Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ

127 posts

Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ banner
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ

Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ

@AmharaGuard

መሪ መፈክር፡ ምንግዜም ዝግጁ! ተልዕኮ፡ በሰላም ደህንነት እና ቀድሞ መከላከል ዙሪያ የአምሓራን ህዝብ ህልውና ለማስጠበቅ ሁለንተናዊ ትንተና ድጋፍ እና ሰፊ ማህበራዊ ትስስር ለመፍጠር የሚተጋ የሃሳብ ማዕከል https://t.co/PLbCe5rLCz

አዲስ አበባ Katılım Ağustos 2024
56 Takip Edilen182 Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ
ቀን፡ጥቅምት 10 2018 (October 20, 2025) የማንቂያ ሠነድ በአማራ ህዝብ ላይ ያንዣበበውን ወቅታዊ አስጊ አደጋ የሚያሳወቅ፣ ሊያመጣ የሚችለውን ጥፋት ለመቀነስ የሚያስችሉ ምልከታዎች ለመላው የአማራ ህዝብ፣ ለአማራ ፋኖ፣ ለሁሉም ፍትህ ወዳድ እንዲሁም ለሰብዓዊነት የቆሙ አካላት በሙሉ ___________________________ በመጀመሪያ በአራቱም አቅጣጫ ለአማራ ህዝብ ህልውና ስትሉ ታላቅ መስዕዋትነትን እየከፈላችሁ ላላችሁ ወንድም እህት ፋኖዎች፣ የአማራን ጭፍጨፋ ለማቆም፣ ለማሳወቅ እንዲሁም ፍትህ እንዲያገኝ ስትሰሩ የታገታችሁ፣ የታሰራችሁ፣ ያላግባብ ክስ ተጭኖባቹ እየተቃያችሁ ላላችሁ ወንድም እና እህቶቻችን፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ሁኔታ ይህን ታላቅ የዘር ማጥፋት በመቃወማችሁ ስራችሁን፣ ንብረታችሁን ቤተሰባችሁን አጥታችሁ ተሰድዳችሁ አሁንም በሰው አገር ላይ ይህን ስቃይ ለማስቆም እየሰራችሁ ላላችሁ ጋዜጠኞች፣ የሰብአዊ መብት ተከላካዮች፣ ፖለቲከኞች፣ እንዲሁም በተለያየ ሁኔታ በመደራጀት፣ ወገንን በመርዳት ላይ ያላችሁ፣ በውጭም በአገር ውስጥም ላላችሁ ለአምሓራ ህዝብ ዘብ የቆማችሁ ወንድም እህቶች፣ እንዲሁም በመላው ኢትዮጲያ ይህ አገዛዝ እረፍት ነስቷችሁ፣ በተለያየ መንገዶች ውድቀቱን እያፋጠናችሁ ላላችሁ አካላት ባጠቃላይ፤ ሰላምታችን ይድረሳችሁ። የዚህ ሠነድ አላማ፤ ሁለገቡን የህልውና እንቅስቃሴ፤ ለመገምገም፤ ለመተቸት ወይም ለመምራት አይደለም። የዚህ ሠነድ አላማ፤ ሙሉ በሙሉ ከስሜት የተላቀቀ ጥሬ መረጃ ላይ ብቻ የተመሰረተ ወቅታዊ ትንተና በመስጠት፤ የስጋቶችን ቅደም ተከተል ለሁሉም ለአማራ ህዝብ ህልውና እና ፍትህ ከዚያም ባሻገር፣ ኢትዮጲያ ባጠቃላይ አሁን ከሆነችው በላይ ወደፍፁም ቀውስ እንዳትሸጋገር ለሚሰራ አካል ሁሉ እነዚህ ስጋቶች ከተወሰኑ የተመረጡ ስጋቶችን መቀነሻ ምልከታዎች ጋር በማድረግ ህዝብ ቀድሞ በመዘጋጀት እራሱን እንዲጠብቅ፣ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃ ለማስተላለፍ ነው። የሚቀጥሉት 2 ገፆች ላይ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ስጋት ያልነውን ጉዳይ ከተጓዳኝ፤ መፍትሄው ጋር አቅርበናል። ከተለያዩ ሰብዓዊ እና ዲጂታል ወቅታዊ የመረጃ ምንጮቻችን በመነሳት፣ እንዲሁም ከዚህ በፊት የተለያዩ የአማራ ዘር ጭፍጨፋን በመሰነድ እንዲሁም በመዘገብ የሚታወቁ ተቋማት ያወጧቸውን መረጃዎች በመቃኘት፣ እዚያም ላይ ተመስርቶ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ከዚህ በፊት የተደረጉ አሰቃቂ ጥቃቶችን ይዘት፣ ቅርጽ እንዲሁም ቅደም ተከተልን በተጓዳኝ በመተንተን የቅርብ ግዜ አስከፊ ስጋቶችን ዘርዝሮ ለህዝብ የሚያቀርብ አጭር የተጨመቀ ፅሁፍ ያቀረብን ሲሆን። እነዚህንም ስጋቶች ተክትሎ በምን አይነት እርምጃዎች ይህን የተገመተ ስጋት መቀነስ ወይም ማስቀረት ይችላል ለሚለው የኛን ምልከታ አሰቀምጠናል። አሁናዊ ስጋት፡ በአማራ ክልል ውስጥ ሊደረግ ስለሚችል ዘር ተኮር ጅምላ ጭፍጨፋ የጀርባ መረጃ አማራ ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ የመድረሱ ስጋት አዲስ አይደለም፡ ። ባለፉት 35 አመታት የአማራ ህዝብ ስርዓታዊ እና መንግስት መር በሆነ እቅድ የዘር ጭፍጨፋ ሲካሄድበት ቆይቷል። በተለይ አማራ ክልል ከሚባለው ቦታ ውጭ ያሉ አማራዎች በተለያየ ግዜ በተለያዩ ሽፋን ሰጪ ምክንያቶች አማሮች ሲጨፈጨፉ እና ሲፈናቀሉ ቆይተዋል። የአማራው ጭፍጨፋ በተለይም ‘ለውጥ’ የተባለው፤ የአሁኑ ገዥ ፖለቲካ ፓርቲ መደላደል ከተከሰተ በኋላ በአሰቃቂነቱም በድግግሞሹም እንደጨመረ የሚታወቅ ነው። ባለፉት 4 አመታት ደግሞ በተለያዩ አካላት ከማስጨፍጨፍ አልፎ በቀጥታ በአገር መከላከያ የሚመራ ይፋዊ ጦርነት አማራው ላይ ታውጆ በመላው በወቅታዊ የአስተዳደር ስሙ አማራ ክልል የሚባለው ክፍል ላይ ከፍተኛ ጦርነት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። ይህ ሁሉ በአማራው ላይ በጦርነት ስም የሚደረገው የድሮን ጭፍጨፋ፣ የጅምላ ግድያ፣ የቤቶች ማቃጠል፣ የልጆችን ማፈን፣ የንብረት መውረስ እንዲሁም የተለያዩ ኢህጋዊ ድርጊቶች መፈጸም በህዝባችን ላይ የሚካሄድው አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ክስተት አካል መሆኑን አውቆ ህዝባችን እራሱን ለመክላከል ቆርጦ ተነስቶ የሚዋድቅበት ጉዳይ መሆኑ እንዳለ ሆኖ፤ አሁናዊ የስጋቱ አዲስ ተጨማሪ መልኮችንም በፍጥነት የማየትና ተገቢ የቅልበሳ ስራ ለመስራት ዝግጅት ማድረግ ግድ ይለናል። አማራ ላይ በግልጽ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ በፊት በወለጋ፣ በመተከል፣ በጉራ ፈርዳ በሰሜን ሸዋ እንዲሁም በተለያዩ ሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች በንፁሃን ላይ ይደረጉ የነበሩ የተደራጁ አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ጥቃቶች ላይ ይስተዋሉ የነበሩ አሰቃቂ የማሸበሪያ ድርጊቶች አሁን በጦርነቱ ከለላ እየተፈጸሙ መሆናቸው ስለድርጊቱ፤ ስለ አስፈጻሚው እቅድ እንዲሁም በመከላከያ ዩኒፎርም ተሸፍኖ ስለመጣው ፈጻሚ አካል ማንነት የሚነግሩን መረጃዎች አሉ። ይህ ማለት እንዲህ አይነት አሰቃቂ ድርጊቶች ባለፉት 2 አመታት በጦርነቱ ከለላነት አልተደረጉም ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ በጎንደር በተደጋጋሚ ሁኔታ ሰዎችን ቤታቸው ውስጥ ከነህይወታቸው ማቃጠል፣ ጎጃም ላይ በጠራራ ፀሃይ ንፁሃንን ከተማ ውስጥ ከቤት እያወጡ መረሸን፣ ወሎ እና ሸዋ ላይ የሃይማኖት ተቋማት ውስጥ በመሆን ጦርነትን ማካሄድ፣ መዕመናንን ማሰቃየት፣ የሃይማኖት ግጭት ለመፍጠር በሴራ አማኞችን መግደል እንደምሳሌ ከየቀጠናው በብዛት የሃገር መከላከያ በሚል ሽፋን አማራ ክልል ውስጥ የሚያድርገው ወንጀሎች ሲሆኑ ከሚቀርቡት ዘገባዎች አንፃር በየቀጠናዎቹ እነዚህ የተዘረዘሩት ወንጀሎች እንደሚያመዝኑበት ቦታ ተቀመጠ እንጂ ከላይ የተዘረዘሩት ሁሉ እንዲሁም ሌሎች አያሌ በጦር ወንጀልነት እንዲሁም በዘር ማጥፋት ወንጀልነት የሚመዘገቡ ድርጊቶች በሁሉም ቀጠናዎች ሲፈጸሙ ከርመዋል። አዲስ መረጃ ከዚህ በፊት ሁለት አመት በፈጀው በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች በተካሄደው የሰሜኑ ጦርነት ወቅት፤ ወደጦርነቱ ማገባደጃ አካባቢ አገዛዙ፣ በኢትዮጲያ መከላከያ ስር የሰለጠኑ እና የተቀጠሩ ወታደሮችን ወደግዳጅ መላክ ወደማይችልበት ደረጃ ሲደርስ፤ የተለያዩ ክልሎች ልዩ ሃይላትን ወደርጦርነቱ ማስገባቱ ይታወሳል። ይህ የሚያሳየው፣ አገዛዙ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ ግዢን ወጭ ለመሸፍን የሚችል የገንዘብ ምንጭ ከአገሪቱ በጀትም ይሁን በብድር ወይም በተለያዩ ፕሮጀክቶች ስም በልገሳ ከሚገኙ ምንጮት ማግኘት ቢችልም ጦርነት በጦር መሳሪያ እና ገንዘብ ብቻ የሚካሄድ ሳይሆን ሰብዓዊ ግባትም ስለሚያስፈልገው ይህ አገዛዝ ባለው አቅም ከ2 አመት በላይ የሚያስኬድ ከስልጠና እስከ ግዳጅ ያለውን ሰንሰለት የሚያሟላ ሰብአዊ አቅርቦት መቀጠል እንደማይችል ነው። እንደተገመተውም ይህ በአማራው ላይ የታወጀው ጦርነት 3ኛ አመቱን ሳይዝ ልዩ ሃይሎችን ወደጦርነቱ ማስገባት ጀምሯል። ከሰሜኑ ጦርነት ልዩ የሚያደርገው፣ በዚህኛው ዙር የኦሮሞ ክልል ልዩ ሃይል የመጀመሪያው በመከላከያ መለዮ ተሰላፊ መሆኑ ነው። በሰሜኑ ጦርነት የኦሮሞ ክልል ልዩ ሃይል ሌሎች ሃይሎች በተሳተፉበት መጠን እንዳልተሳተፈ እዚህ ጋር ማስገንዘብ እንፈልጋለን። ይህ ክስተት ለአማራ ህዝብ ከፍተኛ ስጋትን የሚፈጥርበት ምክንያት የኦሮሞ ልዩ ሃይል እንደ መከላከያ ወይም እንደሌሎች ክልሎች ልዩ ሃይሎች እንደመደበኛ ጦር ብቻ የሚንቀሳቀስ ሃይል ሳይሆን በወለጋ በተደረጉ ጥቃቶች እንደተገነዘብነው በመደበኛ ጦር ስልጠና እንደሚሰጠው መደበኛ ጠመንጃዎችን እንዲሁም ሌሎች ወቅታዊ የጦር መሳሪያዎችን ብቻ የሚጠቀም ሳይሆን (ይህ ማለት ለጨበጣ ወጊያ ጥቅም ላይ የሚውሉ ጠመንጃ ላይ የሚተከሉ ሳንጃዎችን ሳይጨምር) ከጨበጣ ውጊያ ውጭ ንፅሃንንም ይሆን በጦርነት ወቅት የተያዙ ታጋዮችን ከውትድርና ፕሮቶኮል ውጭ ሰውነትን በመዘልዘል፣ በመቆራረጥ፣ በማሰቃየት፣ የተለያዩ የአካላት ክፍሎችን ቆርጦ በማውጣት የተጎጂውን አካል ለህዝብ የሚታይ ቦታ በመተው የስነልቦና ሰብራት በመፍጠር ለማሸነፍ የሚደረግ አካሄድን ስለሚከተሉ ነው። ይህ አሰራር (Protocol or Modus Operandi)በተደጋጋሚ ጥቅም ላይ ያዋሉት ሲሆን፤ ለውጥ የተባለው ሽግሽግ ከመጣ በኋላ በቋሚነት ከኦነግ፣ መከላከያ ውስጥ ከተቀበሩ የኦነግ እና ኦሮሞ ብልፅግና እቅድ አስፈጻሚ አካላት፣ ከጋቸና ሲርና አደረጃጀቶች እንዲሁም ኦሮሞ ክልል ውስጥ ካሉ ሚሊሺያና የፖሊስ አባላት ጋር በቅንጅት ሲደረግ የነበረ ድርጊት ነው። ከላይ የተጠቀሱት አካላት ባንድም ይሁን በሌላ በኩል በነዚህ አይነት ጥቃቶች ይሳተፉ እንደነበር፤ ዩኒፎምና መለዮዋቸውን እንደለበሱ አብረው ጥቃቶችን ሲፈጽሙ የሚያሳይ የተንቀሳቃሽ ምስል እንዲሁም የተለያዩ የፎቶግራፍ፤ የምስክር እንዲሁም የድምጽ ማስረጃዎች አሉ። ማጠቃለያ ይህ አሁን በገፍ አማራ ክልል ላይ የገባው የኦሮሞ ልዩ ሃይል በአጭር ግዜ ውስጥ ለህዝባቸው ሲሉ የተሰዉት ባለም ዋሴና ትዕግስት ወዳጆ ላይ የፈጸመውን ጭካኔ በከፍተኛ ፍጥነት በሁሉም እግሩ በረገጠባቸው ቦታዎች ሁሉ በስፋት ሊፈጽመው እንደሚችል የሚያሳዩ ፍንጮት እየታዩ ነው። እነዚህ ጥቃቶች ሴቶች ላይ ማተኮራቸው፣ አገዳደላቸው ፍፁም ጭካኔ የተሞላበት መሆኑ፣ አልፎም ለመደበቅ ምንም ሙከራ ሳይደረግ ወደህዝቡ አካላቸውን ወርውረው መሄዳቸው፣ መቶ በመቶ ወለጋ ላይ የተደረጉትን ጥቃቶች ይዘት የሚያሟላ ነው። ከዚህ በፊት የተደረጉ ጥቃቶች ላይ እንደተገንዘብነው፣ የነዚህ ጥቃት ዘመቻዎቻቸውን እንደነሱ መመዘኛ “ስኬታማ” የሚያስብለው ፍፁም ጭካኔውን አይቶ አማራው ነዋሪ ሸሽቶ ወደጫካ እንዲገባ ማድረጋቸው፣ ከመደናገጥ የተነሳ ተረጋግቶ ተደራጅቶ መመካከር እንዳይችል፣ የጋራ የመልሶ ማጥቃት እንዳያደርግ ልብ ሰልቦ ሊያጠቁት የመጡትን ህዝብ መልሶ የማጥቃትን፣ እንዲሁም ራስን የመከላከልን እድሉን ለመቀነስ የሚደረግ አስቃቂ ቲክቲክ ነው። ይህን በሚያደጉበት ወቅት ትልቁ ጠንካራ ጎን ይሆናችው የነበርው የተለያዩ በመንግስት ስም እና በ “ተቃዋሚ” ስም የተሰለፉ አካላት በጀርባ ተቀናጅተው መስራት መቻላቸው ነው። ይህም መከላከያ፣ የኦሮሞ ልዩ ሃይል፣ ጋቸና ሲርና፣ ሼኔ እንዲሁም የአካባቢ ሚሊሺያና ፖሊስ ተቀናጅቶ እንዲሰራ የሚደረግበት አካሄድ ነው። ይህን አይነት ሁኔታ ሊፈጥር የሚያስችል አስጊ ሁኔታ በወሎ ቤተአማራ እና ሸዋ ቀጠናዎች ውስጥ ቀድመው አዘጋጅተዋል። ይህም ‘ኦሮሚያ ልዩ ዞን’ በሚል አስተዳደራዊ ሽፋን ሰፊ የሆነ ቦታ ላይ የኦነግ/ኦነሠ፣ ሸኔ፣ ጋቸና ሲርና እንዲሁም የአስተዳደሩ ሚሊሺያን ጨምሮ የፖለቲካዊ እንዲሁም ወታደራዊ ስልጠና ሲሰጡ እና ተወርዋሪ ሃይሎችን ሲያዘጋጁ ከርመዋል። ይህ ማለት ወለጋ የተደረገውን የአማራ ጭፍጨፋ ያመቻቸ የሚመስል የአስተዳደራዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም ወታደራዊ አውድ በአማራ ክልል ውስጥ “ኦሮሚያ ልዩ ዞን” የሚል አስተዳደራዊ ከለላ በጦርነት አዋጅ በመከላከያ ዩኒፎርም ወደ አማራ ምድር ለገባው የኦሮሞ ልዩ ሃይል ሊፈጠር ችሏል። ስለዚህ፤ ወደ ‘አማራ ክልል’ የገቡት የተወሰኑ ወታደሮች ብቻ እንደሆነ ተደርጎ ከተወሰደ የስጋቱ በከፍተኛነት ሳይታሰብበት የከፋ ውድቀት ሊያደርስ ይችላል። ይህን የታቀደ ጭፍጨፋ፤ በአጭሩ ለመግታት፤ ስጋቱን ከስሩ መንቀል የሚችል ደፋር አካሄድ ያስፈልጋል። አስቸኳይ መፍትሔ በአጭር ግዜ ውስጥ የአፋብኃ ምስራቅና ደቡብ ቀጠና ውስጥ ያሉ እዞች እንዲሁም ሌሎች ከአፋብኃ ውጭ በተደራጀም መልኩ ይሁን በተናጠል የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎች መሪ ተሳታፊነት፤ በሁለቱ ቀጠናዎች ባሉ ነዋሪዎች ሙሉ ደጋፊነት ፤ እንዲሁም ባጠቃላይ በክልል ውስጥም ይሁን ከክልሉ ውጭ ባሉ እንዲሁም በውጭ አገር በሚገኙ ፍትህ ወዳድ አካላት የማያወላውል የጀርባ ደጋፊነት፤ ይህን በአስተዳደር ከለላ የተቀመጠ፤ ለጭፍጨፋ ዝግጁ የሆነ መዋቅርን ሙሉ በሙሉ ከሁለቱ ቀጠናዎች ውስጥ በማፈራረስ እና በሰላም ፈላጊና ከዚያው በአካባቢው ላይ በተወለዱ የአማራና ኦሮሞ ተወላጆች እንዲስተዳደር በማድረግ፤ ይህ ለአመታት፤ የአካባቢውን ነዋሪ ኦሮሞዎች ራሱ በመግፋት ለተለያዩ ቅጥር ቦታዎች እጩዎችን ከወለጋ፤ ጅማ እና አርሲ የአገዛዙን ካድሬዎች በማምጣት፤ አማራን ከውስጥ ለማስመታት ሲደራጅ የነበረን ፀረ አማራ አደረጃጀት በማፍረስ፤ ከላይ በስጋት 1 ስር የተተነተነውን አደጋ መቅረፍ እንደሚቻል ማሳወቅ እንወዳለን። ይህ አድረጃጀት መልክዓ ምድሩን ከተከተልን ወሎ/ቤተአማራን እና ሸዋን ታኮ የተቀመጠ ቢሆንም፤ ሰላዮችን እና ተዋጊዎችን በተለያየ ግዜ ተልዕኮ በመስጠት፤ በጎንደርና ጎጃም ቀጠናዎችም ሽብር ሲፈጥር እንደከረመ የሚታወቅ ነው። ስለሆነም ይህን የአደጋ ምንጭ ማፍረስ ባጠቃላይ በአማራ ክልል ውስጥ የታቀዱ የጅምላ ጥቃቶችን፤ የሰርጎ መግባት እቅዶችን፤ እንዲሁም የአገዛዙን የስለላና ሳቦታዥ አውታሮችን በመበጠስ አገዛዙን መሃል አገር በመሄድ ጨርሶ ለማፍረስ የሚደረገውን ትግል በከፍተኛ የሆነ ሁኔታ የሚያመቻች ይሆናል። በአማራው ውስጥ ሆን ተብሎ በሚላክ የተሳሳተ መረጃ እየተፈጠሩ ያሉ አለመግባባቶችም በሚታይ ሁኔታ እንዲቀንሱ ያደርጋል። አምሓራ ዘብ የሀሳብ ማዕከል ምንግዜም ዝግጁ
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ tweet mediaAmhara Guard/ አምሓራ ዘብ tweet mediaAmhara Guard/ አምሓራ ዘብ tweet media
AM
0
8
15
9.1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ
#AmharaGuard #AlwaysReady Report date: April 23, 2026 #SituatuonUpdate #HumanRights #Ethiopia Addis Ababa, Ethiopia. federal security forces raided the private recording studio of iconic Ethiopian pop star Teddy Afro (Tewodros Kassahun) in the CMC area. Eyewitnesses and reports describe a late-night operation where security forces allegedly forced entry into the facility, confiscating laptops, high-end recording equipment, and unreleased intellectual property. During the raid, the studio's security guard was reportedly assaulted by the officers.
English
0
6
5
373
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ
#AmharaGuard Report date: April 22, 2026 #SituationUpdate #Ethiopia #HumanRights #AmharaGenocide ________ Human Rights Watch criticized the European Union for resuming direct budget support to Ethiopia, which had previously been suspended. In a statement released today, the organization said the EU’s decision appears to encourage “pre-election repression,” “the shrinking of civic space,” and “serious risks of human rights violations” seen in Ethiopia. The organization said that if the EU’s goal is to ensure citizens benefit economically and socially, it could have prioritized other forms of assistance and ensured its commitment to accountability and protection of civilians. Human Rights Watch also criticized the EU, saying it appears to have failed to verify whether its own human rights conditions had been met before making the decision. According to the statement, the EU decided to resume direct budget support at a time when human rights conditions in Ethiopia are deteriorating, just ahead of the country’s general elections scheduled for next May.
English
0
2
1
212
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ
#AmharaGuard_Alert In session now [Started at 2PM EST, Saturday, April 25, 2026] Join the Journal of Amhara (JA) academic conference happening right now (Saturday, April 25, 2026) at 2 pm EST to commemorate the journal's inaugural issue. The program will feature a presentation of the inaugural issue and remarks from scholars and community leaders. journalofamhara.org/post/celebrati… Join the conference using Microsoft Teams Meeting link below. teams.microsoft.com/meet/294376133…
English
0
0
1
22
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Fano National Movement - Foreign Affairs
On March 24, the United Nations commemorates the assassination of Oscar Arnulfo Romero, reaffirming the fundamental right to truth and the inherent dignity of victims of gross human rights violations. We respectfully call for our appeal to be acknowledged."
Amhara Fano National Movement - Foreign Affairs tweet mediaAmhara Fano National Movement - Foreign Affairs tweet media
English
5
34
65
2.9K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Fano National Movement - Foreign Affairs
Honorable President Kikwete, The Amhara Fano National Movement has the honor of extending its sincere congratulations on your recent appointment by the African Union Commission.
Amhara Fano National Movement - Foreign Affairs tweet media
English
9
27
71
3.3K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡️🗣 #EVENT: On April 2, 2026 the Centre for Research and Education on Human Rights (CREHR) at @uOttawa will be hosting a webinar event entitled “Human rights in Sudan and Ethiopia: The heavy toll of two conflicts.” 📌 Register using the link below. 🔗 uottawa.ca/recherche-inno…
English
2
14
20
2.1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Genocide Prevention In Ethiopia
Human Rights Violations of The Amhara People youtu.be/HvGNi3UNYZA A webinar organized by Curtin Centre for Human Rights Education (CHRE, @CurtinCHRE) and the Australian Council for Human Rights Education (ACHRE) on March 24, 2026. Facilitated by ACHRE President Dr Lynda Blanchard, Joined by leading human rights advocates, scholars, doctors and journalists, including: - Graham Peebles (@peeblesgraham) : writer, charity worker and documentary maker (including the award-winning film “We’re Still Breathing: Amhara Genocide in Ethiopia”). - Senait Senay (@SenaitSenay): Director and Co-Founder of NGO Genocide Prevention in Ethiopia (GPE) and Adjunct Assistant Professor of Biosecurity at The University of Minnesota. - Robel Alemu (@TheFitawrari) : Senior Analyst and Director of Communications for the Amhara Association of America (AAA). - Yosef Ketema Hordofa: Ethiopian writer, media practitioner and commentator focusing on human rights, ethnic politics and religious freedom in Ethiopia. - Eyerusalem M. Tesemma (@Queen_of_Amhara): Ethiopian journalist and human rights activist currently living in exile after fleeing political persecution. - Birhan Mesele Belete: a medical doctor working on public health and disaster management. Learn more about ACHRE & CHRE below: ACHRE: humanrightseducationaustralia.com CHRE: humanrights.curtin.edu.au *proceeding posted by GPE with express permission from event organizers
YouTube video
YouTube
Genocide Prevention In Ethiopia tweet media
Genocide Prevention In Ethiopia@GPEthiopia

#GPE_EventAlert Human Rights Violations of The Amhara People TIME: 8:00–10:00 PM, PERTH, AUSTRALIA (AWST) VIA ZOOM: ID: 826 9599 4484 LINK: UNI-SYDNEY.ZOOM.US/J/82695994484 REGISTER VIA: events.humanitix.com/human-rights-v… International Day for the Right to the Truth Concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims To mark the International Day for the Right to the Truth Concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims, CHRE and ACHRE are pleased to host this special online webinar on the human rights situation in the Amhara Region of Ethiopia. The panel aims to amplify voices of affected communities, share evidence-based research, and mobilise advocacy for justice. Hosted by: - Australian Council for Human Rights Education (ACHRE) - Centre for Human Rights Education (CHRE) at Curtin University TIME: 8:00–10:00 PM PERTH | 7:00–9:00 AM TORONTO | 12:00–2:00 PM UK |3:00–5:00 PM ETHIOPIA

English
1
19
26
1.7K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡️ℹ️ #መረጃ: በአውስትራሊያ የሰብአዊ መብት ትምህርት ምክር ቤት (ACHRE) እና የሰብአዊ መብት ትምህርት ማዕከል (CHRE) አዘጋጅነት "በኢትዮጵያ የአማራ ሕዝብ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች" በሚል ርዕስ በከርቲን ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 15 ቀን 2018 የተካሄደውን ልዩ የድረ ገጽ ዝግጅት ይመልከቱ።
Amhara Association of America (AAA)@AAA_Amhara

⚡️ℹ️#UPDATE: Watch the full recording of the March 24, 2026 special webinar event entitled "Human Rights Violations of the Amhara People in Ethiopia" hosted by the Australian Council for Human Rights Education (ACHRE) and @CurtinCHRE. youtu.be/P-rMassWXgY

AM
0
14
20
1.4K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
China pulse 🇨🇳
China pulse 🇨🇳@Eng_china5·
In Ethiopia, Fano militants based in the Amhara Region launched a large-scale attack in Gondar. According to reports, more than 650 government soldiers were killed in the fighting, many others were injured, and dozens were taken captive. The rebels also reportedly seized control of several towns, including Nefas Mewcha, where the town’s mayor was captured. The Fano offensive is considered one of the largest escalations in recent months.
English
16
125
327
30.1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Senait Senay, PhD
Senait Senay, PhD@SenaitSenay·
#DirtyGold - post 4 @Reuters, @ReutersAfrica ... be ready for a new revelation about the #DirtyGold trade that fuels the war in Sudan... it has a systemic extension into #Ethiopia. It is directly linked with #AmharaGenocide, forced recruitment for mercenaries that are deployed in Sudan. Involved parties include high level Ethiopian National Defense Force officials. @AmharaGuard has the data. Everyone knows UAE is competing to be the Gold hub of the world creating a serious competition to Switzerland, As they say, "if you can't beat them join 'em" ... now The Swiss are importing gold from UAE too... swissaid.ch/en/media/unite… But here is the biggest problem.... the gold that is sourced from Sudan (well known fact) and Ethiopia ( a very hidden fact) are both of questionable origins and are marred with human rights violation incidents. A lot of the #AmharaGenocide related incidents in BSG Region of Ethiopia in the specific area known as #Metekel where the GERD dam resides are interwoven with stories of perpetrators trained and paid with armed groups that trade in illegally mined gold from the area. Much of the gold gets routed through Sudan before it find its way to UAE. There are also multiple evidences where state officials and ENDF forces are bribed by Gold to let perpetrators who committed massacres escape. The attacks in Metekel had different patterns, just like in Wollega, it started with "non-State" actors... and culminated (for now, incidents still flare up now and then) with actual State armed groups covering for the so-called non-State actors while carryingout the massacres.
English
0
3
4
335
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Genocide Prevention In Ethiopia
#GPE_EventAlert Human Rights Violations of The Amhara People TIME: 8:00–10:00 PM, PERTH, AUSTRALIA (AWST) VIA ZOOM: ID: 826 9599 4484 LINK: UNI-SYDNEY.ZOOM.US/J/82695994484 REGISTER VIA: events.humanitix.com/human-rights-v… International Day for the Right to the Truth Concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims To mark the International Day for the Right to the Truth Concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims, CHRE and ACHRE are pleased to host this special online webinar on the human rights situation in the Amhara Region of Ethiopia. The panel aims to amplify voices of affected communities, share evidence-based research, and mobilise advocacy for justice. Hosted by: - Australian Council for Human Rights Education (ACHRE) - Centre for Human Rights Education (CHRE) at Curtin University TIME: 8:00–10:00 PM PERTH | 7:00–9:00 AM TORONTO | 12:00–2:00 PM UK |3:00–5:00 PM ETHIOPIA
Genocide Prevention In Ethiopia tweet media
English
0
20
27
4.5K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Fano National Movement
Amhara Fano National Movement@afnm_official·
የአሜሪካ የስደተኞች ተቆጣጣሪ መሥሪያ ቤት የሆነው ኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ሕግ አስፈጻሚ ተቋም ከአንድ ግለሰብ የኢምግሬሽን ጉዳይ ጋር በተያያዘ የሰጠውን ውሳኔ ባሳወቀበት መግለጫ የፋኖን ኃይል "በደረጃ ሦስት የሽብር ቡድንነት" ጋር በማያያዝ ያሰፈረው አገላለፅ በማኅበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል። የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄም ይህ አገላለፅ በህዝብ ላይ የፈጠረውን መደናገር ተከትሎ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የአሜሪካ መንግስት ተወካዮች ማብራሪያ እንዲሰጡበት ጥያቄ አቅርቧል።
Amhara Fano National Movement tweet mediaAmhara Fano National Movement tweet mediaAmhara Fano National Movement tweet media
AM
16
70
135
11.2K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Sarah Lopez
Sarah Lopez@sarahlopez1325·
The theme of the week is gold I've created the visual below to emphasize how Egypt is exploiting Sudan and it's people's future for their own purposes. Whilst Sudanese civilians face war, displacement, and economic collapse, their country’s wealth is being repurposed elsewhere
Sarah Lopez tweet media
English
0
2
3
1.1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Genocide Prevention In Ethiopia
#GPE_EventAlert በኢትዮጲያን እናድን መድረክ የተዘጋጀ የበይነ-መረብ ሁለተኛ ጉባኤ Saturday, March 14, 2026 1:00 PM to 5:00 PM EST
Genocide Prevention In Ethiopia tweet media
AM
1
7
13
1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Genocide Prevention In Ethiopia
We are seeing increased disinformation being leveled against human rights advocates, journalists and human rights defenders of Amhara origin from Ethiopia in the USA. Known Tigray People's Liberation Front (TPLF), Oromo Liberation Front (OLF) and Ethiopian regime supporter social media accounts have been spreading disinformation that the Amhara Fanos were "designated as a terrorist organization". We have checked the FTO list and Amhara fanos specifically or any Amhara movement groups generally have never been listed as a Tier I or II organization both currently and in the past. These accounts refer to a post made by @ICEgov (quoted below) regarding a decision done on a case by case basis, where a Tier 3 designation was applied to an individual based on its investigation following an alleged reporting of the person by a TPLF group (based on self proclaimed posts from TPLF supporters). We hope the @ICEgov, @StateDept, @POTUS ensure that various interest groups with ulterior motives do not make use of this case by case determination to disseminate disinformation against people that are currently facing genocide in #Ethiopia. GPE will readily cooperate with @ICEgov, @ICEgovERO, @StateDept, @DHSgov, @FBI, @NSAGov, @USDOJ_Intl, @JusticeOIG or the office of the @POTUS and its national security advisors by providing complete evidence as to how the last two successive government administrations in Ethiopia whether the one that was led by TPLF or currently by OPP has effectively waged genocide against the Amhara people in Ethiopia. videos, audios, databases, testimonies, witnesses under protection as well as geo-spatial data are available for your review to show case how these groups targeted Amharas in and outside Ethiopia. Amhara human rights defenders have been communicating their need for protection from the systemic genocide being waged against their people by advocating for 'responsibility to protect' mandates to be exercised in Ethiopia, by demanding sanctions and policy measures against the regime in Ethiopia. We are grateful that the @POTUS has extended the arms embargo and sanction on the regime in Ethiopia, and we hope that US will continue to provide its protection to the targeted people of Amhara in Ethiopia and abroad. End #AmharaGenocide
U.S. Immigration and Customs Enforcement@ICEgov

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS VIOLATOR, PARAMILITARY MEMBER & GENOCIDE INFLUENCER DEPORTED Criminal illegal alien Solomon Bogale was denied immigration benefits and ultimately deported to Ethiopia March 5 by our Phoenix officers after ICE discovered numerous social media accounts where he openly identified himself as a member of Fano, a Tier III terrorist group. Bogale’s posts called for persecution and violence against Tigrayans by “cleansing” them from Ethiopia. Since 2003, ICE’s HSI-led Human Rights Violators and War Crimes Center has deported 1,178 known or suspected human rights violators and war criminals.

English
19
53
110
12.1K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Amhara Association of America (AAA)
⚡️ℹ️ Notice regarding U.S.🇺🇸 immigration enforcement practices and the need to curb the spread of misinformation following concerns raised over labelling of Fano as a "Tier III terrorist group" in a recent deportation case. 🔶 AAA has verified there has been no official FTO designation by the U.S. Department of State regarding Fano. Recent "Tier III labelling" is a non-public, case-by-case administrative finding used by ICE/USCIS for immigration enforcement. This labelling is a "catch-all" category that has been widely criticized by legal experts and challenged in courts for its broad and inconsistent application to deport individuals. 🔶 AAA condemns any and all abuses targeting civilian populations in Ethiopia and continues to call for independent investigations into the Amhara Genocide. In the absence of credible investigations, perpetrator groups implicated in the genocide and their agents have increasingly engaged in coordinated disinformation campaigns to gaslight victims and hinder peace and justice. 🔶 As stated by experts, academic research and journalistic reports, the Amhara Fano are a grassroots self-defense force in Ethiopia which operate to safeguard urban and rural communities against the genocide. In recent years, the Fano fought in self-defense against attacks by violent state and non-state armed groups in Ethiopia. Importantly, countless reports have documented gross patterns of human rights violations including genocide, war crimes and crimes against humanity against ethnic Amhara and Orthodox Christian communities in Ethiopia. 🔶 Community members are urged to seek legal counsel in individual immigration cases. Furthermore, community members are urged to file reports against individuals involved in illegal or criminal activity especially in perpetrating or inciting violence against Amhara communities in Ethiopia. AAA is prepared to cooperate with U.S. law enforcement agencies in sharing documentation of such illegal or criminal acts where available.
Amhara Association of America (AAA) tweet media
English
0
112
195
19K
Amhara Guard/ አምሓራ ዘብ retweetledi
Martin Plaut
Martin Plaut@martinplaut·
Ethiopia: After several defeats of ENDF troops, waves of strategic drones have been deployed across the Amhara region, targeting civilians. They are being used like grenades
Martin Plaut tweet media
English
98
278
388
19.6K