ZEKI
17.9K posts

ZEKI
@zekigo4
FANO has the TRUTH 💚💛❤️✝️☪️✊🏽Respect others to be respected ! GERD is the roadmap to defeat POVERTY !

አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ‼️ መደራጀት ስንጀምር እንደ ሞኝ የቆጠሩን ነበሩ። እንደ እብሪተኛ የተመለከቱንም ነበሩ። መሰልጠን እና መደራጀት ስንጀምር ማንንም ተማምነን አልነበረም። ትላንትን ከዛሬ ጋር ባሰናሰለ ነገንም ባመላከተ ስልታዊ ትንተና ላይ መቆማችን ደፋር እንድንሆን ስላስቻለን እንጅ። ገና ከፕሪቶሪያ ስድስት ወራት አስቀድሞ በህግ ማስከበር ስም በእንጭጩ የማክሰም ዘመቻ ሲከፍቱብን የአማራ ህዝብ ከጎናችን በመቆሙ እርሾ ሆነን መቀጠል ቻልን። ያገለገላቸውን የአማራ ልዩ ኃይል በክህደት በትነው ጦርነቱን ሲጀምሩት ትጥቃቸውን ቀምተን ጥርስ አልባ እናደርጋቸዋለን ብለው ነበር። በምላሹ የሆነው ግን የቀድሞ አለቆቻቸው የአባቶቻችንን ቤልጅግ እና ምኒሽር መንጠቃቸው ያሳደረብንን ቁስል አልዘነጋንም እና በገፍ ያመጡትን የቡድን እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በገፍ ተቀበልናቸው። የሞተበትን ለመቅበር፣ የቆሰለበትን ለማንሳት ወኔ እንዲኖረው የሚያደርግ ዓላማ አልታጠቀምና ከጦርነት ወደ ጦርነት የሚያዞሩትን "ምስኪን" ሰራዊት በየ ጥጉ አዝረከረክነው። ሲጀምሩ ቀበቶ እናስፈታለን ያሉ ጦረኞች መሀል ላይ ህዝብ ነው የወጋን ብለው በየደረሱበት ጭፍጨፋ ፈፀሙ። ያጋጠማቸው የበለጠ መዝረክረክ ሆነ። እንደገና ሽፍታ ናቸው አላማ የላቸውም አሉን። የህዝብ ተቋም ጠብቀን፣ ለወጉን ምህረት አድርገን፣ ኃይል ገንብተን፣ ሰራዊት አደራጅተን በራሳቸው ተተኳሽ ተዋግተን አሳዬናቸው። ህዝብ አደራጅተን፣ መልክ እና ደርዝ ያለው ፖለቲካ ሰርተን ራቁታቸውን ስናስቀራቸው አንድ አይሆኑም የተከፋፈሉ ናቸው የሚል ፕሮፖጋንዳ ጀመሩ። የጠላትን ረጅም እጆች ሰብረን፣ ትግላችንን የጡረታ መውጫ ሊያደርጉ የቋመጡትን ጥግ አስይዘን፣ የፍላጎት ቡድኖችን ቅርብ አዳሪ ህልሞች አክሽፈን፣ የውስጣችንን ግላዊ እና ቡድናዊ ፍላጎቶች ገርተን ግዙፍ ድርጅት መስርተን መጣን። ከዚህ ጎን ለጎን የአብይ አህመድ አገዛዝ በቀጣናው ህዝብ ላይ ያወጀውን የጥፋት ዘመቻ በልዩ ስልት ብቻችንን መክተን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ እና አስተማማኝ ኃይል መሆናችንን አስመሰከርን። አፋብን አይፀናም ብለው ክፉ የተመኙትን አፍ አስይዘን ማዕበል ሳያናውጠን በመርህ ላይ ቆመን እና ፀንተን አሃዶቻችንን አዋህደን የጠላትን ሁለንተናዊ ርብርብ በመቋቋም ትላልቅ ፖለቲካዊ፣ ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተቀዳጅተናል። ከረግረጉ መውጣት ያልቻለው ብልፅግና ከኤደን ባህረ ሰላጤ እስከ ቀይ ባህር ያሉ አጀንዳወችን በማንሳት ትኩረት ለማስለወጥ ቢሞክርም አልሆን ሲለው ተባብረው ሊመቱኝ ነው ብሎ የሚጨፈጭፈውን ህዝብ የሙጥኝ እንዲልርገነዋል። ዓላማችንን ለኢትዮጵያውያን አስረድተን በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የለውጥ ኃይሎች አሰባስበን በአማራ ላይ ይሳቡ የነበሩ ቀስቶችን ወደ አገዛዙ እንዲዞሩ አደረግን። የቅርብ እና የሩቅ ጎረቤት አገሮች ከተለመደው የዲፕሎማሲ አካሄድ ወተው ከህዝብ ትግል ጎን እንዲቆሙ አድርገናል። በዚህ ምክንያት ሽፍታ ናቸው፣ ዓላማ ቢስ ናቸው፣ ዋሻ ናቸው አይነት ፕሮፖጋንዳወች አፈር ለብሰው ከውጭ ሀይሎች ጋር ተባበሩብኝ ይሉትን እዬዬ ተያይዞታል። ብልፅግናወች "በምርጫ ድግስም" ሆነ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን የማይመክቱት ማዕበል እየመጣባቸው መሆኑን ውቃቤያቸው የነገራቸው ይመስላል። ሁለት ምርጫ አላቸው። ጦርነት አቁሞ ለህዝብ ጥያቄ ምላሽ መስጠት ወይም የሽንፈትን ፅዋ መጎንጨት!

ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የቴዎድሮስ ዕዝ የአመራር ሪፎርሙ በፍጥነት ሳይሆን መዋቅራዊ አንድነትንና ጤናማ ሽግግርን ለማረጋገጥ በጥንቃቄና በትዕግሥት ተመርቷል። በዚህ ሂደት ከውጭ የሚመጡ ከፋፋይ ጫናዎችን እየተቋቋመ፣ ውስጣዊ ልዩነቶችንም ለድርጅታዊ እድገት በሚጠቅም መልኩ በመቀየር፣ አዲሱ የአመራር አወቃቀር ይፋ ሆኗል። 1) ሰብሳቢ:- አርበኛ ተፈሪ ካሳሁን 2) ም/ሰብሳቢ:- አርበኛ ጎበዜ ጌታቸው 3) ወታደራዊ አዛዥ:- ሻለቃ የኔአለም ዘለቀ 3.1) ምክትል ወታደራዊ አዛዥ:- መቶ አለቃ እሱባለው ዋለ 4)ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ ግሩም ምሳሌ 4.1) ምክትል:- አርበኛ አማረ ካሴ 5) ፅህፈት ቤት ኃላፊ:- አርበኛ ናትናኤል ስናማው 5.1)ምክትል:- አርበኛ ብዙነህ እምቢያለ 6) አደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ እስቲበል አለሙ 6.1) ምክትል:- አርበኛ ደመላሽ አንድነው 7) የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ ወግደረስ ጤናው 7.1)ምክትል:- አርበኛ ታደሰ አስማረ 8)ጥናትና ስትራቴጂ ጉዳዮች መምሪያ:- አርበኛ ዳሞት አለኸኝ 8.1)ምክትል:- አርበኛ መንግስቱ አማረ 9)ፋይናንስ እና ግዥ አስተዳደር:- አርበኛ ይትባረክ አንዳርጌ 9.1)ምክትል:- አርበኛ ያሬድ በቀለ 10)የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ:- አርበኛ ዘመን ተሻለ 10.1)ምክትል:- አርበኛ በለጠ ልየው 11) ሴቶች ጉዳይ መምሪያ- ፋኒት አትጠገብ አጥናፉ 11.1)ምክትል:- ፋኒት ክብራለም አያልነህ 12) ማሕበራዊ ጉዳይ መምሪያ:- አርበኛ ላይችሉህ ገበየሁ 12.1) ምክትል:- አርበኛ በላይነህ አለምነህ 13) የሰው ሃብት -ዳኛው ሽባባው 13.1) ምክትል:- አርበኛ በረከት አጥናፉ 14)ት/ት እና ስልጠና መምሪያ:- አርበኛ ክንፈመላክ ካሳ 14.1)ምክትል:- አርበኛ ዘውዳለም አዱኛ 15) መካናይዝድ ጦር መምሪያ:- ኮሎኔል አደመ ልጃለም 15.1) ምክትል:- መቶ አለቃ ሳሙኤል አታላይ 16)ህግ እና ስነስርዓት መምሪያ:- አርበኛ ዘማርያም እስከዚያ 16.1) ምክትል:- አርበኛ ቻላቸው ታፈረ 17) ሀብት አፈላላጊ መምሪያ- አርበኛ ሀይለሚካኤል ባዬህ 17.1) ምክትል:- አርበኛ ደሴ ጌታሁን 18) እቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ:- አርበኛ የሻነው መለሰ 18.1) ምክትል:- አርበኛ አታላይ ሞሴ 19) ዘመቻ መምሪያ-አምሳ አለቃ ታደሰ ልንገሬ 19.1) ምክትል:- መቶ አለቃ አጃናው ጥላሁን 20) ሎጀስቲክ መምሪያ:- አርበኛ ይርሳው ደምስ 20.1) ምክትል:- መቶ አለቃ አስረስ ምህረቴ 21) ወ/አስተዳደር መምሪያ- መቶ አለቃ ያሬድ ጫኔ 21.1) ምክትል:- 50 አለቃ ይበልጣል መልካሙ 22)ወ/ስልጠና መምሪያ:- ሻምበል ጌትነት ንጉሴ 22.1) ምክትል:- አምሳ አለቃ ዘላለም ደሴ 23) ልዩ ዘመቻ መምሪያ- መቶ አለቃ ማርቆስ አሞኜ 23.1)/ምክትል:- ሻለቃ በላይ ብዙ አየሁ 24) መረጃ - ---------- 24.1) ምክትል-- -------- 25)ኢንዶክትርኔሽን መምሪያ:- መቶ አለቃ ጊዮን ጀንበሬ 25.1) ምክትል- መቶ አለቃ ገረመው አጋዠ 26) ወታደራዊ እቅድ እና ስትራቴጅ:- ሃምሳ አለቃ ስማቼው ቢሻው 26.1) ምክትል:- መቶ አለቃ ለዓለም ጌታሁን 27) ወታደራዊ መረጃ------ 27.1) ምክትል- ------- 28) ጤና መምሪያ:- ዶክተር እንዳላማው ጤናው 28.1) ምክትል-- ዶክተር ደመቀ አያሌው


ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም 🔥የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የቴዎድሮስ ዕዝ የአመራር ሪፎርም መጠናቀቅን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የቴዎድሮስ ዕዝ ላለፉት ወራት የአመራር ሪፎርም ለመስራት ከፍተኛ ስራ ሲሰራ የቆየ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ ሂደት ዕዙ መዋቅራዊ አንድነቱ ተጠብቆ ጤናማ ሽግግር እንዲያደርግ ሂደቱን በጥንቃቄ እና በትዕግሥት መምራት አስፈላጊ በመሆኑ በሚፈለገው መልኩ በፍጥነት ሳይጠናቀቅ ቆይቷል። ✅ይህ የዕዝ አመራር ሪፎርም በተለያዬ ደረጃ ውስጥ ያለፈ እና የመዋቅሩ ተዋረዳዊ ተሳትፎ የነበረበት ነው። የዕዙ ስራ አስፈጻሚ የሪፎርም ስራ አፈጻጸም ሂሩት ላይ የዕዙ ተወካይ በሆኑ የፖሊት ቢሮ አባላት አማካኝነት የኮር እና የክፍለ ጦር አመራሮች ጋር ውይይት ተደርጓል። ቀጥሎም ምክትል መምሪያ ሀላፊዎች እና ሌሎች የክፍል ሀላፊዎችን አወያየቷል። በመጨረሻም በነዚህ መድረኮች የተገኘውን ግብአት በመውሰድ የዕዙ ስራ አስፈጻሚ የሪፎርም ኮሚቴ እንዲዋቀር ወስኖ የአወቃቀር ሂደቱ የሚመራበትን መመሪያ አዘጋጅቶ ወደ ስራ ገብቷል። በዚህም መሠረት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ - ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ቴዎድሮስ ዕዝ የአፋብን መተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 60 ስር በተቀመጠው መዋቅር መሰረት ከዚህ በታች በተዘረዘረው መልኩ ተደራጅቷል። 1) ሰብሳቢ:- አርበኛ ተፈሪ ካሳሁን 2) ም/ሰብሳቢ:- አርበኛ ጎበዜ ጌታቸው 3) ወታደራዊ አዛዥ:- ሻለቃ የኔአለም ዘለቀ 3.1) ምክትል ወታደራዊ አዛዥ:- መቶ አለቃ እሱባለው ዋለ 4)ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ ግሩም ምሳሌ 4.1) ምክትል:- አርበኛ አማረ ካሴ 5) ፅህፈት ቤት ኃላፊ:- አርበኛ ናትናኤል ስናማው 5.1)ምክትል:- አርበኛ ብዙነህ እምቢያለ 6) አደረጃጀት መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ እስቲበል አለሙ 6.1) ምክትል:- አርበኛ ደመላሽ አንድነው 7) የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ:- አርበኛ ወግደረስ ጤናው 7.1)ምክትል:- አርበኛ ታደሰ አስማረ 8)ጥናትና ስትራቴጂ ጉዳዮች መምሪያ:- አርበኛ ዳሞት አለኸኝ 8.1)ምክትል:- አርበኛ መንግስቱ አማረ 9)ፋይናንስ እና ግዥ አስተዳደር:- አርበኛ ይትባረክ አንዳርጌ 9.1)ምክትል:- አርበኛ ያሬድ በቀለ 10)የሕዝብ አስተዳደር መምሪያ:- አርበኛ ዘመን ተሻለ 10.1)ምክትል:- አርበኛ በለጠ ልየው 11) ሴቶች ጉዳይ መምሪያ- ፋኒት አትጠገብ አጥናፉ 11.1)ምክትል:- ፋኒት ክብራለም አያልነህ 12) ማሕበራዊ ጉዳይ መምሪያ:- አርበኛ ላይችሉህ ገበየሁ 12.1) ምክትል:- አርበኛ በላይነህ አለምነህ 13) የሰው ሃብት -ዳኛው ሽባባው 13.1) ምክትል:- አርበኛ በረከት አጥናፉ 14)ት/ት እና ስልጠና መምሪያ:- አርበኛ ክንፈመላክ ካሳ 14.1)ምክትል:- አርበኛ ዘውዳለም አዱኛ 15) መካናይዝድ ጦር መምሪያ:- ኮሎኔል አደመ ልጃለም 15.1) ምክትል:- መቶ አለቃ ሳሙኤል አታላይ 16)ህግ እና ስነስርዓት መምሪያ:- አርበኛ ዘማርያም እስከዚያ 16.1) ምክትል:- አርበኛ ቻላቸው ታፈረ 17) ሀብት አፈላላጊ መምሪያ- አርበኛ ሀይለሚካኤል ባዬህ 17.1) ምክትል:- አርበኛ ደሴ ጌታሁን 18) እቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ:- አርበኛ የሻነው መለሰ 18.1) ምክትል:- አርበኛ አታላይ ሞሴ 19) ዘመቻ መምሪያ-አምሳ አለቃ ታደሰ ልንገሬ 19.1) ምክትል:- መቶ አለቃ አጃናው ጥላሁን 20) ሎጀስቲክ መምሪያ:- አርበኛ ይርሳው ደምስ 20.1) ምክትል:- መቶ አለቃ አስረስ ምህረቴ 21) ወ/አስተዳደር መምሪያ- መቶ አለቃ ያሬድ ጫኔ 21.1) ምክትል:- 50 አለቃ ይበልጣል መልካሙ 22)ወ/ስልጠና መምሪያ:- ሻምበል ጌትነት ንጉሴ 22.1) ምክትል:- አምሳ አለቃ ዘላለም ደሴ 23) ልዩ ዘመቻ መምሪያ- መቶ አለቃ ማርቆስ አሞኜ 23.1)/ምክትል:- ሻለቃ በላይ ብዙ አየሁ 24) መረጃ - ---------- 24.1) ምክትል-- -------- 25)ኢንዶክትርኔሽን መምሪያ:- መቶ አለቃ ጊዮን ጀንበሬ 25.1) ምክትል- መቶ አለቃ ገረመው አጋዠ 26) ወታደራዊ እቅድ እና ስትራቴጅ:- ሃምሳ አለቃ ስማቼው ቢሻው 26.1) ምክትል:- መቶ አለቃ ለዓለም ጌታሁን 27) ወታደራዊ መረጃ------ 27.1) ምክትል- ------- 28) ጤና መምሪያ:- ዶክተር እንዳላማው ጤናው 28.1) ምክትል-- ዶክተር ደመቀ አያሌው

🔥መደራጀት ስንጀምር እንደ ሞኝ የቆጠሩን ነበሩ። እንደ እብሪተኛ የተመለከቱንም ነበሩ። መሰልጠን እና መደራጀት ስንጀምር ማንንም ተማምነን አልነበረም። ትላንትን ከዛሬ ጋር ባሰናሰለ ነገንም ባመላከተ ስልታዊ ትንተና ላይ መቆማችን ደፋር እንድንሆን ስላስቻለን እንጅ። 🔥ገና ከፕሪቶሪያ ስድስት ወራት አስቀድሞ በህግ ማስከበር ስም በእንጭጩ የማክሰም ዘመቻ ሲከፍቱብን የአማራ ህዝብ ከጎናችን በመቆሙ እርሾ ሆነን መቀጠል ቻልን። ✅ያገለገላቸውን የአማራ ልዩ ኃይል በክህደት በትነው ጦርነቱን ሲጀምሩት ትጥቃቸውን ቀምተን ጥርስ አልባ እናደርጋቸዋለን ብለው ነበር። በምላሹ የሆነው ግን የቀድሞ አለቆቻቸው የአባቶቻችንን ቤልጅግ እና ምኒሽር መንጠቃቸው ያሳደረብንን ቁስል አልዘነጋንም እና በገፍ ያመጡትን የቡድን እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በገፍ ተቀበልናቸው። የሞተበትን ለመቅበር፣ የቆሰለበትን ለማንሳት ወኔ እንዲኖረው የሚያደርግ ዓላማ አልታጠቀምና ከጦርነት ወደ ጦርነት የሚያዞሩትን "ምስኪን" ሰራዊት በየ ጥጉ አዝረከረክነው። 🔥ሲጀምሩ ቀበቶ እናስፈታለን ያሉ ጦረኞች መሀል ላይ ህዝብ ነው የወጋን ብለው በየደረሱበት ጭፍጨፋ ፈፀሙ። ያጋጠማቸው የበለጠ መዝረክረክ ሆነ። እንደገና ሽፍታ ናቸው አላማ የላቸውም አሉን። የህዝብ ተቋም ጠብቀን፣ ለወጉን ምህረት አድርገን፣ ኃይል ገንብተን፣ ሰራዊት አደራጅተን በራሳቸው ተተኳሽ ተዋግተን አሳዬናቸው። 🔥ህዝብ አደራጅተን፣ መልክ እና ደርዝ ያለው ፖለቲካ ሰርተን ራቁታቸውን ስናስቀራቸው አንድ አይሆኑም የተከፋፈሉ ናቸው የሚል ፕሮፖጋንዳ ጀመሩ። 🔥የጠላትን ረጅም እጆች ሰብረን፣ ትግላችንን የጡረታ መውጫ ሊያደርጉ የቋመጡትን ጥግ አስይዘን፣ የፍላጎት ቡድኖችን ቅርብ አዳሪ ህልሞች አክሽፈን፣ የውስጣችንን ግላዊ እና ቡድናዊ ፍላጎቶች ገርተን ግዙፍ ድርጅት መስርተን መጣን። 🔥ከዚህ ጎን ለጎን የአብይ አህመድ አገዛዝ በቀጣናው ህዝብ ላይ ያወጀውን የጥፋት ዘመቻ በልዩ ስልት ብቻችንን መክተን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ እና አስተማማኝ ኃይል መሆናችንን አስመሰከርን። 🔥አፋብን አይፀናም ብለው ክፉ የተመኙትን አፍ አስይዘን ማዕበል ሳያናውጠን በመርህ ላይ ቆመን እና ፀንተን አሃዶቻችንን አዋህደን የጠላትን ሁለንተናዊ ርብርብ በመቋቋም ትላልቅ ፖለቲካዊ፣ ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተቀዳጅተናል። 🔥ከረግረጉ መውጣት ያልቻለው ብልፅግና ከኤደን ባህረ ሰላጤ እስከ ቀይ ባህር ያሉ አጀንዳወችን በማንሳት ትኩረት ለማስለወጥ ቢሞክርም አልሆን ሲለው ተባብረው ሊመቱኝ ነው ብሎ የሚጨፈጭፈውን ህዝብ የሙጥኝ እንዲልርገነዋል። 🔥ዓላማችንን ለኢትዮጵያውያን አስረድተን በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የለውጥ ኃይሎች አሰባስበን በአማራ ላይ ይሳቡ የነበሩ ቀስቶችን ወደ አገዛዙ እንዲዞሩ አደረግን። የቅርብ እና የሩቅ ጎረቤት አገሮች ከተለመደው የዲፕሎማሲ አካሄድ ወተው ከህዝብ ትግል ጎን እንዲቆሙ አድርገናል። በዚህ ምክንያት ሽፍታ ናቸው፣ ዓላማ ቢስ ናቸው፣ ዋሻ ናቸው አይነት ፕሮፖጋንዳወች አፈር ለብሰው ከውጭ ሀይሎች ጋር ተባበሩብኝ ይሉትን እዬዬ ተያይዞታል። ብልፅግናወች "በምርጫ ድግስም" ሆነ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን የማይመክቱት ማዕበል እየመጣባቸው መሆኑን ውቃቤያቸው የነገራቸው ይመስላል። ሁለት ምርጫ አላቸው። ጦርነት አቁሞ ለህዝብ ጥያቄ ምላሽ መስጠት ወይም የሽንፈትን ፅዋ መጎንጨት!

🚨 The Amhara Association of Melbourne, Australia has condemned what it describes as ongoing mass atrocities against civilians in Ethiopia's Amhara region, calling for an immediate end to the violence. The group urges the international community to act now: protect civilians, ensure humanitarian access, launch an independent investigation into alleged war crimes and human rights violations, and hold those responsible accountable. Silence in the face of civilian suffering costs lives. @UN @UNHumanRights @volker_turk @ICRC @amnesty @hrw @AfricanUnion @EU_Commission @UNOSAPG @UNSpecialAdvisor #Amhara #Ethiopia #ProtectCivilians #HumanRights #Justice #Accountability

ወርቅ እና ጀግና! *** 24 ካራት ወርቅ በ1064°C ሙቀት ተፈትኖ ንፅህናውን እንደሚያረጋግጥ ሁሉ፣ ጀግናም በትግል ወቅት በሚያጋጥሙት ወጀቦች፣ ጫናዎች፣ ሴራዎችና የመከፋፈል ሙከራዎች ውስጥ አቋሙን ጠብቆ ሲያልፍ እውነተኛ ጥራቱ ይገለጣል። የወርቅ ጥራት በካራት ይለካል፤ የጀግና ጥራት ደግሞ በሕዝብ እምነት። የሕዝብን እምነት ያተረፈ ጀግና ሥልጣንን በሕዝብ አደራ ይቀበላል፤ በዘመቻ፣ በጩኸትና በማጭበርበር የሚገኝ ሥልጣን ግን ዘላቂ አይሆንም። በ24 ካራት ወርቅ ውስጥ ብረቶች ሲቀላቀሉ ጥራቱ ከሚጠበቀው 24 ካራት ወደ 21 ወይም 18 ካራት እንደሚወርድ ሁሉ፣ መርህን የሚቀይር መሪም የሕዝብን እምነትና ተአማኒነት ያጣል። ስለዚህ እውነተኛ ሥልጣን የሚወለደው ከሕዝብ እምነት እንጂ፣ Confuse and confuse፣ ጩኸትና ፕሮፓጋንዳ አይደለም። 24 ካራት ጀግና የሚፈልግ ሕዝብ፣ 24 ካራት ታማኝነትን ይጠይቃል። ድል ለፋኖ! ድል ለአማራ!

