Rahwa G.

8.2K posts

Rahwa G. banner
Rahwa G.

Rahwa G.

@RahwaG7

Die Würde des Menschen ist unantastbar. Sie zu achten und zu schützen ist Verpflichtung aller staatlichen Gewalt.

Katılım Haziran 2022
262 Takip Edilen228 Takipçiler
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@Aman74839942 @martinplaut የድህነት ዜና መስማት የሚፈልግ የለም ግን ያለውን ሐቅ የለም ስላልከው አይቀየርም ወይም ስለደበቅከው አይጠፋም እውነቱን ተጋፍጦ ድሕነትን እንዴት ማሻሻል ይቻላል ስራ መፍጠር የሚያስችል አማራጭ ማቅረብ ነው ወሳኙ። የሕልም እንጀራ አያጠግብም
AM
0
0
0
4
Dagi 🇪🇹
Dagi 🇪🇹@Aman74839942·
@martinplaut Ethiopia is on narrative war at this point What makes me more sick የኛዎቹ ጉዶች ልክ ሌላ ህተቀያሪ ሀገር እንዳለው ሰው ኢትዮጵያ ወድቃለች የአለማች ድሃ ሀገር ንች....የሚለውን ዜና ነው መስማት ማሰማትም የሚፈልጉት
1
0
0
50
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@AbrarSuleiman ስፖርት ለጤና ጥሩ መሆኑ የገባቸው ቀን
AM
0
0
1
12
TT W
TT W@TTW66823332·
You @TalksOverT72239 said: "@TTW66823332  No nation has done more for the dignity of Black people than brave Ethiopia.  That truth cannot be erased by bitter political voices, useless son of grievance political son, dependent critics, or those who do nothing but complain." What credible evidence do you have for saying: "... No nation has done more for the dignity of Black people than brave Ethiopia"? It is wrong to refer to Ethiopia as a nation state. It is an empire built by conquering former independent countries such as Oromia, Wolaita, Sidama, Hadiya etc with some European countries weapons, advisors etc. in the mid 19th to 20th century. It is an empire state which is a prison cell of nations/nationalities with distinct languages, cultures, history etc. As the corefounders of the Abyssinian/Ethiopian empire have abandoned the name Ethiopia in favor of Amhara, and Tigray, why should those from conquered nations expect to use the name “Ethiopia”? Based on credible evidence, Ethiopia means "Burnt-face". It was the Septuagint that changed the original name Kush/Cush to Aethiopia/Ethiopia. Bible scholars have changed the erroneous name Ethiopia [about 42 times) to its original name Kush/Cush [Which simply meant black]. A scholar named Reverend Dr Banti Ujulu Tesso said: "We are not people with ‘Burnt-faced’. We are simply black people." Once this truth is understood, all blacks would refuse to be insulted by being called "Burnt-faced/Ethiopia/Ethiopian” No offense intended in writing this comment. However, the truth should be known to all. Under the 1995 Federal Constitution and arrangements, sovereignty belongs to Nations/Nationalities and Peoples as per Article 8 and 39 of the Constitution. The ruling elites led by PM Abiy Ahmed strongly hate the Constitution and the arrangements. Vigorous campaigns have been made to have the partially implemented Constitution hated by all peoples by having all heinous crimes blamed on it and the federal arrangements. Abiy Ahmed proposed Geographic Federalism which is a euphemism for a unitary imperialist state that has been tried for more than a century and failed.  Mainly the Oromo people 1st and then Tegarus and some others are extremely hated by PM Abiy Ahmed because of their desire to have freedom and Self-determination based on the Constitution. Though they desire to have amendments to the Constitution, the Oromos and others believe, if allowed to function to its fullest, the Constitution could still serve them better.  As long as the elites led by Abiy Ahmed who some consider a despot remains in power, there won't be Federalism but lawlessness and chaos everywhere. Regrettably, those who should make a difference prefer to sustain the genocidal regime in power via budget subsidies etc. As intensive wars are taking place mainly in Oromia and Amhara Regional States with a potential to engulf not only the Ethiopian empire but the Horn of Africa and beyond, why can't those in this century at least do equal to (if not more than) those who defeated the fascist and Nazists of the 20th century? Based on credible evidences, the US House of Representatives and the US Senate passed a resolution and sent to former Secretary Blinken to call it Genocide.  Having such credible evidence, what makes the US and others in the IC not to have the ongoing indiscriminate massacres of Oromo people and others with drones, long range heavy weapons, famine, etc immediately stopped? @PMEthiopia  @TagessechaffoD @AdanechAbiebie @TayeAtske @GHessebon @SMHaderaAbera   @mfaethiopia   @DeputySecState @VP @PeteHegseth   @ChinaEmbAddis @USAfricaCommand @GovernmentRF  @RusEmbEthiopia   @binalf7 @MfaEgypt   @UKinEthiopia  @GerEmbAddis @BelgiumAddis  @TiborPNagyJr    @NorwayinAddis @AusEmbET @EmbSpainAddis @SweinEthiopia     @ECA_Official #Somaliland #Egypt #Eritrea #Somalia  @MOFASomalia      @VOAsomali  @theVillaSomalia #Djibouti      @emirates @HHShkMohd  @AlArabiya_Brk  @AlHadath #TPLF
English
2
1
1
800
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@Habtishgreat መሀል አአ ቆንጂታ ሌላው ገርጥቶ የአአ ውበትን በማየት ብቻ ሆድ ቢሞላ የቤት ክራይ መክፈል ቢቻል እንዴት መልካም ነበር‼️ እውነታው ግን ሌላ ነው
AM
1
0
0
11
Habtish Gurmu (Commentary)
Habtish Gurmu (Commentary)@Habtishgreat·
“Addis Ababa is changing with the speed of light” UN Secretary-General António Guterres
English
8
13
79
2.1K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@neba_tdf የደበራቸው ይመስላሉ ስንዴ ተከፍሉዋቸው እማማ ብሬ ናፍቃቸው‼️ ነባ ከየት አገኘሃቸው😉
AM
0
0
1
10
Neba
Neba@neba_tdf·
Babyshower❌ #Ethiopian #PP ስንዴShower✅ #ኢትዮጵያ #ብልጽግና
English
14
7
27
4.1K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@AbrarSuleiman የብሄር ፖለቲካ የሚቀየረው ብሂርን እርስ በርስ በማስጨፋጨፍ ሳሆን በመተማመን መመካከር እናም ሁሉንም እኩል በማስተናገድ እንጅ በአንድ ዘፈን ወይም ጽሁፍ አይደለም መጀመሪያ ሰውን ማክበር ይቀድማል።
AM
0
0
0
2
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
“ተነሳ ተራመድ፥ ክንድህን አፈርጥም፤ የብሔር ፖለቲካ፥ ሰው ይበላል እንጂ ፈውሶ አያውቅም!” ክልሎች ይፍረሱ፤ ይዋቀሩ ላንድነት፤ በከንቱ ፈሷል፤ የወገኔ ህይወት ሀሁ #ኢትዮጵያ ትቅደም! ዘዙ ዘረኝነት ይውደም! #Ethiopia
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን tweet media
AM
7
4
35
1.1K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@obomboleti87632 ከክፍ ቀን ደራሽ ወደ ጠላት 😎 ኤርትራ ባትደርስልን ኖሮ ...
AM
0
0
0
2
Shegar Post
Shegar Post@obomboleti87632·
#ሁለቱ የእትዮጵያ #የዘላለም መርዞች!!
AM
10
12
36
923
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@TemesgenTiru እናንተ የምታሳይዋት ኢትዮጵያ መቼ ነው ለሁሉም ኢትዮጵያ ዊ ቪዛ መስጠት የምትጀምረው😉 ገበሬውም አርሶ አደሩም ለማኙም የቀን ሰራተኛውም ወታደሩም እንደ እናንተ ፍዋ የሚልባት ሆዱን ሳያሽ ማለቴ ነው
AM
0
0
0
11
Temesgen Tiruneh - ተመስገን ጥሩነህ 🇪🇹
ኢትዮጵያ ታመርታለች፤ ምሉዕ ሉዓላዊነቷን የማረጋገጥ ጉዞዋን በሁሉም መስክ አጠናክራ ትቀጥላለች። የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ደግሞ የዚህ መርኃችን ዋነኛ ዓምድ ነው።
AM
16
65
180
3.8K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@AbrarSuleiman ጣሊያን ኤርትራን ቀኝ እንዲገዛ የፈቀደውን የያኔውን ጊዜ መፈተሽ አለብሕ ቀኝ ግዛት ነው ያመጣው ጣጣ ከስር መሰረቱ ማየት ያስፈልጋል እየመረጡ ታሪክን ማስተጋባት ልክ አይደለም ከአፈጣጠሩ መረዳትን ይጠይቃል
AM
0
0
0
20
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል! ሀ) በጃንሆይ ዘመን #ኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት ውስጥ ከሸዋ ቀጥሎ ኤርትራ እጅግ ብዙ ፋብሪካዎች እንደገነቡ፣ ለ) አሰብ እና ኤርትራ ለየብቻ መመዝገባቸውን ለማስታወስ ያህል ነው! ጃንሆይ ሺ አመት ይንገሱ!
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን tweet media
AM
25
5
28
2K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@AbrarSuleiman ታድያ እዚህ ከምትቸከችክ ሄደህ ለ አሰብ ተዋጋ ሂወትህንም ሰዋ። በመጻፍ የሚመጣ አሰብ የለም።
AM
0
0
0
32
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@Habtishgreat አንተን ምን ዶለህ? ሽሜ ኤና አብይ አሉልህ አይዞን እሳት ማቀጣጠሉን ተያይዘሕዋል 💧💧💧 ማቀዝቀዝ ያስፈልጋል ተረጋጋ💧💧💧
AM
0
0
0
14
Habtish Gurmu (Commentary)
Habtish Gurmu (Commentary)@Habtishgreat·
My humorous take‼️‼️ Tigray’s democracy is next-level: one region, two presidents, zero consensus. Tigray just proved democracy is overrated: Why settle for one president when you can have two? Tigray’s “democracy” in action: They just elected two rival regional presidents.
Habtish Gurmu (Commentary) tweet media
English
10
0
11
2.3K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@Habtishgreat ታማኝ እራሱን ነው የሚወክለው ገፋ ሲል ደግሞ ያጨበጨበለትን ብልጽግና። ከጎንደር ሆነ ከጎጃም ወይ ሌሎች ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም። የማይገናኝ ነገር ለማገናኘት የምትሄድበት ርቀት ጥላቻን ከማፋፋም በዘለለ እርባና የለውም። አታቀጣጥል‼️
AM
0
0
2
79
Habtish Gurmu (Commentary)
Habtish Gurmu (Commentary)@Habtishgreat·
ፅምዶን ለማጠናከር ታማኝ በየነን መምታት አለብን ብሎ የትነሳው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) እና የህወሃት ጀሌዎች በታማኝ ላይ የሚያደርጉት ዘመቻ አሳፋሪ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን ህዝብ አንገት ለማስደፋት የታቀደ ሴራ መሆኑን ደርሼበታለው:: የህወሃት አይል ቂሙን በልቡ ቋጥሮ እየሰራ መሆኑ ካልገባችሁ አሁን ታማኝ በንየነ ላይ የሚሰራውን ፕሮፖጋንዳ መመልከት በቂ ነው::
Habtish Gurmu (Commentary) tweet media
AM
18
2
29
4.6K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@neo_tigray ተጋሩ እርስ በእርስ የመገፋፋት የመናቆር የመመቅኘት ምዕራፍ ላይ እንገኛለን። ተጋሩዎች በትግራይ ጄኖሳይድ እንደተፈጸመ ለማሳየት ያደረግነው ተሳትፎ ገደል አስገብተናል። ተጋሩዎች ካበሩ የማይቻላቸው ነገር የለም ግን ምን ያደርጋል? ነበር ሆኖ.
AM
0
0
0
9
NeoTigrayH@2022
NeoTigrayH@2022@neo_tigray·
የት ይደርሳል የተባለዉ ልጅ …. ተገኘ ድዯም ዝበሉ እዙይ ቆልዓ ዕላምኡ እንታይ ድዩ ኔሩ ❓ ምንም ክርድአኒ አይከአለን ቃልሲ ማለት ናይ ዕላማ ፅንዓት እንዶ አይኮነን እዩ❓ እረ በጃኻ ሱቕበል መገመቲ ነብሰኻ አይትሰራሕ ቧዕ
NeoTigrayH@2022 tweet media
AM
2
1
0
128
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@Big_Ethio_Guy @AbrarSuleiman ቴዲ ያመነበትን ነው የዘፈነው ስለዚህ ምን ማድረግ እንዳለበት የሚያውቀው እሱ ነው መንግስት እውነትን አይወድም ሊያሳድደው ይችላል ሓጫሉ ይገድሉኛል ባለ በ3 ነኛው ሳምንት ነው የተገደለው። ያ የፈረደበት የሁሉም ግድያ ተጠያቂው ወያኔ ገደለው ይላ
AM
1
0
0
36
Mikael Asrat
Mikael Asrat@Big_Ethio_Guy·
@AbrarSuleiman ሆይ ሆይ እያላቹ እያስበላቹት ነው። ተሳደበ፣ አዋረደ፣ ወዘተ እያላቹ አያ ጥርንቡሌ ስትደልቁ የነበረው ቢታሰር ትንሽ የፖለቲካ ትርፍ እናገኛለን ብላቹ አልነበር? የናንተ ትርፍ ከonline ጫጫታ ያለፈ አይሆንም። እነ ቴዲ ግን ህይወታቸውን እየቆመሩ ነው
AM
1
0
1
439
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን
"የተፈራው ደረሰ ከሰዓታት በፊት የቴዲ አፍሮ የቅርብ ጎደኛ የሱፍ ያሰንን ፌደራል ፖሊሶች እየደበደቡ ከቤቱ ይዘውት ሄደዋል ። ይህ አስነዋሪ ድርጊት ተባብሶም እንዳይቀጥል ሁላችንም በአንድነት ሼር በማድረግ እንተባበር ።" Yared Habesha
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን tweet media
AM
43
136
327
15.8K
Rahwa G.
Rahwa G.@RahwaG7·
@BehiwotTilahun ለዛ ነዋ ለ ሕንፃፅ የተሰበሰበውን ከቲክቶከሮች ገቢ አድርጎ በትግራይ እርዳታው እንዳይደርስ ያደረገው😳 ትግራይ ሕዝባችን ብርሀኑ ጁላ ተገንጠሉ ያላቸውን ነው🤔 ለማያቅሽ ታጠኚ አሉ ወ/ሮ አዛሉ
AM
0
1
1
45
Amhara Communications
Amhara Communications@Amhara_GCAO·
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ የትክል ድንጋይ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው አገራዊ ምርጫ የዜግነታቸውን ለመወጣት የመራጭነት ካርዳቸውን እየወሰዱ ነው።
Amhara Communications tweet mediaAmhara Communications tweet mediaAmhara Communications tweet mediaAmhara Communications tweet media
AM
2
8
17
255
Rahwa G. retweetledi
Addis Standard Amharic
Addis Standard Amharic@addisstandardam·
የ #አዲስ_ስታንዳርድ ማኔጂንግ ኤዲተር በሲቪል ልብስ በለበሱ ሰዎች ከቢሮው መታገቱን በተመለከተ የተሰጠ #መግለጫ ጃኬን ፐብሊሺንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአዲስ ስታንዳርድ ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ .. facebook.com/share/p/17AqTB…
Addis Standard Amharic tweet media
AM
0
3
8
693