

Badawi
16.6K posts

@AwRobleh
Humanitarian & Development | Displacement | Accountability | Ageing | Pastoralism | Minorities in Conflict Contexts #Ethiopia #SouthSudan #Sudan #HornOfAfrica









In Beirut, I met families, including migrants, displaced by escalating hostilities in Lebanon - now living in overcrowded shelters. Over 1M people have fled their homes. We must protect civilians and scale up support for those displaced and host communities.








I really appreciate how #Kenyans love Somali culture, including its food and music. Somali songs are not just entertainment—they are a form of storytelling. Guled Sinba is being played loudly in the background, creating a very authentic atmosphere.



Last month I visited Somaliland — an unrecognised country that could reshape Africa and the Middle East Its location in one of the world’s most contested geopolitical arenas has thrust its 35 year battle for recognition into the spotlight 🧵 @thetimes thetimes.com/world/africa/a…






















ሌላ የዲፕሎማሲ ኩስምና በኢትዮጲያ ጦር ሲደገፍ የነብረው የሶማሊያው ደቡብ ምዕራብ አስተዳዳሪ አብዱልዓዚዝ ላፍታጋሪን፣ በግብጽ እና ቱርክ ጦር በሚደገፈው የሃሰን ሼህ የፌደራል ሰራዊት ተሸንፎ ከስልጣኑ ለመልቀቅ ተገዷል። ላፍታጋሬን አዲስአበባ መጥቶ አብይን አማክሮ የማስተማመኛ ቃል ተሰጥቶት የተመለሰው ባለፈው ሳምንት ቢሆንም፣ በክልሉ ዋና ከተማ የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ሊያድነው እልቻለም። በዚህም የተነሳ ስትራቴጂካዊ የሆነቸው የባይዶዋ ከተማ ከ20 አመታት በኋላ ከኢትዮጵያ ጦር ቁጥጥር ውጪ መሆኗ እና የኢትዮጵያም ተጽዕኖ በግብጽ/ ቱርክ እንደሚተካ ይጥበቃል። ሌላኛዋ በኢትዮጲያ ተጽዕኖ ስር የነበረችው የሶማሊያ ከተማ ፑንትላንድም ልትመነጨቅ ከዳር እየደረሰች ነው። ፑንትላንድን ከኢትዮጲያ ጋር በማበር ስትንከባከብ የነበረችው ኢሚሬትስ ፣ የዛሬ ሁለት ወር አካባቢ ከሳዑዲ በደረሰባት ጫና እና የሞቃዲሾ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን በማቋረጡ፣ በቦሳሶ ወደብ የነበረውን የድሮን እና የስለላ ጣቢያዋን ነቃላ ወደ ኢትዮጲያ ለማምጣት ተገዳለች። ትላንት የሶማሊያ ፌደራል መንግስት በባይⶌ የቀጠናው መንግስት፣ ለፑንትላንዱ ገዢም “ኢሚሬትስ እና ኢትዮጲያ አያስጥሉህም” የሚል መልክት ያስተላለፈ ስለሆነ፣ ኢትዮጲያ በሶማሊያ የነበራት ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ሚና በፍጥነት እየተመናመነ መሆኑን በግልጽ ያሳያል። ለዚህ ሁሉ መነሻው ያ ያለምንም ስትራቴጂካዊ ዝግጁነት የተሞከረው ለሶማሌላንድ እውቅና ሰጥቶ ወደብ የመውሰድ አባዜ መሆኑን እናስታውስ!! ያ እብደት የሶማሊያ ፌደራል መንግስት ተፅዕኖ በግብጽ እና ቱርክ ጉያ እንዲገባ ያደረገ ሲሆን፣ አብይ ከኢሚሬቱ ቢንዛይድ ጋር ተቃቅፎ አለመላቀቅ ሳዉዲ ዓረቢያም ከነ ግዙፍ አቅሟ ከዚህኛው ጎራ እንድትሰልፍ ጋብዟታል። በስተመጨረሻም፣ ወደቡም ላይገኝ ባላንጣንም አብዝተንና አስተባብረን በአፍሪካ ቀንድ ያለንን ተፅዕኖ አመናምነን፣ ብዙ ብሔራዊ ጥቅሞቻችንንም ለጉዳት አጋለጥን !!