነት ወደ ጦብያኒስት መከርበትስ ? ሁለት ማልያ እየቀያየራችሁ ዘፈኑ እሞቀበት ዘሎ መግባት ምን ይሉት ቦለቲካ ነው ጭሎ ? 🤣🏃
AM















