ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤

2.1K posts

ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ banner
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤

ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤

@Gigitethio

God, Justice, love, Music,

United States Katılım Eylül 2016
1.9K Takip Edilen2.8K Takipçiler
Sabitlenmiş Tweet
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤
ከሞትኩ በኋላ ለምን ዘልዝለህ ቋንጣ አታረገኝም ከፈለክ እኛ የወጣነው ጫካ የገባነው መሳሪያም ፖለቲካም የማያውቁ ህፃናት በሰልፍ ሲታረዱ አይተን ነው ። እኛ የወጣነው ነፍሰጡር ሴት ሆዶ ተቀዶ ሽሉ ወጥቶ ምኒልክን ይመስላል ብለው ሲዘባበቱ አይተን ነው ። እኛ የወጣነው ምንም የማያውቁ ህፃናት እና እናቶች በካራ በቀስት የማንም መጫወቻ ሆነው አይተን ነው ። በሒወት እያለሁ እኔ የምኒልክ ልጅ በአማራነቴ ኮርቼ ባንዲራዬን አውለብልቤ በሴትነቴ ሳልደፈር በማንነቴ ሳልሸማቀቅ በኩራት እኖራለሁ እንጂ በፍፁም ተሸማቅቄ አልገዛም እምቢኝ ለባርነት ✊💪 ምክንያቱም እኔ የአስማረ ዳኜ የአስቻው ደሴ ልጅ ነኝ የአማራን ጠላት በግምባሩ ከተንበት እንሞታለነ ኮራ ብለነ ‼️ ይብላኝ ፋኖ ሳይሆን ወንድ ሆኖ ቤቱ ለሚሞት 😏 በሞቱ ጀግኖች ሚዲያ ላይ ላይክ ከምትሰበስብ ፋኖ ሆነህ ገዳዮችን ተበቀል ወንድ ነኝ ካልክ 😡 ምትጮኸው ሚሰማ ሲኖር ነው የምተሰማው የምትከበረው በነፍጥህ ነው በክንድህ ነው በሰላማዊ መንገድማ ጮኸን የሚሰማ ጠፍቶ መስሎኝ ጫካ የገባን !! ወንድ ነኝ ካልክ በሴት ታጋዮች መስዋዕትነት ከምትነግድ ወርደህ ታገል የእናትህን የሚስትህን የእህትህን ገዳይ ተበቀል!! እኛማ ሴቶቹ የብልፅግናን አራዊት ሰራዊት በግምባሩ ከተንበት እንሞታለነ ኮራ ብለነ !! ፋኖ ባርች 💪 @amharastrength #ሸዋ_ጠቅላይ_ግዛት #አማራ_ጠቅላይ_ግዛት #AmharaGenocide
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ tweet media
AM
0
0
4
66
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ retweetledi
Tibor Nagy
Tibor Nagy@TiborPNagyJr·
Musicians are often more effective at telling truth to power than journalists or experts. Like him or hate him, Teddy Afro deserves credit for his willingness and courage in saying through song what he sees as failures in Ethiopian politics. Listen! bbc.com/news/articles/…
English
337
803
3.1K
82.1K
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤
In a separate incident following the killing of Balam, a Fano member named Tigest Wedajo was reportedly captured by ENDF forces during a clash between regime forces and Fano in Wollo, Chobi Ber, Amhara Region. After her capture, ENDF troops are accused of severing Tigest's breasts before killing her. Jeff Pearce Yared Muluneh Sara Zeluel @hrw @GPEthiopia @amnestyusa @BBCBreaking #AmharaGenocide
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ tweet media
English
0
0
1
41
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤
ደስታችን ወደር የለሽ ነውና የእናትዋ ጎንደር ልጆች፣ የአማራ ህዝብ የነፃነት ታጋይ የፋኖ አባላት እና አመራሮች፣ እንዲሁም መላው የጎንደር ህዝብ የመይሳው ካሳ የመንፈስ ልጆች እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን። 👉የዚሕ ቅዱስ ሀሳብ የአንድነት ብስራት መሪ ተዋኒያን አመራሮች በጭቁኑ የአማራ ህዝብ ስም ላቅ ያለ ክብር ይገባችኋል። የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የአፄ አምደ ጽዮን ኮር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት‼️ ድል ለአማራ ‼️ ድል ለፋኖ ‼️ YouTube : @Salsawi_Menelik" target="_blank" rel="nofollow noopener">youtube.com/@Salsawi_Menel… Telegram: t.me/mktwu Sara Zeluel Yared Muluneh ፊታውራሪ ገብርዬ ገጠሬው እሸቱ ሥለሽ Abebe Mulatu/አበበ ሙላቱ/
AM
0
0
0
34
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ retweetledi
Yared Muluneh
Yared Muluneh@amharastrength·
የምትመለከቱት የቻይና ሠራዊት መሪ ሳይሆን የአማራ ፋኖ ካሏቸው ውስን ወታደራዊ አመራሮች መካከል አንደኛው ነው። በሀገራዊ በጀት የተደራጀን ግዙፍ ሠራዊት በስልት፣ በሽምቅና በድንገተኛ ማጥቃት፣ ተለዋዋጭ ስልትን በመጠቀም የሚደመስሰው ድንቅ ወታደር ኮሎኔል ማንነገረው መለሰ ። ኮሎኔሉ በቁጭት የገባውን አዲሱን የአማራ ትውልድ በቅፅበት የጦር መሀንዲስ እንዲሆን በማድረግ አገዛዙ አስከፊውን ፅዋ እንዲጎነጭ አድርገውታል፡፡ የአብይ አህመድ ጀነራሎች እየነዱ የሚያስገቡትን ለብለብ ሠራዊት በሸዋ የሚማርኩት፤ በሲኒየር ኮሎኔል ማንነገረው መለሰ የሰለጠኑ ተርቦች ናቸው። ኮሎኔል ማንነገረው መለሰ 🫡 እርስዎን ከመሰሉ ጀግኖች ጋር በጋራ ስለሰራናቸው ስራዎች ኩራት ይሰማናል።
Yared Muluneh tweet media
AM
15
20
69
6.5K
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ retweetledi
Yared Muluneh
Yared Muluneh@amharastrength·
General Meketaw mamo in the city of washington state seattle America ❤️ ጠቅላይ ግዛቱ ሲያትልንም ይጠቅልላት ይሆን 🤣 በርቱማ ጓዶች 💪💪💪
Yared Muluneh tweet media
English
1
4
14
1.9K
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ retweetledi
Tädlā Mälʿākū ☨✡
Tädlā Mälʿākū ☨✡@NegedeYehuda·
Emperor Haile Selassie's vision of uniting Africa was not a racial project. He sought to unite all Africans—every race—as a free and productive coalition capable of competing and cooperating with Europe, Asia, and the Americas. To reduce the vision to a race-based ideology isn't only a betrayal of Africa's diversity but also an agenda of the continent's disunity and peril, for Africa is not a racial monolith. The substitution of real pan-African values for black nationalism, a racialist ideology like white nationalism, was/is an antithesis of the unity of Africa's nations—north, east, west, and south—as a diverse continent.
Tädlā Mälʿākū ☨✡ tweet media
English
3
24
121
7.3K
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤
በሸዋ የተቃውሞ ሰልፉ ቀጥሏል! አርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ብቻውን የአብይ አህመድን የሰልፍ ፕሮፖጋንዳ አክሽፎታል። የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ በቀወት ወረዳ ራሳ ፤  አብይ አህመድና ጨፍጫፊው ሠራዊቱ እየተወገዘ ይገኛል። እስካሁን በቀጠለው የተቃውም ሰልፍ አጣዬ አላላ፣ ቀወት ራሳ እና ተሬ፣ ጣርማበር መዘዞ፣ አንኮበር አልዩአምባ የተደረጉ በሕዝብ ድጋፍ የትጥለቀለቀ ሰልፎች አገዛዙን በመቃወም ሲደረግ ዕዙ በተቆጣጠራቸው ሌሎች አካባቢዎችም የሚደረጉ ሕዝባዊ የተቃውሞ ሰልፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል። ሕዝባዊ መሠረት ያለው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አገዛዙን አንኮታኩቶ ሕዝባዊነትን በተግባር አሳይቷል። #ሸዋ_ጠቅላይ_ግዛት ✊️ @ ድል ለአማራ !! አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
AM
2
9
22
1.4K
ጂጂ የሚኒሊክ💚💛❤ retweetledi
AmharaQuest
AmharaQuest@AmharaQuest·
🚨በኦህዴድ የሚመራው የኦሮሞ ልሂቅ፥ የኦሮሞን ህዝብ የምስራቅ አፍሪካው ሁቱ ለማድረግ ከጫፍ ደርሷል። ⭕️የሰሞኑ ኦህዴድ-መራሹ "ፋኖ በስመ አብ...ብሎ የኦሮሞን ልጅ አረደ" የሚለው False Flag Operation፥ በቀጣይ ሊመጣ ላለው በህዝባዊ ተሳትፎ ለሚፈፀመው ጄኖሳይድ ምልክት ነው። ሰሞንኛው የኦሮሙማው መንግሥት False Flag Operation፥ በጥላቻ ስብከትና በትጥቅ የተደራጀውን የኦሮሞ ህዝብ አሁናዊ ሁኔታ ወደ Critical-mass ከፍ አድርጎ የሰቀለ ሲሆን፥ የኦሮሙማው ኮሎኔል ባጋሶራ (አብይ አህመድ) እና ግብረ-አበሮቹ ተጠባቂው ቀጣይ እርምጃም ይህ Critical-mass ላይ የደረሰውን የ Collective-Crime Bomb ሊያፈነዳ የሚችል፥ triggering incident መፍጠር ነው (ልክ የሩዋንዳው ጭፍጨፋ አርክቴክት የነበረው ኮሎኔል ባጋሶራ የፕሬዝዳንት ሃብያሪማናን አውሮፕላን በሁቱ ታጣቂዎች አስመትቶ ሲያበቃ፥ 'የቱትሲ አማፂያን ከሁቱ የተገኘውን ፕሬዝዳንታችሁን ገደሉት' ብሎ በቱትሲዎች ላይ ህዝባዊ የጅምላ ጭፍጨፋ ወንጀል እንዲፈፀም ያስደረገበት ክስተት)። የጊዜ ጉዳይ እንጂ በጣም ቅርብ በሚባል ጊዜ ዛሬ ብልጣብልጥ የሆኑ የሚመስላቸው የኦሮሞ ልሂቃን ፥ የወጡበትን የኦሮሞ ህዝብ ወደ እንደዚህ አይነት ትውልድና ክፍለዘመናትን ተሻጋሪ ወንጀል ለመማገድ፣ ከክስተቱ በኋላም ህዝባቸው ሲሸማቀቅበት የሚኖርበትን ህዝባዊ የወል-ወንጀል ማስፈፀማቸው አይቀሬ ሆኖ አሳዛኙ እውነት ከፊታችን ቆሟል። ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርሁት፥ ይህ ዘግናኝና አስፈሪ ህዝባዊ-የወል-ወንጀል ከደረሰበት Critical-mass-threshold አንፃር፥ ከዚህ በኋላም እንቀልብስህ ቢሉት እንኳ የመቀ'ልበስ ዕድሉ እጅግ የጠበበ ነው። ዴቭ ዳዊት። #StopAmharaGenocide #StateSposoredAmharaGenocide
AM
2
74
119
8K